አምቡላንስ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሰው ሕይወት አለፈ! የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝ ሆስፒታል ጤና ባለሙያ ገመቹ ጀቤሣ በታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉ ተነገረ። ጤና ባለሙያው ትናንት ሰኔ 2/2015 ከአዲስ አበባ ወደ ደምቢዶሎ በመመለስ ላይ እያሉ እናንጎ አካባቢ በአምቡላንስ ላይ በተከፈተው ተኩስ ሕይወታቸው ማለፉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያመላክታል። @Addis_News @Addis_News 11.6K views09:32