Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርት ሚኒስቴር

የቴሌግራም ቻናል አርማ news_for_student — ትምህርት ሚኒስቴር
የቴሌግራም ቻናል አርማ news_for_student — ትምህርት ሚኒስቴር
የሰርጥ አድራሻ: @news_for_student
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2
የሰርጥ መግለጫ

ማንኛውንም ማስታወቂያ ለማሰራት ያናግሩን @News_Promotion_Bot

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 20

2023-03-29 09:45:42
መርጌታ  ባህላዊ ህክምና
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል  0946365077
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0946365077
0960868847 ይደውሉልን
2.9K views06:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-28 08:28:51
የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከ መጋቢት 20 - ሚያዚያ 15 ይከናወናል።

የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት ዛሬ በሰጠው መግለጫ ለዚህ ዓመት ፈተና ምዝገባ የሚካሄደው፤ ከመጪው ረቡዕ መጋቢት 20 ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 15፤ 2015 ድረስ እንደሆነም አገልግሎቱ አሳውቋል።  የዘንድሮው ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ የሚወሰነው፤ ለአንድ ወር ገደማ ከሚቆየው የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቅ በኋላ መሆኑን

በዘንድሮው የትምህርት ዘመን አንድ ሚሊዮን ገደማ ተማሪዎች በመደበኛ እና በግል ለፈተናው ሊቀርቡ ይችላሉ ተብሎ እንደሚገመት በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል። ፈተናውን ይወስዳሉ ተብለው ከሚጠበቁ ተማሪዎች ውስጥ 850 ሺህ የሚሆኑት መደበኛ እንደሚሆኑም ተገምቷል።

ተማሪዎች ለምዝገባ ሲመጡም ማንነታቸውን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ በአካል ተገኝተው በበይነ መረብ መመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው ተገልጿል።

ያልተመዘገበ ተማሪ የ 2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን እንደማይፈተንም ዶ/ር እሸቱ ገልፀዋል።

@News_for_student
@News_for_student
2.7K views05:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-28 08:28:39
መርጌታ  ባህላዊ ህክምና
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል  0946365077
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0946365077
0960868847 ይደውሉልን
2.6K views05:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-27 17:18:47
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከመጋቢት 20 እስከ ሚያዚያ 15/2015 ዓ.ም እንደሚከናወን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምዝገባ በበይነ መረብ አማካይነት እንደሚከናወን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ገልጸዋል።

የፈተና ሂደት ላይ ችግር እንዳይፈጠር ተማሪዎች መረጃዎቻቸውን በወቅቱ ማስመዝገብ እንዳለባቸው ዋና ዳይሬክተሩ አሳስበዋል።

ምዝገባውን ያላደረገ ተማሪ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን እንደማይፈተንም ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል።

@News_for_student
@News_for_student
2.3K views14:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-27 08:35:09
#አሶሳ #ዩኒቨርሲቲ

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡለትን የአቅም ማሻሻያ (ሪሚዲያል) ተማሪዎች ተቀብሏል።

ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደቡለት ከ2 ሺህ 9 መቶ በላይ የሪሚዲያል ተማሪዎች አቀባበል አድርጓል።

@News_for_student
@News_for_student
366 viewsedited  05:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-27 08:34:57
መርጌታ  ባህላዊ ህክምና
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል  0946365077
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0946365077
0960868847 ይደውሉልን
384 views05:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-25 09:17:50
#HaramayaUniversity

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የሙያ መስኮች በPost-Basic ፕሮግራም የተመዘገባችሁና የመግቢያ ፈተና ያለፋችሁ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ ሚያዚያ 18 እና 19/2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

በቅጣት ለመመዝገብ ➧ ሚያዚያ 20/2015 ዓ.ም

@News_for_student
@News_for_student
1.7K views06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-25 09:17:11
መርጌታ  ባህላዊ ህክምና
የምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎት ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል  0946365077
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦ የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም

ለጥያቄዎ 0946365077
0960868847 ይደውሉልን
1.7K views06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 09:18:06
#WoldiaUniversity

የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ያስመርቃል።

ኮሌጁ በመጀመሪያ ዲግሪ 228 እንዲሁም በሁለተኛ ዲግሪ 7 በአጠቃላይ 235 ተማሪዎችን የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 16/2015 ዓ.ም ያስመርቃል።

ዩኒቨርሲቲው በሌሎች መስኮች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የሁለተኛ ዲግሪ፣ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የከፍተኛ ዲፕሎማ (HDP) እና የPGDT ሰልጣኞችን በዕለቱ ያስመርቃል።

@News_for_student
@News_for_student
2.3K views06:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-24 09:17:02 መርጌታ ባሕላዊ  መዳኒት ቀማሚ የቀደምት የሊቃዉንት አባቶቻችን ጥበብ ይሻሉ ወይም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ  ከምነሰጣቸው የጥበብ  አገልግሎቶች በጥቂቱ ከታች ተዘርዝረዋል

1 መፍትሔ_ሥራይ (የጠላት ድግምት መሻሪያ)
2 ለቡዳ
3 ለቁራኛ
4 #መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5 ለጋኔን
6 ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7 ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)
8   ለፀር (ለጠላት)
9 ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11 ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12 ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13 መስተፋቅር
14 ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15 ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16 ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17 የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18 ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19 መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20 መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21 ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22 ለልሳነ_ሰብእ
23 ለበረከት
24 ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25 ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26 ጸሎተ_ዕለታት
27 ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28 ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29 ለከበሮ
30 ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31 ለሙግት
32 ለሰላቢ
33 ለስንፈት ወሲብ
34 ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35 ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36 ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
37 ለዱላ( ዱላ የማያስመታ)
38 መንስኤ_እስኪት (ለወንድ የመራቢያ አካሉ ለደከመ ላነሰ)
39 ህገ_ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደሌላ እንዳይሄድ የሚያስር
እንዳይዘሙት የሚከለክል

ለጥያቄ ይደውሉልን

0960868847
0946365077
2.3K views06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ