2022-05-17 11:51:22
#Kebri_Dehar_University
በ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ወደ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ እና የምዝገባ ቀን ከግንቦት 18-20/2014 ዓ.ም መሆኑን እየገለዕን ! በዩኒቨርሲቲዉ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናስታዉቃለን።
ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ለምዝገባ ስትመጡ!
1. የ8ተኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ዋናዉ እና ኦፒዉ
2 የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ዋናዉ እና ኮፒዉ
3. ከ9 እስከ 12* ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናዉና ኮፒዉ
4. 3x4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ግራፍ (ብዛት-10)
5. እንሶላ ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን፡፡
#ጥብቅ_ማሳሰቢያ፡
- ከላይ ከተጠቀሰዉ ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጣ ተማሪን ዩኒቨርሲቲዉ
የማያስተናግድ መሆኑን እናሳስባለን።
የቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
3.7K viewsedited 08:51