የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
2.87K
የሰርጥ መግለጫ
2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
2
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 26
2022-05-09 11:22:59
የጎንደር ዩኒቨርስቲ የ2014ዓ/ም አዲስ መደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ዛሬ ግንቦት 1/2014ዓ/ም መቀበል ጀምሯል፡፡
መልካም የትምህርት ጊዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
7.2K views08:22
2022-05-09 08:19:22
Top 10 universities in ethiopia
First Generation Universities In Ethiopia
Second Generation Universities In Ethiopia
Third generation Universities in ethiopia
Fourth generation Universities in ethiopia
የዩኒቨርሲቲዎች ውጤት አያያዝ
#grading_system
የYouTube channel Subscribe በማድረግ ጥሩ ጥሩ ትምህርታዊ ቪዲዮችን ይከታተሉ።
VIDEO ይመልከቱ
10.1K views05:19
2022-05-08 20:50:12
#BongaUniversity
በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የቅበላ ጊዜ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት
ዋናውና ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ
ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
7.4K views17:50
2022-05-08 19:25:16
#Update
#WachemoUniversity
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ግንቦት 09 እና 10/2014 ዓ.ም መሆኑን መግለጹ ይታወቃል።
የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች #ዳግም_ቅበላ ግንቦት 11 እና 12/2014 ዓ.ም መሆኑንም ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የተመደቡባቸውን ካምፓሶች ያሳወቀ ሲሆን በተገለጹት ቀናት በየካምፓሶቹ ሪፖርት አድርጉ ብሏል። (ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል።)
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
6.8K views16:25
2022-05-08 17:01:23
ማስታወቂያ
በ2014 ዓ.ም ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባች መደበኛ የመጀመርያ ዲግሪ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት የማድረጊያ ጊዜ ግንቦት 08-09/2014 ዓ.ም ሲሆን
1.በ Natural Science and Teacher Education in Natural Science የተመደባችሁ በዋናው ግቢ
2.በ Social Sciences Teacher Education in Social Science የተመደባችሁ በቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት(IOT) መሆኑን እናሳውቃለን።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
6.9K views14:01