Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ ነገር መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ addis_news — አዲስ ነገር መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @addis_news
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 76.16K
የሰርጥ መግለጫ

አዲስ ነገር መረጃዎች
መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇
@Addisnegermereja_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2023-06-12 21:12:33
#ጥቆማ

በፍፁም ሊያመልጠን የማይገባ ቻናል
ሰበር አዳዲስ ትኩስ ፈጣን መረጃዎች 
ከትክክለኛ የመረጃ ምንጮች
ለማግኘት በቴሌግራም ቻናላችን አሁኑኑ  ይቀላቀሉ


ታሪካዊ ጀግንነት ሚድያ

https://t.me/Historicalheromedia
11.3K views18:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 17:27:09
ህወሓት ከምርጫ ቦርድ መሠረዙን ተከትሎ በዚህ ስያሜ ለሚመጣ ማንኛዉም የተደራጀ ፖለቲካ ድርጅት በምርጫ ቦርድ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 69 መሠረት ስያሜዉን መዉሰድ ይችላል። ነገር ግን ምርጫ ቦርድ ለ አንድ ወር ባደረገው ስብሰባ እና ጥናት መሰረት ዉድቅ አድርጎታል።

ምርጫ ቦርድ

@Addis_News
@Addis_News
13.7K views14:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 16:52:35
አስደሳች ዜና
ጠባሳዎ አስጨንቅዎታል


በአደጋ፣በህክምና እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች በሰውነትዎ ላይ ያለውን ጠባሳ የሚያጠፉበት ክሬም

➤➲   የብጉር ጠባሳዎችን

➤➲   ማድያትን የሚያጠፋ

➤➲   የሸንተረር ምልክቶችን

➤➲   የቆዳ ቀዶ ጥገና ጠባሳዎችን

➤➲   የቆዳ ቁስሎችን

➤➲   የጭረት ምልክቶችን

➤➲   የንክሻ ምልክቶችን


ምንም አይነት የጎንዮሽ ጉዳት የማይፈጥር በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ የሚያሳይ


                               ያሉበት እናደርሳለን


-------------------------------
ለበለጠ መረጃ +251964593642
                             +251906495051
                             +251907495051

Telegram:     t.me/AM_CS
                            t.me/AM_CS1
                            t.me/AM_CS2
-------------------------------

ተጨማሪ የዘመኑ ምርጥ ምርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
https://t.me/+UTXVYbFomXPc4JFm
12.6K views13:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 13:54:41 " የመውጫ ፈተና የሥርዓተ ትምህርቱ አካል ሆኖ ይቀጥላል " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ከዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና እና ከ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ጋር ሳይጋጭ እንደሚከናወን አሳውቋል።

በ208 የትምህርት ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መዘጋጀቱንም ገልጿል፡፡

በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ቃል ፤ " የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምረቃ፣ ከመውጫና ከ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ጋር በማይጋጭ መልኩ እንዲከናወን የሚረዳ ዕቅድ ተዘጋጅቷል " ብለዋል።

የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ደግሞ ከሐምሌ 17 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት እንደሚሰጥ ዶ/ር ኤባ አስታውሰዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎቻቸውን የምረቃ መርሃግብር ከመውጫ ፈተና በኋላ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲዎቹ ምርጫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሲጠናቀቅ ማካሄድ እንደሚችሉ ገልጸዋል።

ዶ/ር ኤባ ፤ በዘንድሮው ዓመት 180 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና እንደሚወስዱ ገልጸው ለ208 የመመረቂያ ፕሮግራሞች የሚውሉ የፈተና ዓይነቶች መዘጋጀታቸውን አሳውቀዋል።

" የመውጫ ፈተና የሥርዓተ ትምህርቱ አካል ሆኖ ይቀጥላል " ያሉት ዶክተር ኤባ፤ በተቀመጠው መመሪያ መሠረት ተፈትነው 50 በመቶና በላይ ያመጡ ተማሪዎች እንደሚያልፉ አስረድተዋል፡፡

የመውጫ ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን የሚሰጥ በመሆኑ የተማሪዎች ስም ዝርዝር ተልኮ ወደ ዳታ ማዕከል መግባቱን አመላክተዋል።

ለተማሪዎች ለፈተና የሚሆን ልዩ የመታወቂያ ቁጥር ይሰጣቸዋል ያሉት ዶክተር ኤባ፤ በተሰጣቸው ቁጥር መሠረት በኦንላይን መፈተን እንዲችሉ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።

በማዕከል ደረጃ የተዘጋጀውን የፈተና ሥርዓት ለመሞከር እንደ አገር ሞዴል ፈተና እንደሚሰጥ አስታውቀው፤ በዚህም ጉድለቶች ካሉ ለማስተካከልና ተገቢውን ጥንቃቄ ለማድረግ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።

ለፈተናው መሳካት ከኢትዮ ቴሌኮም፣ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የተደራጀ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።

ለመውጫ ፈተናው የሚውሉ ኮምፒዩተሮች፣ የኢንተርኔት አገልግሎትና ጄኔሬተሮች ዝግጅት እንደሚደረግ አስታውቀዋል።

ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት

 @Addis_News
@Addis_News
13.7K views10:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 13:48:41
ተፈቷል

የፊልም ዳይሬክተሩ እና የጉማ አዋርድ ሽልማት መሥራች CEO ዮናስ ብርሃነ መዋ ተፈቷል!

በሌላ አርቲስት የስነ ጥበብ ተቃውሞ የተነሳ ዮናስ ብርሃነ መዋን ማሰር እና በዋስ የመፈታት መብት መከልከል ሕግን የጣሰ እና ተቀባይነት እንደሌለው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)ን ጨምሮ ብዙዎች አውግዘውታል።

የ"ጉማ አዋርድ" አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ አርብ ምሽት ሰኔ 2 ቀን 2015 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ሥነ ስርዓት በኋላ በመንግሥት የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ሥር የሰነበተ ሲሆን ዛሬ ረፋድ ከእስር መፈታቱ ታውቋል።

@Addis_News
@Addis_News
12.3K views10:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 12:13:16
ደምበጫ ከትላንት ጀምሮ መንገዶች ተዘግተዋል

የመከላከያ ሰራዊት በመሀል ደምበጫ በህዝብ ላይ ጦርነት መክፈቱንም በአካባቢው የሚገኙ ምንጮች ተናግረዋል።
Mereja TV

@Addis_News
@Addis_News
12.9K views09:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 12:09:50
ማስታወቂያ
መኪና በተመጣጣኝ ዋጋ
መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!
  በባንክ ብድር አዲስ መኪና መግዛት ምትፈልጉ ደንበኞቻችን 50% ብድር በ15.5 ወለድ ለ5 አመት የሚከፈል እናመቻቻለን
ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ
https://t.me/AbrahamDealer
https://t.me/AbrahamDealer
ስልክ
+251939842424
+251992229292
12.4K views09:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 07:53:44
ዋቻሞ ዩኒቨርስቲ!

በዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ዛሬ ቀን 03/2015 ዓ.ም ግቢ ውስጥ በተፈጠረ ግርግር በርካታ ተማሪዎች ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል። ድብደባ እየተፈፀመ ያለው የExit Examን በተመለከተ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ ለማሰማት
በወጡ ተማሪዎች ላይ ነው።

@Addis_News
@Addis_News
2.3K views04:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 07:51:27
ከ ሀገር ዉጭ ዉስጥም ያላቹ የተወደዳችሁ ቤተሰቦቼ 
መርጌታ  የባህል መድህኒት
0945638808
0945638808

1.ለሀብት
2.ለገበያ ብዙ ደንበኛ እንዲኖረን
3.ለመስተፋቅር
4.መኖሪያ ፈቃድ በ12 ቀን ለመቀበል

የምንሰራው ጥበብ
============
5.ሰውን ለማፍዘዝ ለማደንገዝ
6. ለሰላቢ በሌላ አማርኛ ነገሮችን ለመሰወር
7.ለግርማ ሞገስ
8.ለትምህርት ዘኢያገድፍ
9.ለዐቃቤ ርዕስ ለመከላከያ
10.ሰው እንዲወደን ማድረግያ
11.ብልት ማሳደጊያ ዕፀ አብይ
12.ለስንፈተ ወሲብ
13.ለዐደበተ ርቱዕ ጥሩ ተናጋሪ እንድንሆን
14.ለቁመት መጨመርያ ዕፀ (ኤግኤል)
15.በግለ ወሲብ ለምትሰቃዩ ወይም በሴጋ
16.ለመልክ ውበት እንዲኖረን ማድረጊያ
17. ስራ እንድንቀጠር ማድረግያ
18.ፈተና አሪፍ ውጤት እንድናመጣ ማድረግያ
19.ለሴቶች ትልቅ ዳሌ እንዲኖረን ማድረግያ በዕፀዋት ብቻ
20.ፀጉር እንዲረዝም ማድረጊያ ..... ወዘተ
21.ለውፍረት
22.ለቅጥነት
23.ለስልጣን መጨመርያ
24.ለጥላ ወጊ
25.ለህዝብ ፍቅር
26.ብር እንዳይባክን ማድረግያ
27.የሴት ድንግልና መመለሻ
28.ለቁማር
29.ደፋር ለመሆን
30. ህልም እንፈታለን
31. ትዳር ላይ ማትስማሙ እድትስማሙ ሚያደርግ
32.ለመካን

ስ.ቁ 0945638808
2.3K views04:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 21:35:48
በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር ውይይት ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን ቅዱስ ሲኖዶስ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በግንቦት ወር 2015 ዓ.ም ባካሔደው የርክበ ካህናትጉባኤ በትግራይ ክልል ከሚገኙ አባቶች ጋር የሚደረገው ውይይት ቀደም ሲል በቋሚ ሲኖዶስ በተሰየመው የልዑካን ቡድን አማካኝነት በአስቸኳይ እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወሳል።

በዚህም መሰረት የጠቅላይ ቤተክህነት ልዑካን ቡድን ውይይቱን ውጤታማ ለማድረግ ይቻል ዘንድ እስከ አሁን ያከናወናቸውን ተግባራትና ወደፊት ውይይቱን ስኬታማ በሆነ መንገድ ማካሔድ በሚችልበት ሁኔታ ዙሪያ ሰኞ ሰኔ 5 ቀን 2015ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ይፋዊ መግለጫ ይሰጣል።መግለጫውን ተከትሎም ጉዳዩ በቀኖና ቤተክርስቲያን መሰረት የመጨረሻ እልባት እንዲያገኝ በፍጥነት ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ በመግባት በሒደቱ የሚመዘገቡ ለውጦችን ሁሉ በመገናኛ ብዙሃን የሚያሳውቅ ይሆናል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

@Addis_News
@Addis_News
8.3K views18:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ