ኢትዮ ቴሌኮም በማዕከላዊ ሲስተሙ ላይ የቴክኒክ ችግር አጋጥሞት እንደነበር አስታወቀ ኢትዮ ቴሌኮም ከተወሰኑ ሰዓታት በፊት በማዕከላዊ ሲስተሙ ላይ ባጋጠመው የቴክኒክ ችግር ምክንያት በተወሰኑ አካባቢዎች የዳታ እና የድምጽ አገልግሎት መቋረጥ አጋጥሞ የነበረ አስታውቋል። አሁን ላይ ችግሩ መፈታቱንና አገልግሎቱ ሙሉ በሙሉ መመለሱን የገለጸው ተቋሙ፤ ለተፈጠረው መስተጓጎልም ደንበኞቹን ይቅርታ ጠይቋል:: @Addis_News @Addis_News 11.7K views08:39