2023-06-10 10:48:36
9ኛው የጉማ ሽልማት ስነስርዓት ትናንት ሰኔ 2 2015 ዓ.ም ምሽቱን በ ስካይላይት ሆቴል ተካሄዷል ።
በዘጠነኛው የጉማ አሸናፊዎች ታዉቀዋል
1.ምርጥ አጭር ፊልም፡
የጉድ ሀገር መንገድ /ብስራት ተስፋ
2.ምርጥ የተማሪ አጭር ፊልም ፡ መሐይማን / አማኑኤል ተሾመ
3. ምርጥ ተከታታይ ኮሜዲ ድራማ : አሰኳላ
4.ምርጥ ዉርስ ትርጉም ድራማ : አደይ
5.ምርጥ ዶክመንተሪ ፡ ባሌ ብሄራዊ ፓርክ /አዚዝ አህመድ
6.ምርጥ ዉርስ ድራማ ተዋናይት ፡ በእምነት ሙሉጌታ / አደይ
7. ምርጥ ዉርስ ድራማ ተዋናይ : አለማየሁ ታደሰ / አጋፋሪ
8.ምርጥ የፊልም ሙዚቃ : የሱፍ አበባ
9.ምርጥ ስኮር : ረመጥ / ብሩክ አሰፍ
10.ምርጥ ሜካፕ : ተሚማ ሁላላ / ረመጥ
11.ምርጥ ፊልም ፅሁፍ : ረመጥ / ዳንኤል በየነ
12. ምርጥ ቅንብር : የሱፍ አበባ /እስክንድር ተፈራ
13.ምርጥ ሲኒሚአቶግራፊ : የሱፍ አበባ / ዋለልኝ አደገ
14.ምርጥ ተስፍ የተጣለበት ተዋናይነት : ክሱት / እየሩሳሌም አሰፍ
15.ምርጥ ተስፍ የተጣለበት ተዋናይ : ፊናፍ / ብሩክ ግርማ
16.ምርጥ ረዳት ሴት ተዋናይት : የማር ዉሃ / መስከረም አበራ
17.ምርጥ ረዳት ተዋናይ : ጥላዬ / እንግዳሰዉ ሀብቴ
18. ምርጥሴት ተዋናይት : ክሱት / ጠረፍ ካሳሁን
19.ምርጥ ወንድ ተዋናይ : ሄኖክ በሪሁን /ረመጥ
20.ምርጥ ዳይሬክተር : ረመጥ/ ዳንኤል በየነ
21.ምርጥ ፊልም : የሱፍ አበባ /ለገሰ ገነቱ
22.የህይወት ዘመን ተሸላሚ : አርቲስት ኪሮስ አለማየሁ
23.የሔርሜላ አሸናፊ : ገነት ከበደ
24. አርአያ ሰብ ከያኒ : አርቲስት መሰረት መብራቴ አሸናፊዎች ናቸዉ።
@Addis_News
@Addis_News
11.3K views07:48