Get Mystery Box with random crypto!

#WoldiaUniversity የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግ | ትምህርት ሚኒስቴር

#WoldiaUniversity

የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ያስመርቃል።

ኮሌጁ በመጀመሪያ ዲግሪ 228 እንዲሁም በሁለተኛ ዲግሪ 7 በአጠቃላይ 235 ተማሪዎችን የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 16/2015 ዓ.ም ያስመርቃል።

ዩኒቨርሲቲው በሌሎች መስኮች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የሁለተኛ ዲግሪ፣ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የከፍተኛ ዲፕሎማ (HDP) እና የPGDT ሰልጣኞችን በዕለቱ ያስመርቃል።

@News_for_student
@News_for_student