#BuleHoraUniversity
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም አንደኛ ዓመት የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎቹን መቀበል ጀምሯል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ጥሪ ማድረጉን ተከትሎ ወደ ተቋሙ መግባት መጀመራቸውን ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን በዚህ ዓመት የሚቀበል መሆኑን አሳውቋል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24