#Madda_Walabu_University
ለሁሉም የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለ 2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ነባር የአንደኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆናችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች #Online የምዝገባ ቀናት ክፍት የሚሆነው ሕዳር 14 እና 15, 2015 ዓ.ም ስለሆነ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውስጥ በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እየገለፅን ትምህርት የሚጀመረው ሕዳር 16, 2015 ዓ.ም መሆኑን እናሳውቃለን ሲል ዩንቨርሲቲው ዛሬ ባወጣው ማስታወቂያ አሳስቧል፡፡
#መደ_ወላቡ
#Madda_Walabu_University
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24