Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopia 24

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopia_24
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.87K
የሰርጥ መግለጫ

2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-12-21 12:45:50 Logic and Critical Thinking Mid Exam ( ከነመልሱ )

Video ይመልከቱ


2.8K views09:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-20 13:50:01
#ተራዝሟል

ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ እና የሁለተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ታህሳስ 15 እና 16/2015 ዓ.ም ይከናወናል ማለቱ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም ይሰጣል በተባለው ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምክንያት የምዝገባው ጊዜ ወደ ታህሳስ 24 እና 25/2015 ዓ.ም መዘዋወሩን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
4.7K views10:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-19 18:38:18 Psychology Mid Exam ( ከነመልሱ )

Video ይመልከቱ


2.2K views15:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 21:56:33
#NationalExam

2ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

በሁለተኛው ዙር ለፈተና የሚቀመጡ የሁሉም ክልል ተማሪዎች መለየታቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ፦

• የመጀመሪያውን ዙር ፈተና በወሊድ ወይም በእርግዝና ምክንያት መፈተን ያልቻሉ፣

• በሕግ ጥላ ስር ወይም በማረሚያ ቤት ሆነው ለመፈተን ያልቻሉ፣

• የሀገር መከላከያ ሠራዊት ወይም የፌዴራል ፖሊስ ወይም የክልል ልዩ ኃይል አባል ሆነው በወቅቱ በግዳጅ ላይ በመሆናቸው ያልተፈተኑ፣

• በህመም ወይም ተቀባይነት ባገኘ ችግር ምክንያት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ፈተና ያልወሰዱ፣

• ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በደረሰው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ያልተፈተኑ፣

• በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ችግር ምክንያት አንድ ፈተና እንዲፈተኑ የተወሰነላቸው፣

• ተቀባይነት ባገኙ ችግሮች ምክንያት ፈተና እንዲወስዱ የተወሰነላቸው።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
1.4K views18:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 17:56:40
" የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና (የ2ኛ ዙር) ከታህሳስ 18 - ታህሳስ 21 ይሰጣል " - የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ

ከዚህ ቀደም በነበረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወቅት ፈተናቸውን መውሰድ ላልቻሉ ተማሪዎች ፈተና ለመስጠት እየተሰራ ይገኛል።

ዛሬ ከሲደማ ክልል የትምህርት ቢሮ ባገኘነው መረጃ በተለያዩ ምክንያቶች ፈተና ሳይፈተኑ የቀሩ ተማሪዎችን በ2ኛ ዙር ፈተና ከታህሳስ 18 እስከ ታህሳስ 21 ድረስ ለማስፈተን ዝግጅት ተደርጓል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
1.4K views14:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-15 17:54:48
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለነጆ፣ ጉሊሶ እና ጊምቢ የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች ታኅሳስ 08 እና 09/2015 ዓ.ም ሊሰጥ የነበረውን የአንደኛ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል።

ተማሪዎች በትእግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
1.3K views14:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 18:45:03 Economics Mid Exam ( ከነመልሱ )

Video ይመልከቱ


2.1K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 14:17:01
ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከተቋሙ ከተመርቃችሁ ሁለት ዓመት ያለፋችሁና ዋናውን የትምህርት ማስረጃ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ ምሩቃን በዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራርና አሉምናይ ጽ/ቤት በመገኘት ዋናውን የትምህርት ማስረጃችሁን መውሰድ እንደምትችሉ አሳውቋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.3K views11:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-14 10:35:35
1.5K views07:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-11 18:16:52 Inclusiveness Mid Exam ( ከነመልሱ )

Video ይመልከቱ


1.3K views15:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ