#AssosaUniversity ተራዝሟል
አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የ2015 የትምህርት ዘመን የመደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜን አራዝሟል።
የመደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ኅዳር 12 እና 13/2015 ዓ.ም ተብሎ የነበረ ቢሆንም፤ ምዝገባው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
የመግቢያ ጊዜ ወደፊት እስከሚገለጽ ተማሪዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ዩኒቨርሲቲው ጠይቋል። ( አሶሳ ዩኒቨርሲቲ )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24