Get Mystery Box with random crypto!

Amhara Media Corporation

የቴሌግራም ቻናል አርማ amharamassmedia — Amhara Media Corporation A
የቴሌግራም ቻናል አርማ amharamassmedia — Amhara Media Corporation
የሰርጥ አድራሻ: @amharamassmedia
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 64.60K
የሰርጥ መግለጫ

አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2023-06-06 13:44:24
ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክክር ሊደረግባቸው ይገባል የሚሉትን ጉዳዮች ለመጠቆም፦
6.5K viewsedited  10:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 11:34:38
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌደራል መንግሥትን የ2016 ረቂቅ በጀት 801 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እንዲኾን ውሳኔ አሳለፈ።

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 21ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2016 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ረቂቅ የበጀት አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡

የፌዴራል መንግሥት የ2016 በጀት በአስር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን ታሳቢ በማድረግ፣ የሀገር ደህንነት ከማስጠበቅ፣ በተፈጥሮና በሰው ሠራሽ ችግሮች ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጐችን ከመርዳት፣ በሕግ ማስከበር ዘመቻው የወደሙ መሰረተ ልማቶች መልሶ ከማቋቋም፣ በቀጣይ ሊኖር የሚችለውን የማህበራዊና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን አቅጣጫዎችና ዓላማዎች ከማሳካት አኳያ የተቃኘ ሲሆን የ2016_2020 የመካከለኛ ዘመን የማክሮ  ኢኮኖሚ እና  የፊሲካል ማዕቀፍን መሠረት  በማድረግ ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው፡፡ 

በዚሁ መሰረትም ለፌደራል መንግሥት መደበኛ ወጪዎች ብር 369.6 ቢሊየን፣ ለካፒታል ወጪዎች ብር 203.9 ቢሊየን፣ ለክልሎች የሚሰጥ ድጋፍ ብር 214.07 ቢሊየን፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ ብር 14 ቢሊየን በጠቅላላው ብር 801.65 ቢሊየን ሆኖ ለምክር ቤቱ ቀርቧል፡፡ 

ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2016 በጀት ረቂቅ አዋጅ ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ግብዓቶችን በማከል  ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
7.1K viewsedited  08:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 10:55:54
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዜጎች ምክክር ሊደረግባቸው ይገባል የሚሉትን ጉዳዮች እንዲጠቁሙ ጠየቀ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዜጎች እንደ ሀገር ምክክር ሊደረግባቸው ይገባል ብለው የሚያምኑባቸውን ጉዳዮች እንዲጠቁሙና ለዚህ ሀገራዊ ጉዳይ በንቃት አንዲሳተፉ ጥሪ አቅርቧል።

ሁሉም ኢትዮጵያውያን በአካል በመገኘት፣ በስልክ ቁጥር 0111261196 ፤ 0975554500፣ በፖስታ ሳጥን ቁጥር 32623፣ በኢ-ሜይል አድራሻ ethiopianndc@gmail.com ጉዳያቸውን እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል።

የኮሚሽኑ በስልክ፣ በፖስታ፣ በኢ-ሜይልና አዲስ አበባ ሽሮሜዳ አከባቢ በሚገኘው ቢሮው በአካል በመቅረብ አጀንዳቸውን እያቀረቡ ያሉ ዜጎች መኖራቸውንም ኮሚሽኑ አስታውቋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
አሚኮ ስፖርት https://www.facebook.com/AMECOSport
አሚኮ እውነታ ማጣሪያ https://www.facebook.com/AMECOFactCheck
6.9K views07:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-06 09:16:36
7.2K views06:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-05 15:59:48
አየር መንገዱ ለሐጅ ተጓዦች ብቻ የሚውል ተርሚናል አዘጋጅቶ የመጀመረያውን በረራ አስጀመረ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ1 ሺህ 444ኛው የሐጅ ተጓዦች ብቻ የሚውል መስገጃና ማረፊያ ያለው ተርሚናል አዘጋጅቶ የመጀመረያውን በረራ ዛሬ አስጀምሯል፡፡

በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ እና የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ ተገኝተዋል፡፡

የአየር መንገዱ የኦፕሬሽን ዘርፍ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አቶ ረታ መላኩ እና ሌሎች እንግዶች መገኘታቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመላክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
አሚኮ ስፖርት https://www.facebook.com/AMECOSport
አሚኮ እውነታ ማጣሪያ https://www.facebook.com/AMECOFactCheck
9.5K views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-05 13:50:04
9.5K viewsedited  10:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-05 11:30:49
10.0K views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 14:37:19 የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የሰጡት ገለጻ ክፍል-1


12.4K views11:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 14:32:01 የሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች እና የመንግስት ምላሽ



11.6K views11:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 14:31:05 በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ



10.4K views11:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ