Get Mystery Box with random crypto!

Amhara Media Corporation

የቴሌግራም ቻናል አርማ amharamassmedia — Amhara Media Corporation A
የቴሌግራም ቻናል አርማ amharamassmedia — Amhara Media Corporation
የሰርጥ አድራሻ: @amharamassmedia
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 64.60K
የሰርጥ መግለጫ

አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2023-05-11 14:26:09
"ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፍ የቴክኖሎጂ ትራንስፎርሜሽንን ለማምጣት እየሠራች ነው" በለጠ ሞላ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፍ የቴክኖሎጂ ትራንስፎርሜሽንን ለማምጣት እየሠራች መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡

የአፍሪካ የግብርና ቴክኖሎጂ ፋውንዴሽን የአምስት ዓመት ስትራቴጂ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በአዲስ አበባ ተካሂዷል።

በመርኃ ግብሩ መልእክት ያስተላለፉት ዶክተር በለጠ ሞላ የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ፋውንዴሽን የአምስት ዓመታት (2023-2027) ስትራቴጂውን በኢትዮጵያ ማስጀመሩ ልዩ ትርጉም አለው ብለዋል።

ስትራቴጂው የአፍሪካን እድገትና ልማት በቴክኖሎጂ ለማረጋገጥ ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያለው በመሆኑ ለተፈጻሚነቱና በዜጎች ላይ ትራንስፎርሜሽን ለማምጣት መነሳሳት ፈጥሮልናል ነው ያሉት፡፡

ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት እና ከአፍሪካ ቴክኖሎጂ ፋውንዴሽን ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

በቴክኖሎጂ መስክ የተወጠኑ አንዳንድ ሃሳቦችን ለመተግበር፣ አፍሪካ በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ላይ ኢንቨስት ማድረግ እንደምትችል ማሳየት አለብን ማለታቸውንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
6.9K views11:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 13:02:56
6.8K views10:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 12:56:02
6.8K views09:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 12:18:01
7.0K views09:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-11 09:38:24
ብሔራዊ ባንክ ለሳፋሪ ኮም የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት ፈቃድ ሰጠ።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ ባንክ ለሳፋሪ ኮም የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት እንዲጀምር የሚያስችለውን ፈቃድ ሰጠ።

የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ እንደገለጹት፣ ባንኩ የዲጅታል ፋይናንስ አገልግሎት መስጠት የሚያስችለው የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት ፈቃድ ለሳፋሪ ኮም ሰጥቷል።

ይህም ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ የሞባይል የገንዘብ ክፍያ አገልግሎት ፈቃድ ያገኘ የመጀመሪያው የውጭ ሀገር ኩባንያ እንደሚያደርገው የብሔራዊ ባንክ መረጃ ያመለክታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
አሚኮ ስፖርት https://www.facebook.com/AMECOSport
አሚኮ እውነታ ማጣሪያ https://www.facebook.com/AMECOFactCheck
8.2K views06:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 17:13:35
9.6K views14:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 13:44:17
10.0K views10:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-10 11:25:10
"የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም መስፈን እያከናወነች ያለውን ተግባራት አጠናክራ ትቀጥላለች" ቅዱስ ሲኖዶስ

ባሕር ዳር: ግንቦት 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም መስፈን እና ለምዕመናን ደኅንነት እያከናወነች ያለውን ተግባራት አጠናክራ እንደምትቀጥል የቤተክርስቲያኗ ቅዱስ ሲኖዶስ ገለጸ።

ዓመታዊው የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ይገኛል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጉባዔው በተጀመረበት ወቅት እንደገለጹት፣ ቤተክርስቲያኗ ከመንፈሳዊ ተግባራት ጎን ለጎን የሰላም፣ የዕርቅ እና ሌሎች ዕሴቶችን ለምዕመኑ የማስተማር ሥራዎች እያከናወነች ትገኛለች።

ይህንን ተግባሯን በማጠናከር አስተማማኝ ሰላም ለማስፈን የቤተክርስቲያኗ አባቶች ተግተው ሊሠሩ ይገባል ሲሉም አሳስበዋል።

በአንዳንድ አካባቢዎች የተከሰቱ ግጭቶችን በውይይት እና መግባባት መፍታት ይገባልም ማለታቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።

የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ በቤተክርስቲያኗ እና በሌሎችም ጉዳዮች ላይ እንደሚወያይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ጠቁመዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J
ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO
10.2K views08:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 19:16:34 https://www.youtube.com/live/4xpUn25dVa0?feature=share
10.2K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-09 16:23:35 https://www.amharaweb.com/?p=36993
“አጼ ቴዎድሮስ የጀመሩት፣ ልጆቹ ያስቀጠሉት”
10.3K views13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ