ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለነጆ፣ ጉሊሶ እና ጊምቢ የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች ታኅሳስ 08 እና 09/2015 ዓ.ም ሊሰጥ የነበረውን የአንደኛ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል።
ተማሪዎች በትእግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24