2023-06-11 15:02:46
ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ለግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ልዩ የክብር ሽልማት ዕውቅና ሰጠ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ለግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ልዩ የክብር ሽልማትና እውቅና ሰጥቷል።
ዩኒቨርሲቲው ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲን በመመስረት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ነው ልዩ የክብር ሽልማት ያበረከተው።
ዘጋቢ:- ታርቆ ክንዴ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
አሚኮ ስፖርት https://www.facebook.com/AMECOSport
አሚኮ እውነታ ማጣሪያ https://www.facebook.com/AMECOFactCheck
6.1K views12:02