Get Mystery Box with random crypto!

ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianreporteramharic — ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianreporteramharic — ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopianreporteramharic
ምድቦች: ዜና
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 16.55K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Reporter (ሪፖርተር) በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴንተር በሳምንት ሁለቴ እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ ነው፡፡ ጋዜጣው ለነጻ ፕሬስ፣ ለነጻ ሐሳብናና ለነጻ መንፈስ መስፈን ይተጋል፡፡ Facebook: https://www.facebook.com/EThReporter Twitter: @EthioReporter LinkedIn: linkedin.com/in/ሪፖርተር-ሪፖርተር-123415146

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-07-05 13:07:27
በደቡብ ክልል የበረታው ግድያና አፈና/ አንድ ኩንታል ማዳበሪያ 15 ሽሕ.....


2.4K views10:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-04 19:59:37
#ማስታወቂያ

ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
3.0K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-03 08:22:45
የረፖርተር ስራዎችን በእነዚህ አማራጮች ማግኘት ይችላሉ፦

Website: www.EthiopianReporterJobs.com

Facebook: http://bit.ly/2mPD7EG
Telegram: https://bit.ly/3exwhdn
Linkedin: https://bit.ly/2XJzm45
Twitter: https://bit.ly/3cuJTnF
Instagram: https://bit.ly/3fCE5j1

ይጎብኙን፤ ይከተሉን፤ ላይክ ሼር ያድርጉ። እናመሰግናለን።
3.7K views05:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-01 13:51:00
#ማስታወቂያ

ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
4.5K views10:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-29 15:19:44 ኢትዮጵያ "የብሪክስ" አባል አገራትን ለመቀላቀል ጥያቄ አቀረበች

የኢትዮጵያ መንግስት በፈረንጆቹ 2009 የተመሰተረተውንና ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ህንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ በጥምረት የመሰረቱትን "ብሪክስ" (BRICS) የተሰኘ የአገራት ስብስብ ለመቀላቀል ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ መለስ አለም (አምባሳደር) በሳምንታዊ መግለጫቸው እንደገለጹት ኢትዮጵያ የብዙ አለማቀፍ ተቋም መስራች መሆኗን ጠቅሰው የተባበሩት መንግስታት፣ የአፈሪካ ህብረት እና የገለልተኛ አገሮች ንቅናቄና መስራችና ጠንካራ ተሳትፎ ያላት አገር ናት ብለዋል፡፡

በመሆኑም አሁን እየተለወጠ ባለው የዓለም ሁኔታና የኃይል አሰላላፍ አንጻር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅምን ለማረጋገጥ የሚረዱ ዓለም አቀፍ ተቋማት አባል በመሆን መንግሥት እንደሚሠራ ተናግረዋል። "ከእነዚህ ተቋማት መካከል አንዱ 'ብሪክስ' ነው ፣ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል ጥያቄ ቀርቧል፣ በጎ ምላሻ ያገኛል ብለን እናስባለን ፣ ክትትልም የምናደርግበትም ይሆናል" ብለዋል ቃል ቀባዩ፡፡

የብሪክስ አገራት ላለፉት አስርት አመታት ለዓለም ኢኮኖሚ እድገት 50 በመቶ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ሲሆን ፣ ይህም ቡድኑን በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ ልማት ግንባር ቀደም ተጽዕኖ ፈጣሪ እያደረገው መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።

ለዓብነትም 17 በመቶ የሚሆነው ዓለም አቀፍ ንግድ በብሪክስ አገራት የተያዘ ሲሆን ፣ በአሁኑ ወቅት የአገራቱ ድምር የውጭ ምንዛሪ ክምችት 4 ትሪሊዮን ዶላር እንደሚሆን ይገመታል።
አንዳንድ ተንታኞች የብሪክስ አገራት ኢኮኖሚ እ.ኤ.አ. በ2027 የቡድን 7 (አሜሪካ ፣ ጃፓን፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ፣ ካናዳ እና ጣሊያን) ያክል ትልቅ ሊሆን እንደሚችል ይተነብያሉ።
የብሪክስ አገሮች ከዓለም የቆዳ ስፋት 30 በመቶውን የሚሸፍኑ ሲሆን ፣ 45 በመቶ የሚሆነው የዓለም ህዝብ መኖሪያ እንደሆኑም መረጃዎች ያመለክታሉ።
5.8K viewsedited  12:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-29 15:19:41
4.3K views12:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-29 13:27:37
የወ/ት ብርቱካን ከቦርዱ መልቀቅና የፓርቲዎች ምላሽ


4.5K views10:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-26 16:26:18
#ማስታወቂያ
ለበለጠ መረጃ: https://t.me/asharamicrofinance
5.7K views13:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-26 14:58:48
ብርቱካን ሚደቅሳ መልቀቂያ አቀረቡ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በገዛ ፈቀዳቸው ከኃላፊነት ለመልቀቅ በመወሰን መልቀቂያ ማቅረባቸውን አሳወቁ።

ብርቱካን ሚደቅሳ በኦፋሳላዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ከኃላፊነት ለመልቀቅ የወሰኑት በጤና ችግር ምክንያት ነው

"ጤናዬን በሚገባ ለመጠበቅ የረጅም ጊዜ እረፍት የሚያስፈልገኝ ሆኖ በመገኘቱ ከ ነሀሴ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቦርድ ሰብሳቢነቴ በገዛ ፍቃዴ መልቀቄን ለተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ጽህፈት ቤት ሰኔ 5 ቀን 2015 ዓ.ም አሳውቄያለሁ" ብለዋል።

በሚቀራቸው ጊዜ ያልተጠናቀቁ ስራዎችን የማጠናቀቅ እና አስተዳደራዊ ሽግግር የመፈፀም ሃላፊነቶችን እንደሚወጡም አስታውቀዋል።
5.4K views11:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-26 13:39:32
"ጠ/ሚሩ ደብቀው የያዙትን በተግባር እያዋሉ ነው" አቶ ሀብታሙ ኪታባ


4.7K views10:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ