Get Mystery Box with random crypto!

🇪🇹ኢትዮ University

የሰርጥ አድራሻ: @ethiouniversity1
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 126.79K
የሰርጥ መግለጫ

Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @Euads🌀
@hilwauniversity
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2024-03-28 12:11:29 ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተያያዘ የተማሪዎች ድምፅ

፨ባለፈው በ CBE በተፈጠረው ነገር እኛ ተማርወች በ ጉዳዩ ዋነኛ ተሳታፊዎች ነበረን እና ባንኩም መልሱ ባለው መሰረት የመጣ forum ነበር እሱን ሞልተን ለመመለስ ፍቃደኛ ሆነናል እና በ ሰዓቱ ወደ ግል ባንክ transfer ካደረግንበት የግል ባንክ ለ CBE ተመላሽ አድርገዋል ግን እስካሁን ከሂሳባችን አልተቀነሰም።

እኔም Dashen transfer አድርጌ ነበረ እና dashen ወደ CBE መልሱዋል ግን ብር እስካሁን የእኔ አልተቀነሰም። በሚያሳዝን ሁኔታ ትላንትና በተለቀቀው ስም ዝርዝር ላይ የኔና የጓደኞቼ ስም አለ።

======================

፨በዩኒቨርስቲ ጊቢ ውስጥ የምንማር ተማሪዎች ተመላሽ ያደረግነው ገንዘብ ተመላሽ ካረግንበት እንደ telebirr, M-pesa እና others mobile bank ለይ ተቆራጭ ሆኗል። ነገር ግን CBE Banking negative ያደረገብን ብር ለይ አልተቀነሰም በዚህም በዩኒቨርስቲ ጊቢ ውስጥ ያለው የCBE bank ላይ ያሉ ሰራተኞች በቂ መረጃ ሊሰጡን አልቻሉም።  የbank ሂሳብ ከከፈትንበት ቅርንጫፍ ደግሞ በተደጋጋሚ እየተደወለ ብሩን ከየትም ብለቹ አስገቡ እየተባልን ነው። ካልሆነ ስማቹህ ይተላለፋል ተብለናል። በዚህም ጥቂት የማንባል ተማሪዎች ግራ ተጋብተናል። መፍትሄው ምነድነው? ባንኩስ የኛን ጉዳይ እንዴት ያየዋል?
======================

፨AB እባላለሁ የአርባ የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ነኝ …ሰሞኑን ከንግድ ባንክ ጋር ተያይዞ ወደ betting ቤቶች እስከ 100 ሽህ ብር ድረስ ያስገባን ተማሪወች አለን
ምንም እንኳን ብሩን ለመመለስ ፈቃደኛ ብንሆንም  ንግድ ባንክ በካሽ እንድንከፍል እያስገደደን ይገኛል::እኛ ተማሪወች  ደግሞ ይህንን ያህል ብር በካሽ የመክፈል አቅሙ የለንም:: ብሩን ካስገባንበት የ betting ተቋም ንግድ ባንክ እንዲወስድ ማመልክቻ ብናስገባም ተቀባይነት አጥተናል::ያለዚያ ደግሞ የ betting ተቋሙ ይለቀቅልን እና ብሩን ከ betting  ተቋሙ withdrawal ብለን እዳችንን እንክፈል!
እባካችሁ ድምፅ ሁኑን።

======================

፨ከንግድ ባንክ ጋር በተያያዘ ነው። ብሩን ከሌላ ባንክ አዘዋውረን ነበር ።ያንን ያዘዋወረነውን ብር የባንኩን ስም ነግረን ብሩን ውሰዱ ብንል አይቻልም ተበድራችሁ ክፈሉ ብለውን ተበድራችሁ ከከፈላችሁ በኋላ ይለቀቅላችኋል ብለውን ነበር ።ነገር ግን ከከፈልኩ በኋላ ከአቢሲኒያ ታስሮ የነበረውን ብር ይዘውት ሄዱ።የአቢሲኒያ ማናጀር ስናናግር ንግድ ባንክ ይዞት ሂዷል አለኝ ።ንግድ ባንክ ስንጠይቅ ደግሞ ይመለሳል እያሉ እስካሁን የሰው ብር ተበድሬ እየተጉላለሁ አለሁ።
እስኪ ንግድ ባንክ የሚመልሰው ከሆነ መች ይመልሰዋል ይሄን ጠይቁልኝ።

======================

hi muja, enen chemro bizu ye gbi temari ke mobile banking yewesednew genzeb lela bank lay ena Mpesa lay tagdual, cash out yetederegewn birr melsen gn yetagedewn report adrgenal gn still banku birun yaskemetnibetin bankoch ena walletoch restrict adrgo melsulgn eyale nw. temari endemehonachin meten demo ke kisachin mekfel anchilm. betam bizu temari endezih ayinet chinket wust nen bakh yemimeleketewn akal ende temari media endemehonu tolo notify adrgln.
ke ASTU

#ATC

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
14.6K views09:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-28 11:08:57
#የካቲት_12_ሆስፒታል_ሜዲካል_ኮሌጅ

በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ Post Basic Neonatal nursing, Post Basic ECCN nursing, Post Basic BSc in Medical Laboratory Science እና Post Basic Comprehensive nursing በመጀመሪያ ዲግሪ ለመማር ስም ዝርዝራችሁ ከጤና ቢሮ የተላከ በሙሉ የፈተና ቀን መጋቢት 25/2016 ዓ.ም መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል፡፡

ምዝገባ፦ መጋቢት 30 እና ሚያዚያ 1/2016 ዓ.ም
ትምህርት የሚጀምረው፦ ሚያዚያ 2/2016 ዓ.ም

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
13.4K views08:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 22:43:50
#FAQ NOTCOIN

ሳንቲሞቹ እንዲበዙልኝ ምን ላድርግ?

ሳንቲሞቹ በመነካካት አድካሚ እና በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ብዙ ስለማይቻል ጓደኞችን መጋበዝ ፣ boost በመግባት energy level መግዛት ይህ በአንዴ እንድንነካ ከሚፈቀድልን 500 ወይንም 1000 ሳንቲሞች እስከ 5000,10000 ድረስ ከፍ ሊያደርግልን የሚችል ሲሆን MultiTab መግዛት ደግሞ አንዴ ስንነካ አንድ ሳንቲም ከመቁጠር ብዙ ሳንቲሞችን እንድቆጥር ያደርግልናል። በተጨማሪ Earn አንዳንዴ ቢዘጋም ሲከፈት የተለያዩ ቻናሎችን በመቀላቀል እስከ 250,000 በላይ ሳንቲሞችን ከአንዱ ማግኘት ይቻላል ብዙ አሉ።

እንዴት ነው ገንዘቤን መቀየር የምችለው?

እንደእኔ እስከ ቀጣይ 2025 ወይንም 2017 ድረስ ባትሸጡት ባይ ነኝ ዋጋው እየጨመረ ስለሚሄድ የግድ መሸጥ አለብኝ ካላቹ ግን 10M ስትደርሱ በቮቸር አማካኝነት Trade የሚለውን በመንካት ወደ ቴሌግራም Wallet (በጣም ብዙ ጥቅም ያለውና ዩትዩብ ላይ ቪዲዮ ከሚኖራቸው አንደኛው ይህ ነው) መቀየር ትችላላችሁ።

#ጥንቃቄ ፡ የNOTCOIN መስፋፋትን እና መታወቅን ተከትሎ አንዳንድ የኢትዮጲያ ነቃን ባይ ጠላፊዎች እኛ እንገዛለን ይሄንን ሊንክ ተጠቀሙ በማለት የቴሌግራም አካውንት በሊንክ Bot እየጠለፉ መሆኑን ሰምቻለው ሊንክ ከመክፈታቹ በፊት የላኪውን ሰው ተአማኒነት አረጋግጡ notcoin ግን በግለሰቦች በሚሴጅ እየተሸጠ አይደለም!!

ፕሮፌሰር ሄኖክ አረጋ

፨ ቢትኮይንም እንዲህ እንደ ቀልድ ነው ዛሬ እጅግ በጣም ውድ የሆነው፤ ያልጀመራቹህ ጀምሩ።
https://t.me/notcoin_bot?start=r_578988_34776695
15.3K views19:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 19:12:08
#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ

ቦረና ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የሙያ መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 44
➤ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ልምድ፦ ከዜሮ ዓመት ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦረና ዩኒቨርሲቲ
➤ የማመልከቻ ጊዜ፦ ከዛሬ መጋቢት 18/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት

የማመልከቻ አማራጮች፦

ቦረና ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኘት ወይም አዲስ አበባ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ፣ አራት ኪሎ፣ የቀድሞው የጀርመን ባህል ኢንስቲትዩት ህንፃ ቢሮ ቁ. 15 የማመልከቻ ደብዳቤ፣ ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒውን ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
12.6K views16:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 13:17:26
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምርጫ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ አካሒዷል፡፡

የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሐየሎም ስዩም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል፡፡

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት ጸሐፊ ሆነው የተመረጡ ሲሆን ሌሎች ዘጠኝ የሥራ አስፈጻሚዎች ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውም ታውቋል።

አዲሶቹ አመራሮች ኅብረቱን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት እንደሚያገለግሉ ተገልጿል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
12.9K viewsedited  10:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-27 11:06:55 #ቴሌግራም
# አራት_ቀን_ቀረው

የቴሌግራም አዲሱን ኖትኮይን መቼም ያልሰማ የለም። ሁሉም tab tab እያደረገ መሆኑ ያያቹ ወይንም የሰማቹህ ይመስለኛል። የቢትኮይን ዋጋ እየጨመረ እየጨመረ መሄድ ያሳሰባቸው የምስራቁ ሰዎች የቴሌግራሙ መስራች ወንድማማቾች ፓቬል ዱሮቭ ከትልቁ የዲጂታል ሳንቲም አቀናባሪ TON COIN ጋር ከዚ በፊት የገባውን ስምምነት ከወራት በፊት NOTCOIN በማለት እየተንቀሳቀሰበት ይገኛል።

በጥቂት ወራት ውስጥ ቢሊዮን የዲጂታል ሳንቲሞች የተሰበሰቡ ሲሆን ከ10 ሚሊዮን በላይ ሳንቲሞች ያለው ሰው ወደ ዶላር ከዛም ወደ ኢትዮጲያ ብር መየቀር ይችላል። ይህ ገንዘብ ባንዴ የሚመጣበት ሳይሆን ገንዘብ መስራት የሚያስችለውን የዲጂታል መገበባያ ሳንቲም tab tab እያደረጉ በመነካካት ብቻ የሚሰራ ነው።

ዲጂታል ነገሮች በጣም ቀላል እና ግልፅ ከመሆናቸው የተነሳ ብዙ ሰዎች ይህ ውሸት ቢመስላቸውም በዛው ልክ ቢሊዮን ሳንቲሞችን ያመረተው የቴሌግራሙ NOTCOIN ከመስራቹ ፓቬል ዱሮቭ እየመጣን ነው ፍንጭ በተጨማሪ ቴሌግራም የ Official Verification የሰማያዊ ምልክት አርማን ሰጥቶታል።

ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ከገባቹ በውሃላ start በማለት አባል ስትሆኑ PLAY ስትሉት ደግሞ ሳንቲም መስራት ትችላላችሁ አስር ጊዜ በመነካካት ፣ እኛ በሌለን ጊዜ እየነካ የሚሰራ ሮቦት AutoBot በመግዛት ፣ ጓደኞቻችንን በመጋበዝ ብዙ የዲጂታል ሳንቲሞችን መሰብሰብ እንችላለን። በቀሪ አራት ቀን ውስጥ ሙሉበሙሉ ሳንቲሙ ለገበያ የሚለቀቅ ሲሆን አሁን በመቶ ዶላሮች እየተሸጠ ይገኛል። ቀላል ነው መነካካት ብዙዙዙዙዙ የሰበሰበ የሚሰጠውን ያገኛል። ሊንኩን በመጫን ወደ NOTCOIN የዲጂታል ሳንቲም መሰብሰቢያ መግባት ትችላላቹ PLAY!!!!

ፕሮፌሰር ሄኖክ አረጋ

https://t.me/notcoin_bot?start=r_578988_34776695
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
14.8K viewsedited  08:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-26 22:14:21
በኦሮሚያ ክልል መሬት ያልወሰዱ መምህራን የመኖሪያ ቤት የሚሰሩበት መሬት እንዲሰጣቸው ታዘዘ

በኦሮሚያ ክትል የመኖሪያ ቤት የሚሰሩበት መሬት ላልወሰዱ የክልሉ መምህራን ቦታ እንዲሰጣቸው የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ትእዛዝ መስጠታቸውን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

የክልሉ የትምህርት ቢሮ የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት አድርጎ 8 የውሳኔ ሀሳቦችን ያስተላለፈ ሲሆን ከ8ቱ ነጥቦች አንዱ በከተማ ቤት መስሪያ ቦታ ላልወሰዱ መምህራን በአስቸኳይ ሊሰጣቸው ይገባል የሚል እንደሆነ ተጠቅሷል።

ከዚህ ቀደም መምህራኑ የቤት መስሪያ ቦታ እንዲሰጣቸው መመሪያ ወጥቶ እንደነበር የተጠቀሰ ሲሆን ከቆይታ በኋላ በተለያዩ ምክንያቶች እገዳ ተጥሎ እንደነበርና በክልሉ ት/ት ቢሮ ጥያቄ መሰረት ዳግም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ለመምህራኑ እንዲሰጣቸው ትእዛዝ መሰጠቱ ተጠቁሟል። ጉዳዩም ተፈፃሚ እንዲሆን የኦሮሚያ መሬት ቢሮ ለተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ትዕዛዝ መስጠቱም ተገልጿል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
14.8K views19:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-26 21:39:56
Woooow

በ "ኢትዮ-ዩኒቨርስቲ ቲቶሪያል በመማር ሁሉንም ውጤቶች መስራት ችሏል

የተላከልን ሙሉ ሀሳቡ

"በእናንተ ከተማረኩት ከ4 ኮርሶች መሀከል maths,psycho እና logic (A) አምጥቼ physics ደግሞ (A+) ሰላመጣው ስለእናንተ ብርቱ እገዛ በጣም thanks ለማለት ወዳለው!! 10Q Eyob እባላለሁ ከWerabe University!"

እኛም እናመሰግናለን ሌሎቻችሁም አሪፍ ውጤት እንደሰራችሁ እናምናለን ።

ቀጣይ 2nd ሴሚስተር ላይ አንዳንድ ቲቶሪያሎችን ለመስጠት እያመቻቸን ነው። በቅርቡ እናሳውቃለን ።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
13.7K viewsedited  18:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-26 19:16:05
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በ Post Basic Nursing ለመማር የመግቢያ ፈተና ያለፋችሁ አመልካቾች ምዝገባ መጋቢት 25 እና 26/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ግቢ

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
13.3K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-25 19:09:17
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም አዲስ መደበኛና የሪሚዲያል ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል።

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፉል የማለፉያ ውጤት ያስመዘገቡ አዲስ መደበኛና የሪሚዲያል ተማሪዎችን መጋቢት 16 እና 17 2016 ዓ.ም ጥሪ ማድረጉ የሚታወስ ነው።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
12.8K views16:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ