#ተራዝሟል
ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ እና የሁለተኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ታህሳስ 15 እና 16/2015 ዓ.ም ይከናወናል ማለቱ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም ይሰጣል በተባለው ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምክንያት የምዝገባው ጊዜ ወደ ታህሳስ 24 እና 25/2015 ዓ.ም መዘዋወሩን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24