Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.12K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 11

2023-05-17 12:01:18
ለዛሬ ታስቦ የነበረው የአማራ ክልል አመራሮች ስብሰባ ወደ ነገ ሐሙስ ተዘዋውሯል። በስብሰባው ከ1ሺህ 400 በላይ በክልሉ የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የሚሳተፉ እንደሚሳተፉ ተገልጿል።

@Addis_News
@Addis_News
7.3K views09:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 11:00:16 በመጋቢት ወር ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች የዋጋ ግሽበት 33.7 በመቶ ደርሷል!

የመጋቢት ወር ሀገራዊ አጠቃላይ የፍጆታ እቃዎች ዋጋ ግሽበቱ 33.7 በመቶ መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታዉቋል። በወሩ የምግብ ነክ ፍጆታዉም 34.5 በመቶኛ መድረሱን ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።

በተመሳሳይ ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ዋጋ ግብበቱ 32.5 በመቶ ላይ ይገኛል ተብሏል። ግሽበቱ አሁንም በሁለት አኃዝ ቁጥር መገለጹ የዋጋ ንረቱ ጠንካ መሆኑን ያሳያል ብለዋል ሚኒስትር አህመድ ሽዴ። ይህም በህብረተሰቡ ላይ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።

ሚኒስቴሩ ንረቱን ለመቆጣጠር እያከናወነ ያላቸዉን ተግባራት ሚኒስትሩ ዘርዝረዋል። በተያዘዉ አመት በዋነኛነት የአፈር ማዳበሪያ በመጨመሩ ሚኒስቴሩ 17 ቢሊዮን ብር ድጎማ ማድረጉን ገልጸዋል። በተመሳሳይ ሚኒስቴሩ ለክልሎች የአፈር ማዳበሪያ መግዣ 56.7 ቢሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋስትና መስጠቱን ገልጸዋል።

በሌላ በኩል የምግብ ነክ ሸቀጦች ዋጋ ንረትን ለማረጋጋት በ 97 ሚሊዮን ዶላር 43 ሚሊዮን ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት ለመግዛት ዉል የተገባ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ በ 33.8 ሚሊዮን ዶላር 15 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ወደ ሀገር መግባቱን ሚኒስትሩ ተናግረዋል። በተጨማሪ ዘይት ፣ ሩዝ ፣ ስኳር እና ሌሎች ግብዓቶች በሀገር ዉስጥ ሲመረቱም ሆነ ወደ ሀገር ሲገቡ ከቀረጥ ነጻ እንዲገቡ መደረጉን አክለዋል።

የሀገር ዉስጥ አምራቾችን ለማበረታታትም የማኮሮኒ እና ፓስታ አምራች ተቋማት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ እንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል። በዚህም መንግስት ማግኘት የነበረበትን 11.3 ቢሊዮን ብር ገቢ አጥቷል ብለዋል።ሆኖም በአሁኑ ሰዓት በገበያዉ ፓስታ ከ 60 እስከ 70 ብር እንዲሁም ማኮሮኒ በኪሎ እስከ 90 ብር በመሸጥ ላይ ይገኛል።

[ዳጉ ጆርናል]

@Addis_News
@Addis_News
8.1K views08:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 08:57:53
የዴሞክራሲ ኃይሎች ወደ አንድ የመምጫ ጊዜ አሁን ነው!!

ፋሽዝም አቆጥቁጦ የአገር አንድነትና የሕዝብ አንድነት አደጋ እንዲሆን በተቃውሞ ጎራ የምንገኝ የዴሞክራሲ ኃይሎች ራሳችን ተወቃሾች ነን። ለአገዛዙ የጭቆና የድጋፍ ባላ ሆነን በመቆየታችን ዴሞክራሲን አኮስምነናል፤ ከእለት ወደ እለት የጭቆና ኃይሉ ወደለየለት ፋሽስታዊ ደረጃ እንዲያድግ በታሪክ ፊት ድንክ የሚያደርገንን ስህተት ሰርተናል። በዚህም አገርና ሕዝብ በድለናል።

ጥያቄው አሁንስ ከዚህ ስህተታችን ተምረናል ወይ ። የተቃውሞ ጎራው አሁንም ያሉ ውስን አቅሞችን በታትኖ በመንቀሳቀስ የጭቆና ተክል እንዲፋፋ በማዳበሪያነት ይቀጥላል ወይ? የዴሞክራሲ ኃይሎች አሁን ካልተሰባሰብን መቼ ልንሰባሰብ ነው?

ህዝቡ በተለይ የተቃዋሚ ሀይሎች ወደ አንድ መጥተው የአገርን አንድነትና የሕዝብን ደኅንነት እንዲያስጠብቁ በጎ ግፊት ማድረግ ይኖርበታል። በተለያዩ አሰላለፎች ያሉ መዋቅሮች፣ አመራሮችና አባላት በየድርጅቶቻቸው በኩል የዴሞክራሲ ኃይሎች ወደ አንድ መጥተው ለአገርና ሕዝብ በእንደዚህ ያለ ሁነኛ ጊዜ በጠንካራ ቁመና የሚገኝ አማራጭ መሆን እንደሚገባቸው ትግል ሊያደርጉ ይገባል።

ፋሽዝም ሲከስም የኢትዮጵያ ትንሳዔ ይጀምራል!

አቶ ክርሰቲያን ታደለ

@Addis_News
@Addis_News
8.8K views05:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 08:14:33
የኢትዮጵያ ህገ መንግስት "መደበኛ ባልሆነ መንገድ" መሻሻል መጀመሩን ሰላም ሚንስቴር ተናገረ!

የኢትዮጵያ ህገ መንግስት "መደበኛ ባልሆነ መንገድ" መሻሻል መጀመሩን የሰላም ሚንስትር ዴኤታ ስዩም መስፍን (ዶ/ር) ተናግረዋል።

የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት ለውጥ ያስፈልገው ይሆን? ከሆነስ የትኞቹ ድንጋጌዎች በሚል የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት ጥናት አካሂዷል።የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲቲዩት ባደረገው ጥናት ማብሰሪያ ላይ የሰላም ሚንስትር ዴኤታ ስዩም መስፍን (ዶ/ር) ምንም እንኳን ህገ መንግስቱ አልተሻሻለም ይባል እንጂ የተለያዩ አንቀጾች በአዋጅና በትርጉም እንዲሁም በሌላ መንገድ ተሻሽለዋል ብለዋል።

ህገ መንግስቱ በመደበኛም ይሁን በኢ-መደበኛ መንገድ እንደሚሻሻል የጠቀሱት ሚንስትር ዴኤታው፤ ህገ መንግስቱ ሙሉ ሊሆን እንደማይችል ተናግረዋል። የፌዴራሉ አባል ክልሎችን የሚደነግገው አንቀጽ 47 ስለመሻሻሉ ጠቅሰዋል።

የፌዴራልና የክልል የጋራ ገቢዎች የሚወስነው አንቀጽ 58 እንዲሁም መሬት አስተዳደርን የሚደነግገው አንቀጽ 89 እና ሌሎች አንቀጾች መሻሻላቸውን ስዩም መስፍን (ዶ/ር) አንስተዋል።ህገ መንግስቱን በሚመለከት ሦስት አይነት ምልከታዎች አሉ ያሉት ሚንስትር ዴኤታው፤ "ህገ መንግስቱ ረብ የለውም፣ በፍጹም መነካት የለበትም እንዲሁም ሁሉንም ባካተተ መልኩ ይሻሻል" የሚሉ ለየቅል ሀሳቦች መኖሯቸውን ተናግረዋል ሲል አሚኮ ዘግቧል።

ሚንስትር ዴኤታው "ጠቃሚው ሀሳብ ሁሉንም ባካተተ መልኩ ይሻሻል" የሚለው እንደሆነ አንስተዋል።ህገ መንግስቱን ማሻሻል እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ያነሱት ስዩም መስፍን (ዶ/ር)፤ የማይሻሻል ከሆነ ጥያቄ የሚያነሱ አካላት ሙሉ በሙሉ በኃይል የመቀየር እንቅስቃሴ እና ፍላጎት ሊያሳዩ እንደሚችሉ ገልጸዋል።

 @Addis_News
@Addis_News
8.5K views05:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 07:54:46
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህ.ወ.ሓ..ት ህጋዊ ሰውነት የመመለስ ጥያቄ አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ ከህ.ወ.ሓ.ት የተሰጠ መግለጫ

@Addis_News
@Addis_News
8.1K views04:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 07:54:38
7.7K views04:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 07:54:38
7.5K views04:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 07:53:16
የትዳር እና የወንድ ልጅ ችግር የሆነውን የስንፈተ ወሲብ እንዲሁም የብልት ቁመት ማነስን በዘላቂነት ችግሩን የሚፈታ ORGINAL EUROPE STANDARD መዳኒቶች እኛ ጋር አሉ
   MAXMAN TITAN_GEL VIMAX
የብልት መጠንን በዘላቂ ሁኔታ ለመጨመር
በግንኙነት ወቅት ቶሎ ላለመርጨት
የተሻለ የወሲብ ፍላጎት አና ችሎታ የሚጨምር
ብልት ውጥር እና ቀጥ ብሎ እንዲቆይ
  % ኦሪጂናል (noside effect )
  % ተፈጥሮዊ (herbal)
                         0907270050
                         0907270050
እንዲሁም ኅርባል ክብደት መጨመሪያ አለ ይደውሉ
አ.አ ላላችሁትም በእራሳችን transport  ያሉበት ድረስ በ 30 ደቂቃ እናደርሳለን
ወደ ክልል ከተሞች በፖስታ ቤት እንልካለን
ለተጨማሪ መረጃ https://t.me/TWAKELpharmacy
https://t.me/TWAKELpharmacy
7.2K views04:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-17 07:53:15
ከ ሀገር ዉጭ ዉስጥም ያላቹ የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ 
መርጌታ  የባህል መድህኒት
0945638808
0945638808

1.ለሀብት
2.ለገበያ ብዙ ደንበኛ እንዲኖረን
3.ለመስተፋቅር
4.መኖሪያ ፈቃድ በ12 ቀን ለመቀበል

የምንሰራው ጥበብ
============
5.ሰውን ለማፍዘዝ ለማደንገዝ
6. ለሰላቢ በሌላ አማርኛ ነገሮችን ለመሰወር
7.ለግርማ ሞገስ
8.ለትምህርት ዘኢያገድፍ
9.ለዐቃቤ ርዕስ ለመከላከያ
10.ሰው እንዲወደን ማድረግያ
11.ብልት ማሳደጊያ ዕፀ አብይ
12.ለስንፈተ ወሲብ
13.ለዐደበተ ርቱዕ ጥሩ ተናጋሪ እንድንሆን
14.ለቁመት መጨመርያ ዕፀ (ኤግኤል)
15.በግለ ወሲብ ለምትሰቃዩ ወይም በሴጋ
16.ለመልክ ውበት እንዲኖረን ማድረጊያ
17. ስራ እንድንቀጠር ማድረግያ
18.ፈተና አሪፍ ውጤት እንድናመጣ ማድረግያ
19.ለሴቶች ትልቅ ዳሌ እንዲኖረን ማድረግያ በዕፀዋት ብቻ
20.ፀጉር እንዲረዝም ማድረጊያ ..... ወዘተ
21.ለውፍረት
22.ለቅጥነት
23.ለስልጣን መጨመርያ
24.ለጥላ ወጊ
25.ለህዝብ ፍቅር
26.ብር እንዳይባክን ማድረግያ
27.የሴት ድንግልና መመለሻ
28.ለቁማር
29.ደፋር ለመሆን
30. ህልም እንፈታለን
31. ትዳር ላይ ማትስማሙ እድትስማሙ ሚያደርግ
32.ለመካን

ስ.ቁ 0945638808
7.9K views04:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-16 20:40:18 አዋሽ ሰባት በርካታ መኪኖች ቆመዋል

ምክንያቱ ደግሞ በምስራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ ወለንጭቲ ከተማ ጠዋት ጀምሮ ከኦነግ ሸኔ ጋር የተኩስ ልውውጥ በመኖሩ ነው። ከአራት ቀናት በፊት አመራሮችን አፍነው ወስደዋል ተብሏል።

የተኩስ ልውውጡ ከሰዓት በኋላ ጋብ ብሏል።

@Addis_News
@Addis_News
12.3K views17:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ