Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.16K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-06-10 20:21:39
ሰኞ ፍርድ ቤት ይቀርባል


የጉማ አዋርድ መሥራችና አዘጋጅ ፤ ዳይሬክተር ዮናስ ብርሃነ መዋ ትናንት " በ9ኛው የጉማ አዋርድ ዝግጅት ተጠናቆ ሳለ ፤ ... ለጥያቄ እፈልገዋለን " በማለት ቦሌ ትራፊክ መምሪያ በተለምዶ ስሙ "አንበሳ ጋራዥ" አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ታሰሮ ነበር።

ዛሬ ፣ ከቀኑ 5:00 ሰዓት ላይ 24 (ኮከብ አዳራሽ) በሚገኘው ፍርድ ቤት ቀርቦ ነበር። ፍ/ቤቱ በ 5,000 (በአምስት ሺህ ብር) ዋስትና ለቆት ነበር።

ይሁን እንጂ ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ ከፖሊስ ጣቢያ እንደወጣ ፤ "ለዳግም ጥያቄ ትፈልጋለህ?" ተብሎ ወደ ሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ መወሰዱን እንዲሁም ፍርድ ቤት ይቀርባል።

@Addis_News
@Addis_News
10.0K views17:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 20:14:52
#ጥቆማ

በፍፁም ሊያመልጠን የማይገባ ቻናል
ሰበር አዳዲስ ትኩስ ፈጣን መረጃዎች 
ከትክክለኛ የመረጃ ምንጮች
ለማግኘት በቴሌግራም ቻናላችን አሁኑኑ  ይቀላቀሉ


ታሪካዊ ጀግንነት ሚድያ

https://t.me/Historicalheromedia
9.4K views17:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 18:33:53 የዩክሬን ወታደሮች ላይ ኪሳራ ደርሷል ሲሉ ፑቲን ተናገሩ


የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ወታደሮች ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ መጀመራቸውን እና የሞስኮን የመከላከያ መስመሮችን በጡጫ ለመምታት ባደረጉት ጥረት "ከፍተኛ" ኪሳራ እየደረሰባቸው መሆኑን ተናግረዋል ። የዩክሬን ጦር ስልታዊ መንገድን በመጠቀም ጥቃቱም ጀምሯል ማለት እንችላለን ሲሉ ፑቲን በሶቺ ውስጥ በዩራሺዢያን ኢኮኖሚ ህብረት ውስጥ ከሌሎች መሪዎች ጋር የነበራቸውን ቆይታ ተከትሎ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።

ኪየቭ ዘመቻውን ትጀምር እንጂ የዩክሬን ወታደሮች በትግል ሜዳ የተሰጣቸውን ተግባራን አላሳኩም ሲሉ አክለዋል ። "ይህ ደግሞ የዩክሬን አገዛዝ ወታደሮች ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰባቸው መሆኑን እያየን ነው" ያሉት ፑቲን "አጥቂው ወገን 3 ለ 1 ኪሳራ እንደሚደርስበት ይታወቃል" ሲሉ ጠቁመዋል።

ከጦር ግንባር ምንም አይነት ገለልተኛ ዘገባ ባይኖር የኪየቭ ወታደራዊ እንቅስቃሴ መኖሩ በዚህ ወገን ደግሞ ፑቲን ድል ነስተናል ማለታቸው በስፋት እየተደጠ ይገኛል። ዩክሬን የሩሲያ ወታደሮችን ከግዛቷ ለማስወጣት በምታደርገው ጥረት የሩሲያ መከላከያን እየጣሰች ስለመሆኑ ለመገምገም አልተቻለም። በምስራቅ ዩክሬን ከሩሲያ ጦር ጋር በተለያዩ ግንባሮች ጦርነቱ መጨመሩን ወታደራዊ ተንታኞች እና የዩክሬን ምንጮች ገልፀዋል።

የጦርነት ዘመቻው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መሄዱን ተንታኞች ቢገልጹም የዩክሬን ባለስልጣናት የመልሶ ማጥቃት መጀመሩን ክደዋል ወይም ለማረጋገጥ አልፈለጉም። የአገሪቱ ደቡብ ምስራቃዊ ክፍሎች ግን በጥይት ድምፅ እየተናጡ ይገኛል።

በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የጦርነት ጥናት ኢንስቲትዩት አርብ ዕለት እንዳስታወቀው “የተለያዩ ጠቋሚ ምልክቶች መኖራቸውን” የዩክሬን የመልሶ ማጥቃት መጀመሩን እና የዘመቻው የመጀመሪያ ደረጃም የዩክሬን ኪሳራ እንደሚያሳይ ገልጿል።በጦር ግንባር የሩስያ ኃይሎችን ለመከላከል ጥረት ሲደረግ ማስተዋል ተችሏል ሲል ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።

#ዳጉ_ጆርናል

@Addis_News
@Addis_News
10.9K views15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 15:53:07
ቱርክ ወደ አፍሪካ ሀገራት ሊዘዋወር የነበረ 1 ቢሊየን ዶላር ሀሰተኛ የገንዘብ ኖት በቁጥጥር ስር አዋለች
ከዚሁ ድርጊት ጋር በተያያዘ አንድ ጋናዊ እና ሶስት ስዊድናውያንን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦችን መያዛቸውንም ነው የኢስታንቡል ከተማ አስተዳደር ያስታወቀው።

ተመሳስለው የተሰሩት የ100 ዶላር ኖቶቹ ወደ አፍሪካ ሀገራት ሊላኩ እንደነበርና በተጠርጣሪዎቹ ቤት በተደረገ ፍተሻም ከፍተኛ መጠን ያለው ሀሰተኛ ገንዘብና ውድ ጌጣጌጦች መገኘታቸው ተገልጿል።

ጉዳዩን የስዊድን እና ጋና ቆንስላዎች እንዲያውቁት መደረጉን ቱርክ አስታውቃለች።

ተጠርጣሪዎቹ ተመሳስሎ የተሰራውን 1 ቢሊየን ዶላር ወደየትኞቹ የአፍሪካ ሀገራት ሊልኩት እንደነበር አልተገለጸም።
በኢስታንቡል ትናንት የተያዘው ሀሰተኛ ገንዘብ በቱርክ ታሪክ ከፍተኛው ነው ተብሏል።
Alain

@Addis_News
@Addis_News
12.1K views12:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 15:38:43
በነፃ ወደ Canada ሄዶ እራሶን እና ቤተሰቦን መቀየር ይፈልጋሉ

መልሶ አዎ ከሆነ መልካም እድል :
በነፃ ያለምንም ክፍያ ደላላ መሃል ገብቶ ገንዘቦትን ሳያጭበረብሮ በራስዎ ሞባይል ፎርም ሞልቶ
ለትምህርት Study Visa
ለስራ Work Visa
ለጉብኝት Visit Visa
መሄድ ይችላሉ ::
በነፃ ከታች ያለዉን Link በመጫን ትክክለኛ የካናዳ መንግስት webiste ላይ ገብታችሁ,
ከአሁኑ ጀምሮ መሙላት ትችላላችሁ : :

DOWNLOAD ለማድረግ

http://bitly.ws/HJc7
http://bitly.ws/HJc7

TO FILL FORM

http://bitly.ws/HJc7
http://bitly.ws/HJc7
11.1K views12:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 14:42:39
ሰበር ዜና!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የማኔጅመንት ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ግርማ ዋቄ ከኃላፊነት ተነሱ። በምትካቸው ጄነራል ይልማ መደርሳ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማኔጅመንት ቦርድ ሰብሳቢ በመሆን ተተክቷል። አቶ ግርማ ዋቄ የተሾሙት አቶ ተወልደ ገብረማርያም ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ተከትሎ  ነበር።

አቶ ግርማ ዋቄ ከኃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያት በአየር ኃይሉ ውስጥ ያለውን ኮታ በኦሮሞ ተወላጆች መተካት አልቻሉም በሚል ነው ተብሏል።

@Addis_News
@Addis_News
12.0K views11:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 14:08:35
ተፈቷል!

ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ከሁለት ወር እስራት በኃላ ተፈቷል።

@Addis_News
@Addis_News
11.7K views11:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 13:33:05
ከአውሮፕላን አደጋ ተርፈው ለ40 ቀናት የአማዞን ጫካ ውስጥ የቆዩ አራት ህጻናት በህይወት ተገኙ

በኮሎምቢያ ከአውሮፕላን አደጋ ተርፈው ለሳምንታት የአማዞን ጫካ ውስጥ የቆዩ አራት ህጻናት በህይወት ተገኙ።

ባለፈው ግንቦት መጀመሪያ ህጻናቱን፣ እናታቸውን እና ሁለት አብራሪዎችን የያዘችው ቀላል አውሮፕላን ጫካ ውስጥ በመከስከሷ የልጆቹ እናት እና ሁለቱ አብራሪዎቹ ህይወታቸው አልፏል። ይህን ተከትሎም የጠፉትን ህጻናት ለመታደግ በርካታ ወታደሮች እና የአካባቢው ሰዎች የተሳተፉበት የማዳን ዘመቻ ሲደረግ ነበር። ልጆቹ እና እናታቸው ሲጓዙበት የነበረው ‘ሴሴና 206’ አውሮፕላን ከአራራኩዋራ ወደ ሳን ሆሴ ዴል ጉዋቪያር በመብረር ላይ ሳለም በሞተር ብልሽት ሳቢያ እንደተከሰከሰ ተገልጿል።

በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት የሦስቱ ሰዎች አስከሬን አደጋው በደረሰበት ቦታ በሠራዊቱ የተገኘ ቢሆንም ልጆቹ ከአደጋው ተርፈው እርዳታ ለማግኘት ጫካውን ማሰስ በመጀመራቸው ሊገኙ አልቻሉም ነበር። ህፃናቱ “ሁይቶ” የተባለ ማህበረሰብ ተወላጅ ሲሆኑ፤ ስለ ፍራፍሬ እና የጫካ ኑሮ እውቀት ያላቸው ስለሆኑ በህይወት የመቆየት እድል እንደሚሰጣቸው ተስፋ ተደርጎ ነበር።

የኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ የህጻናቱ በህይወት መገኘት አስደናቂ ነው፤ በታሪክ ሲታወሱ የሚኖሩ የጀግንነት እና የጽናት ምሳሌ ይሆናሉ ብለዋል። በኮሎምቢያ የመከላከያ ሚኒስቴር የተሰራጨው ቪዲዮ ህፃናቱ ከጫካው ረጃጅም ዛፎች ላይ በሄሊኮፕተር ሲወሰዱ አሳይቷል። በህይወት የተገኙት ህጻናት በኮሎምቢያ ዋና ከተማ በሚገኝ ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው እንደሆነም ቢቢሲ ዘግቧል።(ቢቢሲ፣ኢቢሲ)

@Addis_News
@Addis_News
11.7K views10:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 12:32:49
አምቡላንስ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሰው ሕይወት አለፈ!

የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል ጤና ባለሙያ ገመቹ ጀቤሣ በታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉ ተነገረ።

ጤና ባለሙያው ትናንት ሰኔ 2/2015 ከአዲስ አበባ ወደ ደምቢዶሎ በመመለስ ላይ እያሉ እናንጎ አካባቢ በአምቡላንስ ላይ በተከፈተው ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

@Addis_News
@Addis_News
11.6K views09:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 12:32:04
ማስታወቂያ
መኪና በተመጣጣኝ ዋጋ
መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!
  በባንክ ብድር አዲስ መኪና መግዛት ምትፈልጉ ደንበኞቻችን 50% ብድር በ15.5 ወለድ ለ5 አመት የሚከፈል እናመቻቻለን
ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
ስልክ
+251939842424
+251992229292
11.2K views09:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ