Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.06K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 266

2022-09-01 07:31:41 በርካታ የመኪና ግብይት አማራጭ ያሉትን ይህን ቻናል ይቀላቀሉ፣ ይጎብኙ፣ ይገበያዩ!

http://T.me/EthioCarMarket
12.4K views04:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 07:31:40
የብዙ ወንዶች ሀሳብ የሆነው የስንፈተ ወሲብ ችግር እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስ ዘላቂ መፍትሄ በሀገራችን አስመጥተናል።

በሰዎች ላይ ተሞክረው ፈጣን ና ዘላቂ መፍትሄ ያመጡ ኦርጂናል የስንፈተ ወሲብ መድሀኒቶችን በክሬም ና በታብሌት አማራጭ በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
ይደውሉ +251907270050
ያዋሩን @DrEYOBB
1.በወሲብ ወቅት ቶሎ የመጨረስ ችግር በዘላቂነት የሚቀርፍ።
2.የብልት መጠን ማነስ ችግር በዘላቂነት መጠንን የሚጨምር።
3.በወሲብ ወቅት የብልት አለመቆም (ጥንካሬ) የማጣጥ ችግርን በዘላቂነት የሚቀርፉ ።
በተጨማሪ የክብደት (ውፍረት) መጨመሪያም, የቆዳ ልስላሴ, እንዲሁም የምግብ ፍላጎት መጨመሪያ አስመጥተናል ይደውሉ
+251907270050
አ.አ, ሀዋሳ, አዳማ በተለያዩ ክልል ከተሞች ሰዋች አዘጋጅተናል ይዘዙን ባሉበት ቦታ ሆነው ያገኛሉ።
ተጨማሪ ይመልከቱ
@onehabsha1
11.8K views04:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 07:31:40
፨ መርጌታ ሚካኤል የባህል ህክምና ፨
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
09 37 98 41 04
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንዳይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0937984104 ይደውሉልን
12.3K views04:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:47:47 ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው አርቲስቶች







7.9K views19:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:31:27 ድሉ ቀጥሏል!

በሰቆጣ በኩል #ቅዳሚት የሚባለው ቦታ ላይ የትግራይ ወራሪ ሀይል ተቀጥቅጦ ቦታውን ለወገን ጦር አስረክቦ ለቆ ወጥቷል።

@Addis_News
@Addis_News
9.1K views19:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:41:42
አቶ ዮሃንስ ቧያለው ከሀገር እንዳይወጡ መታገዳቸው እና መኖሪያ ቤታቸው መታሸጉ ተሰማ

ዛሬ ነሃሴ 25/12/2014 አቶ ዮሃንስ ለግል ስራ ወደ ዱባይ ለመሄድ እንደማንኛውም ዜጋ የሚጠበቅባቸውን ጉዳይ አሟልተው ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኋላ የመጀመሪያውን ፍተሻ አልፈው የሁለተኛው የፍተሻ ደረጃ ላይ ሲደርሱ የተረኛው ደህንነት ነኝ ባይ መውጣት እንደማይችል እና እንደተከለከለ ከአለቆቹ ትዛዝ እንደደረሠው በመንገር የበረራ የአውሮፕላኑ እንዲያልፈው እና እንዲመለስ ከተነገረው በኋላ በተመሣሣይ ስአት በመኖሪያ ቤቱን የፌደራል ፖሊስ ቤተሠቦቹን እየደበደበ ከግቢ በማስወጣት ቤቱን አሽጎ  አቶ ዮሃንስ ከነ ቤተሠቡ ሜዳ ላይ ጥሏቸው መሄዱን ተሰምቷል ።

Via shewa press

@Addis_News
@Addis_News
11.9K views18:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 21:01:12
ወለጋ
በኦሮሚያ ክልል ሆሮጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ አገምሳ ከተማ ትናንት ከማለዳ ጀምሮ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ቢያንስ 55 ሰዎች መገደላቸው ተዘገበ!!

የአከባቢው ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ለአንድ ዓመት ያህል የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የአከባቢውን ፀጥታ ሲያስከብሩ ነበር። ይሁንና ባለፈው ዕሁድ ነሐሴ 22 ቀን፣ 2014 የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ከከተማዋ መነሳታቸውን ተከትሎ የተለያዩ ስያሜ ያላቸው ታጣቂዎች በከተማዋ መፈራረቃቸውን ነው የዐይን እማኞች የገለጹት።

የአይን እማኞቹ ለዶይቼ ቬለ እንዳሉት «መንግስት ‘ሸኔ’ ያላቸው “የኦሮሞ ነጻነት ጦር” ሰኞ ጠዋቱን ገብተው ከተማዋን ተቆጣጠሩዋት» ብለዋል።ታጣቂዎቹ ከተማዋ ውስጥ ሙሉ በሙሉ መንቀሳቀስ ከጀመሩ በኋላ ወደ 59 መሳሪያ ከማህበረሰቡ አስፈትተው በዚያው ሰኞ ቀን ከተማዋን ለቀው ወጥተዋል፡፡

“ትናንት ማክሰኞ ጠዋት ደግሞ ፋኖ ነን ያሉ የታጠቁ አካላት ወደ ከተማዋ ገብተው ከኦነግ ጋር አብራችኋል በሚል በመደዳው ከተማዋ ላይ ተኩስ በመክፈታቸው ከ15 ሺህ የማያንሱ የከተማዋ ነዋሪዎች ከተማዋን ለቀው ለመሰደድ ተገደዋል” ነው ያሉት፡፡

ከትናንት ማታ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የ55 ሲቪል ዜጎች አስከሬን መቅበራቸውንና የ32 ሰዎች አስከሬን በየጫካውና በየገደሉ እየፈለግን ነው” ሲሉም የችግሩን ስፋት አስረድተዋል፡፡(ምንጭ፣ የጀርመን ድምፅ/Dw)

@Addis_News
@Addis_News
13.6K views18:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:52:52 ሰበር ዜና ህወሃት ሳያስብበት በከፈተው ጦርነት በርካታ አመራሮቹን እያጣ ይገኛል። በዚህም

1:- ጀነራል አስርተ
2:- ኮ/ል ጉዕፅ
3:- ኮ/ል በርሀ በጊዕ እና
4:- ኮ/ል ወርቂ የተባሉት አመራሮች በጥምር ጦሩ መደምሰሳቸው ታውቋል

@Addis_News
@Addis_News
15.5K viewsedited  16:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:30:02 መረጃ

ጎብዬ ሰሜን አቅጣጫ ከቃሊም እየተሰበሰበ ያለው ወራሪ ኃይል ላይ ሁለት ጊዜ የአየር ጥቃት መፈፀሙ ተሰምቷል።

ወራሪ ኃይሉ ሮቢት በት/ቤት ውስጥ ተከማችቶ የነበረወረን ቁስለኛ ወደ አላማጣ ሲያጓጉዝ ማርፈዱ ታውቋል።

ወርቄ የሚገኙ አርሶ አደሮች ወደ ቀያቸው ለመግባት ያሰበውን ወራሪ ሲፋለሙ ውለው አድረዋል።በጥረታቸውም ስኬትን አስመዝግበዋል።

ከወልዲያና መርሳ ተፈናቅለው ወደ ደሴ ኮምቦልቻ ሀርቡ የሄዱ ወገኖች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ይገኛሉ።

ወልቃይት እና አበርገሌ ወደ ፊት ወጥረዋል።

@Addis_News
@Addis_News
16.0K views16:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:20:51 ሰበር ዜና

በዋግ ኽምራ ዞን በዝቋላ ወረዳ ስር የነበረና ጁንታው ይተማመንበት የነበረው የቅዳሚት ማዕከል ምሽግ በጥምር ሃይሉ ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል:: በዚህም ምክንያት ጁንታው ወደ አብርገሌ ከተማ እየሸሸ ነው አብርገሌ ማለት ለሰቆጣ 65 ኪሎ ሜትር ይርቃል ለመቀሌ ደግሞ 45 ኪሎ ሜትር ይርቃል

Via natnael
@Addis_News
@Addis_News
15.6K viewsedited  16:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ