Get Mystery Box with random crypto!

ህወሓት ከምርጫ ቦርድ መሠረዙን ተከትሎ በዚህ ስያሜ ለሚመጣ ማንኛዉም የተደራጀ ፖለቲካ ድርጅት በም | አዲስ ነገር መረጃ

ህወሓት ከምርጫ ቦርድ መሠረዙን ተከትሎ በዚህ ስያሜ ለሚመጣ ማንኛዉም የተደራጀ ፖለቲካ ድርጅት በምርጫ ቦርድ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 69 መሠረት ስያሜዉን መዉሰድ ይችላል። ነገር ግን ምርጫ ቦርድ ለ አንድ ወር ባደረገው ስብሰባ እና ጥናት መሰረት ዉድቅ አድርጎታል።

ምርጫ ቦርድ

@Addis_News
@Addis_News