Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.06K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 264

2022-09-02 07:47:00 #መረጃ በራያ ግንባር!

ትናንት አመሻሹን ከጎብዬ ተነስቶ የአልውሀን ወንዝ እሻገራለሁ ብሎ የሞከረው መንጋ አልውሀ ሜዳ ላይ የእሳት እራት ሆኗል! ታቹን በወርቄ የገባው ሀይል በቆርኬ በኩል ሰብሬ አልፋለሁ ብሎ ቢሞክርም በትንታጉ የወሎ ፋኖ ተጋድሎ እና በሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ልዩ ብቃት አፈር ድሜ በልቷል! በዚህ አቅጣጫ የመጣው መንጋ አላማው የባቡር መስመሩን መሿለኪያ በመጠቀም ወደ ሀራ ከተማ ሰብሮ መግባት ነበር! ነገር ግን አልተሳካለትም! የአልውሀ ሜዳ ለወራሪው ሀይል ገሀነም ሆኖበታል ።

በጀነራል ሀሰን ከረሙ፡በሞገስ ከበዴ እና በሻለቃ ደምሌ አራጋው የሚመራው ሽርጣሙ ኮማንዶ የሚል የክብር ስም ከመከላከያ ሰራዊታችን የተቸረው የወሎ ፋኖ ወያኔን ወርቄ ላይ፡ቂልጡ ላይ፡አልውሀ ሜዳው ላይ እንድሁም ጎብዬ ላይ መፈናፈኛ አሳጥቷታል! የአማራ ልዩ ሀይል እና ባለ ቀይ ቦኔቱ የመከላከያ ኮማንዶ በሌላ በኩል ገብቶ ወያኔን ሌላ ታሪክ እየሰራት ነው!

@Addis_News
@Addis_News
12.0K views04:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-02 07:16:22
የፖሊስ መልዕክት !

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለቢቢሲ የሰጡት ቃል ፦

" ምንም በማያውቁት ጉዳይ በህጻናቱ ላይ የተፈጸመው ይህ አሰቃቂ ወንጀል ሁሉንም በእጅጉ አሳዝኗል።

ወላጆች የሚቀጥሯቸው የቤት ሠራተኞችን ማንነት ጠንቅቀው ማወቅ ይገባቸዋል።

እንደ ቤተሰብ ሆነው የሚኖሩ የቤት ሠራተኞች እንዳሉ ሁሉ እንደዚህ አይነት አሰቃቂ ወንጀል የሚፈጽሙም ስላሉ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድረግ አለበት። "

#ተጨማሪ መረጃ ፦

• በአንድ ቀን በአሰቃቂ ሁኔታ ሁለት ታዳጊ ልጆቻቸውን ያጡት ወላጆች በከባድ ሐዘን ውስጥ ይገኛሉ።

• ወንጀሉ በተፈጸመበት አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችም በእጅጉ ተረብሸው ነው የሚገኙት።

• ፖሊስ በወንጀሉ ዙሪያ ተጨማሪ ምርመራ እያደረገ ነው።

- ተጠርጣሪዋ ህጻናቱን አንቃ እና ስለት ተጠቅማ በአስቃቂ ሁኔታ መግድሏ የሚያመላክቱ መላምቶች አሉ።

- ተጠርጣሪዋ ወንጀሉን ለመፈጸም ምን እንዳነሳሳት ወይም የአእምሮ ጤና ችግር እንዳለበት ለማወቅ ምርመራዎች እየተካሄዱ ነው።

- በወንጀሉ የተጠርጠረችው ግለሰብ በቤት ሠራተኛነት ግድያው ለተፈጸመበት ቤተሰብ ስታገለግል ቆይታለች።

• ተጠርጣሪዋ ወንጀሉን የፈጸመችው ወላጆች የሌሉበትን ሰዓት ጠብቃ ነው።

መረጃው ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለቢቢሲ ከሰጡት ቃል የተወሰደ ነድ።

@Addis_News
@Addis_News
12.2K viewsedited  04:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-02 07:15:45
፨ መርጌታ ሚካኤል የባህል ህክምና ፨
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
09 37 98 41 04
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንዳይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0937984104 ይደውሉልን
12.1K views04:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 22:28:28
የደባርቅ ከተማ አስተዳደር ተጠርጣሪ 16 ሰርጎ ገቦችን በቁጥጥር አውሏል!

የህወያትን እኩይ ዓላማ ለማስፈፀም በተለያየ ምክንያት ወደ ከተማዋ ገብተው እየተንቀሳቀሱ የመረጃ ማቀበል ስራ የሚሰሩ 16 ተጠርጣሪ ሰርጎ ገቦችን እና ሶስት ህገ-ወጥ መሳሪያ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደባርቅ ከተማ ከንቲባ እና የፀጥታ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ብርሀን ፀጋየ ገልፀዋል።
Ahmed habib
@Addis_News
@Addis_News
16.1K viewsedited  19:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 22:07:33
ጥቆማ
ስለ ወቅታዊው ጦርነት ወይም የግንባር ዜናዎችንና መረጃዎችን በፍጥነት በሰዓቱ የሚያደርስ ቻናል ስላጋጠመኝ ልጠቁማችሁ ፈለኩ
ተቀላቀሉት ቻናሉ ይሄ ነው https://t.me/+IVMLNlEor7sxYWZk
16.2K views19:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 21:47:42
የሸዋሮቢት ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ!

የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው አሁን ከመሸ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ መረጃ ደርሶናል።

ነፍስ ይማር!


@Addis_News
@Addis_News
16.8K views18:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 21:18:49
በዋግኽምራ_ግምባር
================
ዛሬ በዚህ ግምባር በተደረገው ማጥቃት መከላከያ ሰራዊት የህወሃትን ምሽጎች በመስበርና በመደምሰስ ታጣቂው ይጠቀምበት የነበረውን ዋሻ ሲፈተሽ የተገኘ ነው የእርዳታ ዱቄት ነው።

ለህዝብ የተላከ የእርዳታ ምግብ ህወሀት ለጦርነት እያዋለው መሆኑን ግልፅ ሆኗል።

@Addis_News
@Addis_News
17.2K views18:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 20:29:00 እንኳን ደስ አላችሁ የምስራች
የድል ዜናዎች ከግንባር ተሰሙ
ወ/ሮ ኪሪያት ኢብራሂም ላይ ጥብቅ ትዕዛዝ ወጣ
ጄኔራል ተፈራ ማሞ ዝምታቸውን ሰበሩ
ሰበር መረጃዎች ሙሉ መረጃው




18.0K views17:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:36:55
አሁናዊ መረጃ ከስፍራው!

በወልቃይት በረከት እና ሉግዲ መሃከል ትናንት በረድ ብሎ የነበረው ጦርነት ዛሬ ሌሊት 9 ሰዓት በድጋሚ ጀምሮ እስከ ረፋዱ 3 ሰዓት ድረስ በከባድ መሳሪያ የታገዝ ጦርነት ተካሂዷል።

የትህነግ ጦር አስቀድሞ ከሰራቸው 5 ባለ ሶስት ደረጃ ምሽጎች ውስጥ ሶስቱ ተሰብረዋል። የተቀሩትም በቀጣይ 24 ሰዓታት ውስጥ እንደሚሰበሩ አሁን ያለው ጦርነት ምስክር ነው። መከላከያ ሰራዊቱ እና ልዮ ኃይሉ በጥምር እያጠቁ ነው። ከሁመራ ከተማ 25 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው ጦርነቱ በማይካድራ አቅጣጫ እየተካሄደ ያለው።

ፋኖ፣ሚሊሻውና የአካባቢው ታጣቂ በቅርብ እርቀት ላይ ቢሰፍርም እስካሁን እንዲገባ አልተፈቀደም። ማይካድራን ጨምሮ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ከተማ ሁመራ በፋፁም መረጋጋት እና ሰላም ትገኛለች።

@Addis_News
@Addis_News
18.8K viewsedited  16:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 19:12:33
ሰበር ዜና!

በራያ ግምባር አሁን #ጎብየ በጀግናው የመከላከያ፤የአማራ ልዩ ኃይልና ፋኖ ጥምር ጦር ነጻ ሁናለች! ይቀጥላል ...!

@Addis_News
@Addis_News
18.2K viewsedited  16:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ