Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.16K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2023-05-20 08:02:09
ከ ሀገር ዉጭ ዉስጥም ያላቹ የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ 
መርጌታ  የባህል መድህኒት
0945638808
0945638808

1.ለሀብት
2.ለገበያ ብዙ ደንበኛ እንዲኖረን
3.ለመስተፋቅር
4.መኖሪያ ፈቃድ በ12 ቀን ለመቀበል

የምንሰራው ጥበብ
============
5.ሰውን ለማፍዘዝ ለማደንገዝ
6. ለሰላቢ በሌላ አማርኛ ነገሮችን ለመሰወር
7.ለግርማ ሞገስ
8.ለትምህርት ዘኢያገድፍ
9.ለዐቃቤ ርዕስ ለመከላከያ
10.ሰው እንዲወደን ማድረግያ
11.ብልት ማሳደጊያ ዕፀ አብይ
12.ለስንፈተ ወሲብ
13.ለዐደበተ ርቱዕ ጥሩ ተናጋሪ እንድንሆን
14.ለቁመት መጨመርያ ዕፀ (ኤግኤል)
15.በግለ ወሲብ ለምትሰቃዩ ወይም በሴጋ
16.ለመልክ ውበት እንዲኖረን ማድረጊያ
17. ስራ እንድንቀጠር ማድረግያ
18.ፈተና አሪፍ ውጤት እንድናመጣ ማድረግያ
19.ለሴቶች ትልቅ ዳሌ እንዲኖረን ማድረግያ በዕፀዋት ብቻ
20.ፀጉር እንዲረዝም ማድረጊያ ..... ወዘተ
21.ለውፍረት
22.ለቅጥነት
23.ለስልጣን መጨመርያ
24.ለጥላ ወጊ
25.ለህዝብ ፍቅር
26.ብር እንዳይባክን ማድረግያ
27.የሴት ድንግልና መመለሻ
28.ለቁማር
29.ደፋር ለመሆን
30. ህልም እንፈታለን
31. ትዳር ላይ ማትስማሙ እድትስማሙ ሚያደርግ
32.ለመካን

ስ.ቁ 0945638808
11.1K views05:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 22:12:25
በጎንደር ነገ ግማሽ ቀን መብራት አይኖርም!

በጎንደር ከተማ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የሀይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት ሲባል ተቋሙ ከእንጨት ፖል ወደ ኮንክሬት ፖል ስለሚቀየር  በስድስቱ ከተሞች  ማለትም
•ቀበሌ 19 ፣ቀበሌ 20 ፣ ቀበሌ 18(GTZ ፣ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሁሉም ግቢዎች፣ከፍሎሪዳ ሆቴል - ሸዋ ዳቦ - ኮሌጅ ማዞሪያ) አካባቢዎች ነገ ከጠዋቱ 2:00 ሰትዓ እስከ 7:00 ሰዓት

•ቀበሌ 16 ፣15፣ 14 ፣13 ፣01፣ 02 እና 03 ነገ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት ኤሌክትሪክ ተቋርጦ ስለሚውል እስኪጠናቀቅ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።
  
Via gion

@Addis_News
@Addis_News
13.4K views19:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 20:08:34
በየመን የበርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አስክሬኖች ማግኘታቸውን ስደተኞች ተናገሩ!

በየመን በረሃ ላይ ሞተው በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የአስከሬናቸው ምስሎች ሲሰራጩ የሰነበቱት ፍልሰተኞች ኢትዮጵያዊያን እንደኾኑ መረጋገጡን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል። ፍልሰተኞቹ ሕይወታቸው ያለፈው በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ከየመን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በእግር በመጓዝ ላይ ሳሉ መኾኑን የዓይን ምስክር ፍልሰተኞች መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

20 ያህል የሚኾኑት ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፣ በድካም፣ ርሃብና ውሃ ጥም መኾኑን የዓይን ምስክሮቹ መናገራቸውን ዜና ምንጩ አመልክቷል። ዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያንና ሱማሊያዊያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ፣ ሱማሌላንድና ጅቡቲ በኩል ወደ የመን የሚሻገሩበት መስመር በርካቶችን ለሞት፣ ለአስገድዶ መደፈርና ድብደባ እያጋለጣቸው የሚገኝ እጅግ አደገኛ መስመር መኾኑን በተደጋጋሚ ይገልጣል።

@Addis_News
@Addis_News
14.2K views17:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 20:04:26
ቀጭን ነዎት?
በቅጥነትዎስ ይሳቀቃሉ?

በአጭር ጊዜ ውስት ክበደት መጨመር      
      እና ቅርፆን ማስተካከል ይፈልጋሉ?

ከአንድ ወር እስከ 45 ቀን ዉስጥ
      ክብደት መጨመር የሚረዳ

የምግብ ፍላጎት መጨመር የሚያስችል

  የቆዳን ጥራት እና ልስላሴ ለመጨመር
       የሚረዳ

ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የሌለዉ ፤
      ለቀጭን ሰዎች የሚመከር

ለሴቶችም የተስተካከለ አቋም
      እንዲጎናፀፉ የሚያግዝ

ለወንዶችም ለሴቶችም የሚሆን አለን ፤
     
ያሉበት እናደርሳለን



-------------------------------
ለበለጠ መረጃ +251964593642
                             +251906495051
                             +251907495051

Telegram:     t.me/AM_CS
                            t.me/AM_CS1
                            t.me/AM_CS2
-------------------------------

ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
12.5K views17:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 17:49:54
በሸገር ከተማ ቤታቸው እየፈረሰባቸው ያሉ ሰዎችን እዛው አካባቢ ማስጠጋት እና ቤት ማከራየት 15,000 ብር እና የሶስት ወር እስራት ያስቀጣል እንደተባሉ ሰምተናል። ያው በግልፅ "አካባቢውን ለቃችሁ ውጡ ነው።" ይሄ ግፍ መጨረሻው የቱ ጋር እና መቼ ይሆን?

መረጃው የጋዜጠኛ ኤሊያስ መሰረት ነው!

@Addis_News
@Addis_News
13.8K views14:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 15:07:59
ማስቲካን ጨምሮ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸዉ ምርቶች ላይ የቀረጥ ማሻሻያ ተደረገ

የገቢዎች ሚኒስቴር ማስቲካን ጨምሮ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸዉ ምርቶች ላይ የቀረጥ ማሻሻያ ማድረጉን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባኤው በአዋጁ ላይ የቀረቡ ማሻሻያዎችን ታሳቢ በማድረግ አዋጁ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል፡፡

የአዋጁ ማሻሻያ ታሰቢ ያደረገው ተደራራቢ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ምርቶች ላይ ማሻሻያ ለማድረግ፣ በቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ላይ የኤክሳይዝ ታክስ እንዲከፈል ለማድረግ፣ የኤክሳይዝ ታክስ ተጥሎባቸው የነበሩት አንዳንድ ምርቶች ላይ ታክሱን ለማንሳት፣ እንዲሁም በአስተዳር ምክንያት የተደረጉ ማስተካከያዎችን እና የማሻሻያውን ዋና ዋና ምክንያቶችን ከመረመረ በኋላ የኤክሳይዝ ታክስ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1287/2015 እንዲጸድቅ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት ማስቲካ ፣ የቸኮሌት ምርቶች ፣ ጨርቃጨርቅና አልባሳት፣ ባህሪዉ ያልተለወጠ ኢቴል አልኮል፣ ጨዉ ፣ ምንጣፎች እና የእንስሳት ስብና የአትክልት ዘይት የኤክሳይዝ ታክስ ቅነሳ ከተደረገባቸው ምርቶች ዉስጥ ይጠቀሳሉ።

ዳጉ ጆርናል
@Addis_News
@Addis_News
14.9K views12:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-19 13:04:22
ዜና ችሎት!

ዛሬ በነበረው የእነ ጋዜጠኛ  መስከረም አበራ ችሎት ዛሬ በነበረው የእነ ጋዜጠኛ  መስከረም አበራ ችሎት ለውሳኔ  ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ተጨማሪ ሰባት የምርመራ ቀናትን ፈቅዷል።

በትላንት የችሎት ውሎ ለዛሬ ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረው ፍርድ ቤት ለውሳኔ በሚል ሰባት የምርመራ ቀናትን በመፍቀድ ቀጠሮ ሰጥቷል::

@Addis_News
@Addis_News
14.4K views10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 15:40:56
የኦሮሚያ ብልጽግና አመራር የሆኑት አቶ ታዬ ደንደኣ አዲስ ይገነባል የተባለውን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ቤተ መንግሥት ተቃወሙ

በአዲስ አበባ ከተማ ይገነባል የተባለውን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አዲስ ቤተ መንግሥት ግንባታ የተቃወሙት የኦሮሚያ ብልፅግና አመራሩ አቶ ታየ ደንደአ ናቸው፡፡ አቶ ታዬ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሑፍ ‹የሕዝቡ ጥያቄ ቤተ መንግሥት አይደለም› ብለዋል፡፡ 

የአቶ ታየ ደንደአ ተቃውሞ የመጣው የክልሉ መንግሥት ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ የሚያስገነቡትን ቤተ መንግሥት ሥራማስጀመራቸው ከተነገረ ከሰዓታት በኋላ ነው፡፡ ለኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት የሚገነባው ይህ ቤተ መንግሥት ከ6 ሄክታር በላይ ስፋት ባለው ቦታ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገነባ መሆኑ ተነግሮለታል፡፡ የቤተ መንግስት ግንባታ ሥራ ማስጀመሪያውም የክልሉ ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት ይፋ ተደርጓል፡፡ 

ነገር ግን የኦሮሚያ ብልፅግና አመራሩ እና የወቅቱ የሠላም ሚኒስቴር ዲኤታው አቶ ታዬ የክልሉ ሕዝብ ጥያቄ ቤተ መንግሥት አለመሆኑን ጠቅሰው፤ ሌሎች ጉዳዮች ቅድሚያ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ አቶ ታዬ የሕዝቡ ጥያቄ የመልካም አስተዳደር፣ የሰላም እና ኢኮኖሚ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡ በአቶ ሽመልስ የተጀመረውን የቤተ መንግስት ግንባታም ለታማሚ ሰው የተሳሳተ መድሃኒት እንደመስጠት ነው ብለውታል፡፡

@Addis_News
@Addis_News
2.2K views12:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 13:13:30
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ለሚያስገነባው "ቤተ- መንግስት" ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡

በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልል እና የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡ቤተ መንግስቱ የኦሮሞን ሕዝብ ወግ፣ ባህል እና ታሪክ በሚያንጸባርቅ መልኩ እንደሚገነባ ተገልጿል፡፡

@Addis_News
@Addis_News
6.1K views10:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 13:10:37
እመኑኝ መረጃ ህይወት ነው
ሰበር ና እውን ፣ እጅግ ታማኝ እና ወቅታዊ ድብቅ
ሀገራዊና ክልል አቀፍ የመረጃ  ቻናል ልጠቁማችሁ
ገባ ገባ ብላችሁ መረጃ በየሰዓት አግኙ
ይኸው
https://t.me/+Rq8HblaNUhkySdXf
1.7K views10:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ