Get Mystery Box with random crypto!

🇪🇹ኢትዮ University

የሰርጥ አድራሻ: @ethiouniversity1
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 126.79K
የሰርጥ መግለጫ

Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @Euads🌀
@hilwauniversity
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 4

2024-04-06 14:21:49
የትግራይ መምህራን ማኅበር የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመምህራንን የ2015 ዓ.ም የአምስት ወራት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፍል ጥሪ አቀረበ፡፡

ጊዜያዊ አስተዳደሩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ውዝፍ ክፍያውን ለመክፈል ቀደም ሲል ተስማምቶ እንደነበር የማኅበሩ ም/ፕሬዝዳንት ንግስቲ ጋረደ ለክልሉ ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

ይሁን እንጂ አስተዳደሩ ለመክፈል ቃል የገባውን የአምስት ወራት ደመወዝ አለመክፈሉን ም/ፕሬዝዳንቷ ገልፀዋል።

በክልሉ የሚገኙ መምህራንን የ17 ወራት ደመወዝ አልተከፈለንም ሲሉ ሰልፍ መውጣታቸው ይታወሳል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
16.7K views11:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-05 20:36:09
#መቐለ

ዛሬ በመቐለ #ሰላማዊ_ሰልፍ የወጡ የመቐለ ዩኒቨርሰቲ ተማሪዎች በፖሊስ ድብደባና እስራት እንደተፈፀመባቸው ዶቼ ቨለ ሬድዮ ተማሪዎቹን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።

ተማሪዎቹ ተራዝሟል ያሉትን የመመረቂያ ግዜን በመቃወም ሰልፍ የወጡ ሲሆን የትግራይ ክልል የፀጥታ ኃይሎች ከፍተኛ ድብደባ እና እንግልት እንደፈፀሙባቸው ተናግረዋል።

10 ተማሪዎች መታሰራቸውም ተገልጿል።

ተማሪዎቹ ዛሬ ረፋድ 4 ሰዓት ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ አሪድ ግቢ ተነስተው ያሏቸውን ቅሬታዎች ለማሰማት ወደ መቐለ ከተማ ጎዳናዎች ሰላማዊ ሰልፍ ባደረጉበት ወቅት ነው ድብደባና እስራቱ የገጠማቸው።

ተማሪዎቹ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ለምን #ተገደዱ ?

በተለያዩ ችግሮች #ለዓመታት ትምህርታቸው ሲስተጓገል ቆይቶ ዘንድሮ 2016 ለመመረቅ እየተጠባበቁ የነበረ ቢሆንም ፤ ዩኒቨርሲቲው ሌላ ተጨማሪ ዓመት መማር እንደሚጠበቅባቸው ከገለፀላቸው በኃላ ነው ሰልፍ የወጡት።

ከሰላማዊ ሰልፉ በፊት ግን ለዩኒቨርሲቲው በተደጋጋሚ ቅሬታቸውን ማቅረባቸውን እና ከዩኒቨርሲቲው ምላሽ አለማግኘታቸውን ለሬድዮ ጣቢያው በሰጡት ቃል ገልጸዋል።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
13.0K views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-05 19:06:07
"ዲግሪ ለመያዝ ስምንት ዓመት መቆየት ፍትሃዊ አይደለም! በዚህ ዓመት ልንመረቅ ይገባል!" የሚሉ ጥያቄዎችን የያዙ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸው ተሰምቷል።

"በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት የባከነውን የትምህርት ጊዜ ለማካካስ የሚሰጠው ትምህርት የፌደራል መንግሥት ባሰቀመጠው መመሪያ መሰረት እንዲከናወን" የዩኒቨርሲቲውን አስተዳደር በተደጋጋሚ መጠየቃቸውን ተማሪዎቹ ተናግረዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ተማሪዎቹ በጥር 2017 ዓ.ም ሊመረቁ እንደሚችሉ በዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች እንደተነገራቸው ተሰምቷል፡፡

በክልሉ ከተማ በተለምዶ የተባበሩት የሚባለው አካባቢ ጥያቄዎቻቸውን ሰላማዊ በሆነ መንገድ እያቀረቡ የነበሩት ተማሪዎቹ በጸጥታ ኃይሎች መበተናቸው ተነግሯል።

ፖሊስ አንዲት ሴትን (ተማሪ) ገፍትሮ አስፓልት ላይ ሲጥላት የሚያሳይ ቪዲዮ በማኅበራዊ ትስስር ገፆች ሲዘዋወር ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተመልክቷል፡፡ በተማሪዎቹ ላይ ጉዳት መድረስ አለመድረሱን ማረጋገጥ አልቻልንም፡፡

በጉዳዩ ላይ መቐለ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር የሚሉትን ወደፊት የምናደርሳችሁ ይሆናል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
12.9K views16:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-05 13:29:46
በፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ዳሞት መሰናዶ ቁጥር 1 ት/ቤት ላይ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት በ31 ተማሪዎች ላይ ጉዳት ደርሷል የፍኖተ ሰላም ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል

በቦምብ ጥቃቱ 6 ተማሪዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ሙሉዓም ገሰሰ ገልፀዋል።

የቦምብ ጥቃቱ ትላንት ማለትም መጋቢት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 2፡30 ሰዓት መፈፀሙን የተናገሩት ምክትል ኮማንደሩ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው 6 ተማሪዎች ለከፍተኛ ህክምና ሪፈር ተፅፎላቸው የህክምና ክትትል እያገኙ ሲሆን 15 ተማሪዎች ደግሞ በፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ህክምና እያገኙ ናቸው ብለዋል።10 ተማሪዎች ላይ ደግም ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል ነው የተባለው።

አደጋውን ተከትሎ አንድ ተጠርጣሪ ተማሪ መያዙን የገለፁት ምክትል ኮማንደሩ በድርጊቱ የተሳተፉ አካላትን በቁጥጥር ስር ለማዋል ጽ/ቤቱ እየሰራ መሆኑን ምክትል ኮማንደር ሙሉዓለም ተናግረዋል ሲል የዘገበው የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን ነው።

(መናኸሪያ ሬዲዮ)
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
13.6K views10:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-05 13:28:35
  100%  የተረጋገጠ ልዩ እድል! 

Full ስኮላርሽፕ እና ቪዛ የተረጋገጠ በቻይና የባችለር ማስተርስና ፒኤችዲ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ደንበኞቻችን በሙሉ  ያለምንም ቅድመ ክፍያ ከሙሉ የማማከር አገልገሎት ጋር ከግሬስ ኤዱኬሽናል እና ቪዛ ኮንሰልታንሲ ብቻ ያገኛሉ።

12ኛ ክፍል ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች አድሉን መጠቀም ይችላሉ።  

አዲስ አበባ: ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ

  0934146000/0933099990

➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
  https://t.me/graceconsultancy

➙ https://www.tiktok.com/@grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1
13.3K views10:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-04 19:10:05
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ሰኞ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል።

ከዚህ ጋር ተያይዞ የተቋሙ ሙስሊም ተማሪዎች የኢድ አል ፈጥር በዓል ሚያዚያ 1 ወይም 2/2016 ዓ.ም ሊሆን እንደሚችል በመግለፅ ቅሬታቸውን አድርሰውናል፡፡

በጉዳዩ ላይ ዩኒቨርሲቲውን ጠይቀናል፡፡ "በዓሉ በሚከበርበት ዕለት (ሚያዚያ 1 ወይም 2/2016 ዓ.ም) ትምህርት የሌለ በመሆኑ፣ ፈተናም #የማይሰጥ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
16.8K views16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-04 19:08:13
ExitExamAI.et

ለቅድመ ምዝገባ ክፍት መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው!

የተለያዩ AI ኢንተርናሽናል ሞዴሎች በ AI የተደገፉ የጥናት ማቴሪያሎች፣ አጠቃላይ የጥያቄ ባንኮችን እና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰናዶዎን ወደ ለከፍተኛ ደረጃ ለማድረስ ይረዳል።

ከታች ያለው ድህረ ገጽ በመጠቀም “join” የሚለውን በመጫን ቀድመው ይመዝገቡ!

ድህረ ገጽ፡ https://exitexamai.et/

ExitExamAI.et is Now Live for waitlist registration !

We're thrilled to announce that ExitExamAI.et has officially launched and is open for waitlist registrations!

Integrated AI models offers AI-driven study materials, comprehensive question banks, and engaging daily challenges designed to elevate your exam prep to new heights.

Visit: https://exitexamai.et/

Telegram: @ExitExamAI
15.8K views16:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-04 13:42:20 ለ 1ኛ አመት ተማሪዎች በ 2ኛ ሴሚስተር ቲቶሪያል የምንሰጣቸው ኮርሶች

የ ሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ተጀምሯል።

የ 2ኛ ሴሚስተር #Common_Course ትቶሪያላችን መማር ለምትፈልጉ ምዝገባው ተጀምሯል።

ሁለተኛ ሴሚስተር 
Economics,
Emerging Technology,
Communictive English 2,
anthropology,
Civics,
Global,
C++ እና 
Applied Maths 1,

በነዚህ Coursoች ላይ ትቶሪያሎች እየተዘጋጁ ስለሆነ መማር የምትፈልጉ መመዝገብ ትችላላችሁ።

የክፍያ ሁኔታ
  3ት ኮርስ መርጠው ለሚማሩ 100 ብር ብቻ
  4ት ኮርስ እና ከዛ በላይ 150 ብር ብቻ ከፍላችሁ መማር ነው።

ለመመዝገብ @Ethiounads ላይ ከፍላችሁ መቀላቀል ነው።

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
15.2K views10:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-04 13:41:20
  100%  የተረጋገጠ ልዩ እድል! 

Full ስኮላርሽፕ እና ቪዛ የተረጋገጠ በቻይና የባችለር ማስተርስና ፒኤችዲ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ደንበኞቻችን በሙሉ  ያለምንም ቅድመ ክፍያ ከሙሉ የማማከር አገልገሎት ጋር ከግሬስ ኤዱኬሽናል እና ቪዛ ኮንሰልታንሲ ብቻ ያገኛሉ።

12ኛ ክፍል ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች አድሉን መጠቀም ይችላሉ።  

አዲስ አበባ: ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ

  0934146000/0933099990

➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
  https://t.me/graceconsultancy

➙ https://www.tiktok.com/@grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1
14.7K views10:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-03 19:06:15
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአፈፃፀም ተጠያቂነት ስርዓት ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡

ከዚህ ቀደም ተቋማት በፋይናንስ አጠቃቀማቸው እንጂ በአፈፃፀም ተጠያቂ የሚሆኑበት ስርዓት አልነበረም፡፡

ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተቋማት በአፈፃፀማቸው ተጠያቂ የሚሆኑበትን አሰራር መተግበር እንደሚጀምር በትምህርት ሚኒስቴር የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡ 

በዚህም በተጠያቂነት የአሰራር ስርዓት መሰረት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በቁልፍ ውጤት አመላካቾች (KPI) ላይ ውል በማድረግ ሥራቸውን እንደሚያከናውኑ ገልፀዋል።

የአፈፃፀም ተጠያቂነት ስርዓቱ ተመዝነው የተሻለ አፈጻጻም ያስመዘገቡ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዕውቅና እንዲያገኙ እንዲሁም ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸው ደግሞ የማስተካከያ ዕርምጃዎች የሚወስዱበት አግባብ የሚፈጠርበት መሆኑንም አስረድተዋል። #ENA

ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች   ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
 
            Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
@ethiouniversity1 
╚═══════════╝
18.3K views16:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ