Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopia 24

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopia_24
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.87K
የሰርጥ መግለጫ

2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 18

2022-08-25 13:37:14
የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ #Dembi_Dollo_University

ዝርዝር መረጃው ከላይ ተያይዟል

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
3.8K views10:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 13:21:35 መቱ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ቴክኒካል አሲስታንት ለመቀጠር ላወጣው የቅጥር ማስታወቂያ የተመዘገባችሁ አመልካቾች ፈተና ነሐሴ 23/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ መግለጹ ይታወሳል።

ከዚህ በፊት ለመምህርነት የሥራ መደብ አመልክታችሁ የስም ዝርዝር ያልወጣላችሁ አመልካቾች ከላይ በተያያዘው ፋይል ስማችሁን በመመልከት በተጠቀሰው ዕለት ለፈተና እንድትቀርቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
4.4K views10:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 11:35:09
ማስታወቂያ  #ወለጋ_ዩኒቨርሲቲ
#ለድህረ_ምረቃ_ትምህርት_ፈላጊዎች_በሙሉ
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት የድህረ-ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞች በመደበኛ(Regular) እና በዕረፍት ቀናት(Weekend) መርሃ-ግብር በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በመደበኛ(Regular) መርሃ-ግብር በሶስተኛ ዲግሪ አመልካቾችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፤

የምዝገባ ጊዜ ከነሀሰ 18/2014 አንስቶ እስከ መስከረም 20 ቀን 2015 ዓ.ም ይሆናል፡፡
• የመግቢያ ፈተና ጥቅምት 20 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በ8፡00 ሰዓት ላይ የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
• ፈተናዉ  የሚሰጠዉ  ትምህርት ክፍሉ ባለበት ካምፓስ ብቻ ይሆናል፡፡
• ትምህርት የሚሰጠዉ በዋና ካምፓስ ፣በግምቢ ካምፓስ እና  በሻምቡ ካምፓስ የትምህርት መስኮች ያሉበት ኮሌጅ/ትምህርት ቤት/ኢንስቲትዩት ብቻ ነዉ

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24     @ethiopia_24
@ethiopia_24     @ethiopia_24
5.6K views08:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 08:53:35
ለሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የክረምት ፕሮግራም ነባር ተማሪዎች በሙሉ

የ2014 ዓ.ም የክረምት ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ሐምሌ 06-08/የ2014 ዓ.ም ብቻ ሲሆን ትምህርት ሐምሌ 09/2014 ዓ.ም የሚጀመር መሆኑን እናሳውቃለን።

ሬጅስትራርና አልሙኒ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
3.0K views05:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-23 08:47:23 Geography Fresh man Tutorial

Chapter 2 - Part 3 (በ አማርኛ )

Video ይመልከቱ


3.0K views05:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-22 08:04:13 Geography Fresh man Tutorial

Chapter 2 - Part 2 (በ አማርኛ )

Video ይመልከቱ


3.6K views05:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 19:16:15
#HawassaUniversity

ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች የምረቃ መርሃ ግብር ሰኔ 25/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ገልጿል።

ሰኔ 18/2014 ዓ.ም እንደሚከናወን ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የምረቃ መርሃ ግብሩ "ሀገራዊ በሆነ ምክንያት" በአንድ ሳምንት መራዘሙን ከ TU ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ዩኒቨርሲቲው በዕለቱ ከመጀመሪያ እስከ ሦሥተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 6 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎችን ያስመርቃል።

ተመራቂዎቹ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛ እና በተከታታይ መርሃ ግብሮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።

አዲሱ ካሪክለም በመጀመሩ ምክንያት (የዲግሪ መርሃ ግብር ቆይታ ወደ አራት ዓመት ተራዝሟል) የተወሰኑ ፕሮግራሞች ላይ ዘንድሮ ምርቃት እንደማይኖር የዩኒቨርሲቲው የሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክተር ዘሪሁን ክፍሌ (ዶ/ር) ለ TU ገልጸዋል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
1.8K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 12:27:26
#DillaUniversity

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደቡ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎቹን ከረቡዕ ሰኔ 15/2014 ዓ.ም ጀምሮ መቀበል ይጀምራል።

የዩኒቨርሲቲው 'ሀሴዴላ' ግቢ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል።

የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መመዝገቢያ ካምፓሶች፦

• በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ
ኦዳያኣ ግቢ
• በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ የተመደባችሁ
ሀሴዴላ ግቢ
• በመምህርነት ሙያ ዘርፋ የተመደባችሁ
በዋናው ግቢ

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
2.9K views09:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 08:40:17
ወደራሳችን መለስ እንበል!

• ስለሰዎች የግል ጉዳይና ሁኔታ ለማወቅ በሞከርን ቁጥር ራሳችንን የማወቅና የማሻሻል ብቃታችን እየቀነሰ ይሄዳል፡፡

• ስለሰዎች ጉዳይና ሁኔታ የመስማት ጥማታችን በጨመረ ቁጥር ራሳችንን የማድመጥና ከራሳችን ጋር የመግባባት ብቃታችን እየወረደ ይሄዳል፡፡

• ስለሰዎች ስኬትና ውድቀት የማውጣትና የማውረድ ፍላጎታችን በበዛ ቁጥር የራሳችንን የስኬት ደረጃ የማወቅና ከዚያ አንጻር የመስራት ምልከታችን ይጠፋብናል፡፡

• ስለሰዎች ማሰብንና ማውራትን በለመድን ቁጥር ሰዎች ስለ እኛ ስለሚያስቡትና ስለሚያወሩት ነገር መጨነቅና መናወጥ እንጀምራለን፡፡

• ሰዎች ያደረጉብንና ያላደረጉልንን እየቆጠርን መራራ በሆንን ቁጥር፣ ራሳችንን የምናደርጋቸው መልካም ነገሮች ላይ የማተኮር አቅማችንን እናስወስዳለን፡፡

ወደ ራሳችን መለስ እንበል! ( Dr Eyob )

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
3.2K viewsedited  05:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-21 08:09:01 Geography chapter 2 - part 1

Video ይመልከቱ


3.2K views05:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ