Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopia 24

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopia_24
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.87K
የሰርጥ መግለጫ

2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 25

2022-05-11 11:13:32
#Arsi_University

በ2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን ወደ አርሲ ዩኒቨርሲቲ የተመሰባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ግንቦት 10 እና 11 /2014 ዓ/ም መሆኑ ተገልጿል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
5.3K views08:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 10:09:36
#AmboUniversity

በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ወደ አምቦ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የቅድመምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

በ2014 ዓ/ም ወደ አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የቅድመምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ እና መመዝገቢያ ቀን ግንቦት 11 እና 12/2014 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን፤ ሪፖርት ማድረጊያ እና የመመዝገቢያ ቦታ እንደሚከተለው ይሆናል።

1ኛ፡ ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች - በሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ

2ኛ፡ ለማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች - በዋናው ካምፓስ መሆኑን እያስገነዘብን ለምዝገባ ስትመጡ፡

- የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ዋናው እና ኮፒው
- የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናው እና ኮፒው
- ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናው እና ኮፒው
- 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ (ብዛት = 8)
- ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችህ መምጣት እንደሚጋባችሁ እናስገነዝባለን።

#ማሳሰቢያ፡ ከተጠቀሱት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
5.0K views07:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 08:28:35
#WolkiteUniversity

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፦

- ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የማደሪያ ክፍል ድልደላ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ድህረ-ገፅ{wkusu.com} ላይ ስለተለቀቀ የብሄራዊ ፈተና አድሚሽን ቁጥር (Admission Number) በማስገባት ዶርም ቁጥር እና ህንፃ ቁጥር ማወቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ድህረ-ገፁ ላይ አድሚሽን ቁጥር ስታስገቡ ሙሉ ስም ከመጣላችሁ የመኝታ ህንፃና ክፍል ወደ ቀኝ በማድረግ ማየት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

—>በአዲስ አበባ የምትመጡ ተማሪዎች፦
በስልክ ቁጥር 0982409037/ 0925694186/ 0964063370
—>በሆሳዕና የምትመጡ ተማሪዎች፦
በስልክ ቁጥር 0932764085
—>በቡታጀራ የምትመጡ ተማሪዎች፦
በስልክ ቁጥር 0945904542/ 0915666191

- ከላይ በተዘረዘሩት ከተሞች መኪና ስለተመደበ የተጠቀሱትን ስልኮች በመጠቀም ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
4.7K views05:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 08:21:24
የተለያዩ መፅሀፍቶችን በ ኦንላይን የሚያገኙበት ቻናል ነው ከታች ያለውን link ነክታቹ Join በማድረግ የላይበራሪው ተጠቃሚ መሆን ትችላላቹ

አዲስ ዩኒቨርሲቲ ለምትገቡ Fresh ተማሪዎች የሚጠቅሙ መፅሃፍቶች ተካተውበታል

@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
4.4K views05:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 20:52:58
#WollegaUniversity

በ2014 ዓ.ም ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም እንዲሆን የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ዛሬ ወስኗል።

በቀጣይ ቀናት በቴሌቪዥን እና በሬድዮ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ይፋዊ ማህበራዊ ሚዲያዎች በኩል ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
6.0K views17:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 18:52:56
#SamaraUniversity

በ2014 ዓ.ም ወደ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 13 እና 14/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ፦ www.su.edu.et መጎብኘት ትችላላችሁ፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
5.6K views15:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 14:52:16
#Update
#JimmaUniversity

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም ወደ ተቋሙ የተመደቡ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 04 እና 05/2014 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የሚያደርጉባቸው እና ትምህርታቸውን የሚከታተሉባቸውን ካምፓሶች ዩኒቨሲቲው አሳውቋል።

Freshman Social Science, Freshman Teachers Education in Social Science እና
Freshman Teachers Education in Natural Science የተመደባችሁ በዋናው ግቢ።

Freshman in Natural Science የተመደባችሁ በጅማ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት እና በጅማ ግብርና እና ሕክምና ኮሌጅ ካምፓሶች።

https://portal.ju.edu.et ላይ በመግባትና የአድሚሽን ቁጥር በማስገባት የተመደባችሁበትን ካምፓስ ማወቅ እንደምትችሉ ተገልጿል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
5.7K viewsedited  11:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 07:24:55
#BuleHoraUniversity

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎቹን መቀበል ጀምሯል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ጥሪ ማድረጉን ተከትሎ ወደ ተቋሙ መግባት መጀመራቸውን ገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን በዚህ ዓመት የሚቀበል መሆኑን አሳውቋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
6.0K views04:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 07:23:21 ስለ ሜድስን ሙሉ ማብራርያ

VIDEO ይመልከቱ







ሰለ PSYCHOLOGY ትምህርት ሙሉ ማብራሪያ

VIDEO ይመልከቱ







ሰለ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ የተሰጠ ማብራሪያ

VIDEO ይመልከቱ







ስለ ሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ሙሉ ማብራሪያ በ አማርኛ

የYouTube channel Subscribe በማድረግ ጥሩ ጥሩ ትምህርታዊ ቪዲዮችን ይከታተሉ።

VIDEO ይመልከቱ





5.7K views04:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-09 19:10:30
" ተማሪዎቹ በድጋሚ እንዲፈተኑ ተወስኗል "

በኮንሶ ዞን በፀጥታ ችግር የ2013 የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች በድጋሜ እንዲፈተኑ መወሰኑን የኮንሶ ዞን ትምህርት መምሪያ አስታውቋል።

መምሪያው ይህን ያሳወቀው የክልሉን ትምህርት ቢሮ ዋቢ በማድረግ ነው።

ተማሪዎቹ ድጋሜ እንዲፈተኑ ውሳኔ የተላለፈው ለኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር በቀረበ ቅሬታ ሲሆን ተፈታኝ ተማሪዎች ከወዲሁ ለፈተናው እንዲዘጋጁ ጥሪ ቀርቧል።

በኮንሶ ዞን አከባቢ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በፀጥታ ችግር ምክንያት ተማሪዎች በሙሉ ቀልባቸው አልተማሩም።

የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከተፈተኑ 824 ተማሪዎች መካከል 51 ተማሪዎች ብቻ ዩኒቨርሲቲ የገቡ ሲሆን፤ 773ቱ ወደ ዩኒቨርሲቲ ማለፍ አልቻሉም።

እኚሁ 773 ተማሪዎች ናቸው በድጋሜ የ12ኛ ክፍል ፈተና እንዲወስዱ ዕድል የተመቻቸላቸው።

ከዚህ ቀደም ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ክልሎች በፀጥታ ችግር ውስጥ ሆነው ፈተና ተፈትነው ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች ከ2014 ተፈታኞች ጋር በድጋሜ እንዲፈቱን ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።

የ2014 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከመስከረም 20/2015 ዓ.ም በኃላ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
6.7K views16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ