ዋቻሞ ዩኒቨርስቲ! በዋቻሞ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ዛሬ ቀን 03/2015 ዓ.ም ግቢ ውስጥ በተፈጠረ ግርግር በርካታ ተማሪዎች ጭካኔ የተሞላበት ድብደባ ተፈፅሞባቸዋል። ድብደባ እየተፈፀመ ያለው የExit Examን በተመለከተ በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ ለማሰማት በወጡ ተማሪዎች ላይ ነው። @Addis_News @Addis_News 2.3K views04:53