Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.16K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 269

2022-07-14 20:04:54 ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ፍርድ ቤት ቀረቡ!

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ትናንት በቁጥጥር ስር የዋሉት የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡

ምትኩ ካሳ እና ኢያሱ ምትኩ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበዋል።

ፖሊሰ በተጠርጣሪዎቹ ላይ እስካሁን ያሰባሰባቸውን መረጃዎች እና ማስረጃዎች ለፍርድ ቤት ማቅረቡን ኤፍቢሲ ዘግቧል፡፡ የ10 ምስክሮችን ቃል ለመቀበል እንዲሁም በፌደራል እና በክልሎች የኮሚሽኑን ቅርንጫፎች ያሉ ሰነዶች ኦዲት ለማድረግ እንዲሁም በብርበራ የተገኙ ሰነዶች እና ምንጩ ያልታወቀ የውጭ ሀገር ገንዘብን ለማጣራት እና ምርመራ ለማድረግ የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ፖሊስ ጠይቋል።

ተጠርጣሪዎች በጠበቆቻቸው አማካኝነት በጉዳዩ ላይ የቀድሞ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ፖሊስ የምርመራ ጊዜ ከአንድ ዓመት በፊት ያለቀ በመሆኑ ለፖሊስ እንዳይሰጥ ፍርድ ቤቱን ጠይቀዋል። በአሁኑ ወቅትም በዋስትና ጉዳይ የግራ እና ቀኙ ወገኖች በፍርድ ቤቱ ክርክር እያደረጉ ይገኛሉ።

@Addis_News
@Addis_News
4.1K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 18:28:29
ቀጭን ነዎት?
በቅጥነትዎስ ይሳቀቃሉ?



ከአንድ ወር እስከ 45 ቀን ዉስጥ
ክብደት መጨመር የሚረዳ

የምግብ ፍላጎት መጨመር የሚያስችል

የቆዳን ጥራት እና ልስላሴ ለመጨመር
የሚረዳ

ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የሌለዉ ፤
ለቀጭን ሰዎች የሚመከር

ለሴቶችም የተስተካከለ አቋም
እንዲጎናፀፉ የሚያግዝ

ለወንዶችም ለሴቶችም የሚሆን አለን ፤

ያሉበት እናደርሳለን

----------------------------------------------
ለበለጠ መረጃ +251964593642
+251906495051
+251907495051

Telegram: t.me/AM_CS
t.me/AM_CS1
t.me/AM_CS2
----------------------------------------------

ተጨማሪ ምርጥ እና ርካሽ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ

https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
1.4K views15:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 15:59:44 በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር የመጠለያ ጣቢያ ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ተባለ

በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከአበርገሌ፣ ከዝቋላ፣ ከባዱቢ ፣ከዛታ፣ ከወፍላ እና ኮረም አካባቢዎች በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች በበጎ ፍቃደኞች የሚሰጠው ድጋፍ ከተደረገ አንድ ወራት ማስቆጠሩን የዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር የአደጋ መከላከል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምላሽ ቡድን መሪ ወ/ሮ ዝናሽ ወርቁ በተለይ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

ከዚህ ቀደም ይሰጥ የነበረው መደበኛ ድጋፍ ያልተቋረጠ ቢሆንም በበጎ ፍቃደኞች ይሰጥ የነበረው ድጋፍ መቅረቱ ከተፈናቀዮች አንፃር ክፍተት መፍጠሩ ተገልፆል፡፡በተለይም ለአጥቢ እና ለነብሰ ጡር እናቶች ተጨማሪ ድጋፍ እንደሌላቸው እና ከክረምቱ ጋር ተያይዞ ችግር ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋት እንዳለ ተነግሯል፡፡

በተጨማሪም ማይ ጉሊት በተባው ስፍራ ያሉት ተፈናቃዮች ያሉበት መጠለያ ከፍተኛ ክፍተት ያለበት ዝናብ የሚስገባ ከመሆኑ አንፃር የመጠለያ ጣቢያ ችግር አሳሳቢ ደረጃ ላይ በመሆኑ ለተከታታይ ቀናት የሚዘንብ ከሆነ የከፋ ችግር ሊከሰት ይችላል ሲሉ ቡድኑ መሪዋ አስጠንቅቀዋል፡፡

በመሆኑም በበጎ ፍቃደኞች አሁንም ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ እና በተለይም ለተፈናቃዮችም በቂ መጠለያ ማዘጋጀት አስፈላጊ ነዉ ሲሉ ወ/ሮ ዝናሽ ወርቁ ጨምረዉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

#ዳጉ_ጆርናል

@Addis_News
@Addis_News
6.8K views12:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 12:11:56
ከምዕራብ ጉጂ በተነሱ ታጣቂዎች ሶስት የቡርጂ አርሶአደሮች መገደላቸዉ ተነገረ።

በደቡብ ክልል በቡርጂ ልዩ ወረዳ በትላንትናው ዕለት ከምዕራብ ጉጂ የመጡ ናቸዉ በተባሉ የታጠቁ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ ሶስት አርሶ አደሮች መገደላቸዉን እና በርካታ ከብቶች መዘረፋቸዉን ምንጮች ተናግረዋል።

ሐምሌ 6 ቀን 2014 ዓ.ም ከረፋዱ 4:00 ገደማ በዋሌያ ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ የእርሻ ስራ እና ጤፍ በማጨድ ላይ የነበሩ ሶስት አርሶ አደሮች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን እና ከ50 በላይ ከብቶች መዘረፋቸዉን የቡርጂ ልዩ ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገብረወልድ ሂዶ ተናግረዋል። ለጥቃቱ ተጠያቂ የሚሆነዉ መንግስት "ኦነግ ሸኔ" በማለት የሚጠራቸዉ ቡድኖች ናቸዉ የሚሉት ኃላፊዉ የጉጂ ማህበረሰብ ግን በዚህ ዉስጥ አይካተትም ሲሉ በተለይ ለአዲስ ዘይቤ ተናግረዋል።

በቡርጂ ልዩ ወረዳ በተደጋጋሚ ከምዕራብ ጉጂ በሚነሱ ታጣቂዎች ግጭት እንደሚነሳ የሚያስታውሱት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ኃላፊው አቶ ገብረወልድ በሰኔ ወር 2014 ዓ.ም ብቻ አምስት አርሶአደሮች ሲገደሉ ከ 60 በላይ ከብቶች ተዘርፈዋል ብለዋል።

ለግጭቱ መነሻ ምክንያት እንደ ከዚህ ቀደሙ "የድንበር ይገባኛል" የሚል ሳይሆን ሌላ አላማ ያለው ነው የሚሉት የልዩ ወረዳዉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገብረወልድ ሂዶ መንግስት በሌሎች አከባቢዎች እያደረገ የሚገኘዉን የህግ ማስከበር ዘመቻ በቡርጂ እና በጉጂ ኦሮሚያ አከባቢዎች ላይም መዉሰድ እንደሚገባዉ ተናግረዋል።
Via AddisZeybe

@Addis_News
@Addis_News
8.1K views09:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 12:00:02
12 ሺህ ዜጎችን ከተለያዩ የአፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የመመለስ ስራ በዛሬው እለት ተጀመረ

መንግስት ለዜጎች ትኩረት በሰጠበት ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ እስካሁን በርካታ ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቄ አቀባይ አምባሳደር መለሰ አለም በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

ከሳውዲ አረቢያ ውጭ በተለያዩ የአፍሪካ እና የመካከለኛው ምሳራቅ ሀጋራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ራሱን የቻለ ኮሚቴ ተቋቁሞ ሲንቀሳቅስ መቆየቱን ገልፀዋል።

በዚህም በዛሬው እለት 12 ሺህ ዜጎችን ከተለያዩ የአፍሪካ እና መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የመመለስ ስራ በይፋ መጀመሩን ተናግረዋል።

ከታንዛኒያ፣ከማላዊ፣ ዛምቢያ፣ ዚምባብዌ ፣ ጁቡቲ ሱዳን፣ የመን እና ኦማን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚመለሱት ከአለም የፍልሰት ድርጅት አይ ኦ ኤም  ጋር በተደርገ የጋራ ስራ እንደሆነም አምባሳደር መለሰ መናገራቸውን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል።

መንግስት ከሳውዲ አረቢያ ከመጋቢት 21 ጀምሮ በተደረጉ 126 በረራዎች 102 ሺህ የሚሆኑ ዜጎችንም መመለሱንም አንስተዋል ። እነዚህ ዜጎች በሶስት ወራት ውስጥ ከሪያድ እና ከጅዳ የተመለሱ መሆናቸውን ጠቁመዋል።

@Addis_News
@Addis_News
7.1K views09:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 11:53:04
የ100 ብር ቅናሽ!!

ቢዩ ዴሊቨሪ ለአዳዲስ ደንበኞች ለመጀመሪያ ከ150 ብር በላይ ለሆኑ ትዕዛዛቸው የ100 ብር ቅናሽ ማድረጉን ስንገልፅልዎ በደስታ ነው። በመተግበሪያው ላይ Promo code 'beu100'ን በመጠቀም የቅናሹ ተጠቃሚ ይሁኑ።

አሁኑኑ ይዘዙ!!!
http://onelink.to/beudelivery16
ወይም ወደ 9533 ይደውሉ
6.7K views08:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 09:31:05
በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ የሕዝብ ተሳትፎና የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ ይፈጸማል ተባለ!

በቀጣይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ሂደት የኅብረተሰቡን ተሳትፎ ባገናዘበና ተገቢነት ባለው እንዲሁም የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ እንደሚፈፀም ሁሉም ሊገነዘበው ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡

ኃላፊው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ እንዳስታወቁት በ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ሐምሌ 01 ቀን 2014 እጣ አወጣጥ ላይ የተገኘውን ግኝት ተከትሎ ከተማ አስተዳደሩ የወሰደው ፈጣን እርምጃ ፍትሕን ከማስፈን አኳያ ተገቢነት ያለው ውሳኔ ነው፡፡

የማጣራት ሥራው በሚመለከታቸው ተቋማት እና ከፍተኛ እውቀት ባላቸው ባለሙያዎች የተከናወነ ሥራ መሆኑም የግኝቶቹን ተአማኒነት ከፍ እንደሚያደርገው ገልጸዋል፡፡በቀጣይ ለሚከናወኑ የእጣ አወጣጥ ሥራዎች የኅብረተሰቡን ተሳትፎ ባገናዘበና ተገቢነት ባለው እንዲሁም የጥራት ማረጋገጫ መንገዶችን በተከተለ መንገድ እንደሚፈፀም ሁሉም ሊገነዘበው እንደሚገባ ገልጸው ለተግባራዊነቱም እንተጋለን ብለዋል፡፡

@Addis_News
@Addis_News
7.5K views06:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 08:51:00
በቴዲ አፍሮ የህይወት ጉዞ ላይ የሚያውጠነጥን አዲስ መጽሐፍ ለገበያ ሊበቃ ነው

በክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ የህይወት ጉዞ ላይ የሚያውጠነጥን "ቴዎድሮስ እስኪነግሥ" የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ከሀምሌ 20/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንባቢያን ይቀርባል ተብሏል።

መጽሐፉ በዘላለም ሙሉ የተፃፈ ሲሆን የፊታችን ረቡዕ ለገበያ እንደሚቀርብ ነው የተነገረው።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ #ልክ_በዛሬዋ_እለት ዝግጅታችን የብላቴናው ልደት ዛሬ መሆኑን እናንሳ። ክቡር ዶ/ር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ ልክ በዛሬዋ እለት ሐምሌ 7 1968 አ.ም ነበር በአዲስ አበባ የተወለደው።

ዛሬ 46ተኛ የልደት በአሉን እያከበረ ሲሆን አድናቂዎቹም በያመቱ ለሱ ያላቸውን ክብርና ፍቅር ለመግለጽ ቀኑን ደም በመለገስና በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ ያከብሩታል።

@Addis_News
@Addis_News
7.5K views05:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 08:00:26
"የህዝብ አመኔታን መቼም ቢሆን አንዘነጋም፤ ክብራችን ህዝብን በፍትሃዊነት ማገልገል ስለሆነ" :- ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

ሌቦችና እምነታቸውን ሸጠው የሚበሉ ሁሉ ለጊዜው ቢታግሉንም አያሸንፉንም፤ እውነት ምንግዜም ታሸንፋለች!!
ከሁሉም በላይ ፈጣሪ ረድቶን የህዝብን ሀብት በቴክኖሎጂ ዉንብድና ከመዘረፍ ማዳን ችለናል ።

የጋራ መኖሪያ ቤቶች እጣ አወጣጥ ስራ ላይ አጠራጣሪ ጉዳዮች ከገጠሙ ጊዜ አንስቶ በማጣራት ሂደት ለደገፋችሁን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ፣ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ የኢኖቨሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርንና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎትን ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ።

@Addis_News
@Addis_News
7.9K viewsedited  05:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-14 08:00:07
፨ መርጌታ አሰፍ የባህል ህክምና ፨
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል 09 03 07 54 77
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 09 03 07 54 77 ይደውሉልን
7.6K views05:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ