#WollegaUniversity
በ2014 ዓ.ም ወደ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከግንቦት 15 እስከ 17/2014 ዓ.ም እንዲሆን የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ዛሬ ወስኗል።
በቀጣይ ቀናት በቴሌቪዥን እና በሬድዮ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ይፋዊ ማህበራዊ ሚዲያዎች በኩል ጥሪ እንደሚደረግ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24