Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopia 24

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24 E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopia_24 — Ethiopia 24
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopia_24
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.87K
የሰርጥ መግለጫ

2015/ 2023 አስተያየት መስጫ @Ethnewbot

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 24

2022-05-14 19:19:38
#ASTU

የመቁረጫ ነጥብ በሟሟላት በትምህርት ሚኒስቴር በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ ከግንቦት 8-10 ባሉት ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡና ትምህርት እንድትጀምሩ ዩኒቨርስቲው አስታውቋል።

ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን ምዝገባ እንድታደርጉና ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናስታውቃለን።

ትምህርት ሚኒስቴር

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
1.3K viewsedited  16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 19:19:18
#Injibara_University

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ፡፡

ዩኒቨርሲቲው ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል።

የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ከግንቦት 09 እስከ 11/2014 ዓ.ም እንደሆነ መገለጹ ይታወሳል።

ተማሪዎች እንጅባራ ከተማ መናኸሪያ ሲደርሱ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚወስዱ አውቶብሶች መዘጋጀታቸው ተገልጿል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
1.2K views16:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 17:28:59
#Assosa_University

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ/ም መደበኛ አዲስ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 15 እና 16 2014 ዓ/ም በመሆኑ ከላይ በተጠቀሰው ቀን ብቻ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እያሳሰብን ወደ ዩኒቨርሲው ስትመጡ፡

- ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ዶክመንት
- አራት ሶስት በአራት የሆነ ጉርድ ፎቶግራም
- አንሶላ እና ብርድልብስ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡

-ከምዝገባ ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የመመጣን ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
1.9K views14:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 15:59:36
#MizanTepiUniversity

ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ የመጀመሪያ አመት አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ ዩኒቨርሲቲው መቀበል የሚጀምርበት ጊዜ ግንቦት 17 እና 18/2014 ዓ/ም መሆኑን እያስገነዘብን ተማሪዎቻችን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ መንቀሳቀስ ከመጀመራችሁ በፊት ሪፖርት ማድረጊያና የመመዝገቢያ ቦታ እንደሚከተለው ይሆናል፡-

1ኛ. በተፈጥሮ ሳይንስ ትምህርት መስክ ለተመደባችሁ ተማሪዎች - ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ፣

2ኛ. በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስክ ለተመደባችሁ ተማሪዎች- ሚዛን- አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ግቢ መሆኑን እየገለጽን ለምዝገባ ስትመጡ፡

- የ10ኛና 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት
- ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪብት ኦሪጂናልና ሦስት ኮፒ፣
- የቅርብ ቀን ሦስት በአራት (3x4) የሆነ ጉርድ ፎቶግራፍ (ብዛት = 9)
- ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት ይጠበቅባችኋል፡፡

#ማሳሰቢያ፣ ከተጠቀሰው ቀን ቀድሞም ሆነ ዘግይተው የሚመጡ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲው የማያስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
910 views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 15:52:47
#Haramaya_University

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከል አቋቁሟል።

ማዕከሉ የዩኒቨርሲቲው ምሁራን እና ተማሪዎች ቴክኖሎጂን በመጠቀም የውጪ ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱትን ጫና ለመቀልበስ የሚያግዝ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ሥራ እንዲያከናውኑ ያስችላቸዋል ተብሏል።

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ትምህርትን መሠረት ያደረገ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ከጎረቤት ሀገራት ጋር እያከናወነ መሆኑም በመድረኩ ተገልጿል።

የኢትዮጵያን ዲጅታል ዲፕሎማሲ ሥራ ያጠናክራሉ የተባሉ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ማዕከላት በተለያዩ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በመቋቋም ላይ መሆናቸው ይታወቃል።

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
758 views12:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 18:50:26
የተለያዩ መፅሀፍቶችን በ ኦንላይን የሚያገኙበት ቻናል ነው ከታች ያለውን link ነክታቹ Join በማድረግ የላይበራሪው ተጠቃሚ መሆን ትችላላቹ

አዲስ ዩኒቨርሲቲ ለምትገቡ Fresh ተማሪዎች የሚጠቅሙ መፅሃፍቶች ተካተውበታል

@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
@Top_Digital_Library @Top_Digital_Library
2.9K views15:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 14:11:29
#የ8ኛ_ክፍል_ፈተና

በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተብሏል።

ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡

በአጠቃላይ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተናግረዋል።

የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡

የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል አብራርተዋል።

ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች እንደሚሰጥ መታወቁን ብስራት ኤም ሬድዮ ዘግቧል። ( ብስራት ኤፍ ኤም 101.1 ሬድዮ )

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
3.4K views11:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 14:07:52
ኮንቴክስትራ ቀለም
ኳርቲዚ ቀለም
ግረነይት ቀለም
እንዲሁም አድስ የመጡ የተለየያድዘይን የላቸው ለቤት ውስጥ የምሆኑ የአውሮፐ ቀለሞችን እንቀባላን
ለባላጠ መራጃ

https://t.me/Nuregranitpaint
09 11 97 96 33 /0935495852
3.1K views11:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 19:44:25
#WerabeUniversity

በ2014 ትምህርት ዘመን ከትምህርት ሚኒስቴር ወደ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹህ የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች የ1ኛ አመት 1ኛ ሴሚስተር ምዘገባ ግንቦት 15-16/2014 የሚከናወን መሆኑን እያሳወቅን ተማሪዎች ለምዝገባ ሲመጡ፡

- የ8ኛ፣ የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ክልላዊና ብሄራዊ ፈተና ውጤት ዋናው እና አንድ የማይመለስ ኮፒ
- ከ9-12 ትራንስክሪፕት ዋናውና አንድ የማይመለስ ኮፒ
- የስፖርት ትጥቅ፣አንሶላ፣ብርድ ልብስ፣ትራስ ልብስ ይዘው ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡

ማሳሰቢያ-
የ2012 ወይም የ2013 ባች የቅድመ ምረቃ መደበኛ መርሃ ግብር ተማሪዎች ሆነው የ1ኛ አመት 1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ ፈጽመው ነገር ግን ትምህርት ሳይጨርሱ የመልሶ ቅበላ ፎርም ሞልተው ትምህርት ያቋረጡ ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ ፎርም በመያዝ ግንቦት 15-16/2014 ብቻ ለመልሶ ቅበላ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
5.1K views16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 18:52:15
#BoranaUniversity

በ2014 ዓ.ም ወደ ቦረና ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 15 እና 16/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና
ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና
ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ
• የኮቪድ-19 መከላከያ ማስክ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ፦ https://www.bru.edu.et መጎብኘት ትችላላችሁ፡፡

SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24

አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot

➹share &Join Us
                  
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24
4.5K views15:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ