በጎንደር ነገ ግማሽ ቀን መብራት አይኖርም! በጎንደር ከተማ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የሀይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት ሲባል ተቋሙ ከእንጨት ፖል ወደ ኮንክሬት ፖል ስለሚቀየር በስድስቱ ከተሞች ማለትም •ቀበሌ 19 ፣ቀበሌ 20 ፣ ቀበሌ 18(GTZ ፣ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሁሉም ግቢዎች፣ከፍሎሪዳ ሆቴል - ሸዋ ዳቦ - ኮሌጅ ማዞሪያ) አካባቢዎች ነገ ከጠዋቱ 2:00 ሰትዓ እስከ 7:00 ሰዓት •ቀበሌ 16 ፣15፣ 14 ፣13 ፣01፣ 02 እና 03 ነገ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት ኤሌክትሪክ ተቋርጦ ስለሚውል እስኪጠናቀቅ ድረስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን። Via gion @Addis_News @Addis_News 13.4K views19:12