ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ከተቋሙ ከተመርቃችሁ ሁለት ዓመት ያለፋችሁና ዋናውን የትምህርት ማስረጃ (Original Degree) ያልወሰዳችሁ ምሩቃን በዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራርና አሉምናይ ጽ/ቤት በመገኘት ዋናውን የትምህርት ማስረጃችሁን መውሰድ እንደምትችሉ አሳውቋል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24