የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች:
126.79K
የሰርጥ መግለጫ
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @Euads🌀
@hilwauniversity
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5
2024-04-03 19:05:32
ትምህርቶን በውጭ ሀገር ሄደው ለመከታተል አስበዋል
አይከን ስኮላር አካዳሚ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ International Student Festival ይዞላቹሁ መጣ
በፌስቲቫሉ ላይ ከአሜሪካ፣ ከአውሮፓ፣ ከመካከለኛው ምስራቅ እንዲሁም ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ የዩንቨርስቲ ዳይሬክተሮች( ተወካዮች) በቀጥታ አግኝተው የስኮላርሺፕ ፕሮሰሶን የሚጀምሩበት እድል ይኖሮታል
ሚያዝያ 5 እና 6
በ ጊዮን ሆቴል
ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00
ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ ያለ ምንም ቅድመ ክፋያ
፨ ያለ ምንም አይነት መግቢያ ፈተና
፨ 100%የተረጋገጠ ቅበላ
፨ በሀይ ስኩል ፣በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በማስተርስ
እኛጋ ሲመጡ ምን ያስፋልጎታል፦
ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
ትራንስክሪፕት /ቴምፖ
ይህንን እድል ለማግኘት ተማሪው መመዝገቡ ብቻ በቂ ነው ።
የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ
ይፍጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው፧
መግቢያ በነፃ
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScKTVR6WoXPAivB1RUae_0qYuEjbvwBq_FvIxMzOhMp-fdWkw/viewform
#አይከን_ስኮላር_አካዳሚ
#አለም_አቀፍ_የተማሪ_ዝግጅት
#ትምህርት
#ዕድል
15.9K views16:05
2024-04-03 13:49:11
በትግራይ ክልል በትምህርት ገበታ ላይ ያለው የተማሪ መጠን
41 በመቶ ብቻ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በክልሉ በትምህርት ገበታ ላይ መሆን ከሚገባቸው
2.4 ሚሊዮን ተማሪዎች
994,369 ተማሪዎች (
41.1 በመቶ) ብቻ በትምህርት ላይ እንደሚገኙ የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የመቐለ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገልጿል፡፡
ተማሪዎቹ በትምህርት ገበታቸው ላይ ያልተገኙት በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት እንደሆነ ጽ/ቤቱ አስረድቷል፡፡
ጽ/ቤቱ በ
22 ወረዳዎች በሚገኙ
794 ትምህርት ቤቶች ላይ በተደረገ ክትትል
112 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ እንደወደሙ፥
595 በከፊል እንደተጎዱ ጠቁሟል፡፡
ከ
794 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ምንም ዓይነት ጉዳት ያልደረሰባቸው
47 ትምህርት ቤቶች ብቻ እንደሆኑ የጽ/ቤቱ ኃላፊ ፀሀዬ አንባዬ ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በክልሉ መዲና መቐለ ባደረገው ክትትልም በ
24 ትምህርት ቤቶች ተፈናቃዮች መኖራቸውን አረጋግጫለው ብሏል፡፡ #SheferFM
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
16.3K views10:49
2024-04-03 13:48:23
100% የተረጋገጠ ልዩ እድል!
Full ስኮላርሽፕ እና ቪዛ የተረጋገጠ በቻይና የባችለር ማስተርስና ፒኤችዲ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ደንበኞቻችን በሙሉ
ያለምንም ቅድመ ክፍያ ከሙሉ የማማከር አገልገሎት ጋር ከግሬስ ኤዱኬሽናል እና ቪዛ ኮንሰልታንሲ ብቻ ያገኛሉ።
12ኛ ክፍል ውጤት ያልመጣላቸው ተማሪዎች አድሉን መጠቀም ይችላሉ።
አዲስ አበባ: ደንበል ቢትወደድ ባህሩ ህንፃ 8ተኛ ፎቅ
0934146000/0933099990
➘ ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/graceconsultancy
➙ https://www.tiktok.com/@grace_consultancy?_t=8lCQX0wm8pi&_r=1
15.7K views10:48
2024-03-31 13:22:41
ዶክተር ከአንድ ቤተሰብ
የአንድ ቤተሰብ አባላት ናቸው፣ የገበሬ ልጆች ናቸው የተወለዱት በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሃባቦ ጉዱሩ ወረዳ ነው። የአቶ ሚሬሳ ልጆች አምስት ወንዶች እና ሁለት ሴቶች ሜዲስን ነው የተማሩት። አምስቱ በስራ ላይ ሲገኙ ሁለቱ በትምህርት ላይ ናቸው።
ሰባቱ የሚሬሳ ዶክተር ልጆች ባሻና ሚሬሳ፣ ሲሜራ ሚሬሳ፣ ገመቹ ሚሬሳ፣ ሸጊቱ ሚሬሳ፣ ፉፋ ሚሬሳ፣ ገለታ ሚሬሳ፣ ካዮ ሚሬሳ ይባላሉ።
#fastmereja
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
15.4K views10:22
2024-03-31 13:21:50
ትምህርቶን በውጭ ሀገር ሄደው ለመከታተል አስበዋል
አይከን ስኮላር አካዳሚ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ International Student Festival ይዞላቹሁ መጣ
በፌስቲቫሉ ላይ ከአሜሪካ፣ ከአውሮፓ፣ ከመካከለኛው ምስራቅ እንዲሁም ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ የዩንቨርስቲ ዳይሬክተሮች( ተወካዮች) በቀጥታ አግኝተው የስኮላርሺፕ ፕሮሰሶን የሚጀምሩበት እድል ይኖሮታል
ሚያዝያ 5 እና 6
በ ጊዮን ሆቴል
ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00
ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ ያለ ምንም ቅድመ ክፋያ
፨ ያለ ምንም አይነት መግቢያ ፈተና
፨ 100%የተረጋገጠ ቅበላ
፨ በሀይ ስኩል ፣በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በማስተርስ
እኛጋ ሲመጡ ምን ያስፋልጎታል፦
ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
ትራንስክሪፕት /ቴምፖ
ይህንን እድል ለማግኘት ተማሪው መመዝገቡ ብቻ በቂ ነው ።
የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ
ይፍጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው፧
መግቢያ በነፃ
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScKTVR6WoXPAivB1RUae_0qYuEjbvwBq_FvIxMzOhMp-fdWkw/viewform
#አይከን_ስኮላር_አካዳሚ
#አለም_አቀፍ_የተማሪ_ዝግጅት
#ትምህርት
#ዕድል
13.9K views10:21
2024-03-31 11:50:33
ማስታወቂያ 2nd Simister
የ ሁለተኛ ሴሚስቴር ምዝገባ ተጀምሯል።
የ 2ኛ ሴሚስተር #Common_Course ትቶሪያላችን መማር ለምትፈልጉ ምዝገባው ተጀምሯል።
ሁለተኛ ሴሚስተር
Economics,
Emerging Technology,
Communictive English 2,
anthropology,
Civics,
Global,
C++ እና
Applied Maths 1,
በነዚህ Coursoች ላይ ትቶሪያሎች እየተዘጋጁ ስለሆነ መማር የምትፈልጉ መመዝገብ ትችላላችሁ።
የክፍያ ሁኔታ
3ት ኮርስ መርጠው ለሚማሩ 100 ብር ብቻ
4ት ኮርስ እና ከዛ በላይ 150 ብር ብቻ ከፍላችሁ መማር ነው።
ለመመዝገብ @Ethiounads ላይ ከፍላችሁ መቀላቀል ነው።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
14.4K viewsedited 08:50
2024-03-30 21:40:22
ባንኩ የራሳቸው ያለሆነን ገንዘብ ወስደው ወደ ቤቲንግ ተቋማት ያዘዋወሩ ግለሰቦች እንዲያመለክቱ አሳሰበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለ አግባብ የራሳቸው ያለሆነን ገንዘብ ከባንኩ ወስደው ወደ ቤቲንግ ተቋማት ያዘዋወሩ ሰዎች ባንክ በመገኘት ለዚሁ የተዘጋጀውን ቅጽ በመሙላት እንዲያመለክቱ አሳሰበ፡፡
ባንኩ መጋቢት 6 ቀን 2016 ባጋጠመው የሲስተም ችግር ምክንያት ያለአግባብ የገንዘብ ልውውጥ እንደነበር አስታውሷል።
በዚህም በርካታ ግለሰቦች በጥሬ ገንዘብ እና በዲጂታል የክፍያ አማራጮች የወሰዱትን ገንዘብ እየመለሱ እንደሚገኙም ገልጿል፡፡
ሆኖም አንዳንድ ግለሰቦች የወሰዱትን ገንዘብ ወደ ቤቲንግ ተቋማት በማዛወራቸው መመለስ እንደተቸገሩ መጠቆማቸውንም ጨምሮ አስታውቋል፡፡
በዚህም "ገንዘቡን ተመላሽ ማድረግ እንዲቻል ወደ ቤቲንግ ተቋማት የራሳችሁ ያልሆነውን ገንዘብ ያዘዋወራችሁ አቅራቢያችሁ በሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ በመገኘት ለዚሁ የተዘጋጀውን ቅጽ በመሙላት እንድታመለክቱ እናሳስባለን" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
16.7K views18:40
2024-03-30 14:09:25
ከአንድ ወጣት ሆድ ዉስጥ ሚስማር፣ መርፌ፣ ሽቦና የጥርስ መፋቂያን ጨምሮ 15 ባዕድ ነገሮች በህክምና ወጣለት
የወሊሶ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንድ የ28 አመት ወጣት ሆድ ዉስጥ ሚስማር፣ መርፌ፣ ሽቦና የጥርስ መፋቂያን ጨምሮ 15 ባዕድ ነገሮችን በቀዶ ህክምና ማዉጣቱን ገለጸ።
የቀዶ ህክምናዉ ቡድን መሪ ዶ/ር ኤሊያስ ሰኝ እንደተናገሩት ከታካሚዉ የሆድ ክፍል 3 ሚስማሮች፣ 2 ቀጫጭን ሽቦዎች፣ አንድ መርፌ፣ 9 የእንጨት ጥርስ መፋቂያዎችና ሌሎች ባዕዳን ነገሮች አንድ ሰአት በፈጀ ቀዶ ህክምና ሊወጣ ችሏል።
ታካሚዉ በአዕምሮ ህመም ምክንያት የህክምና ክትትል ሲያደርግና መድሃኒት ሲጠቀም እንደነበረ የሆስፒታሉ ስፔሻሊስት ሃኪም ዶ/ር ኤሊያስ ሰኝ አብራርተዋል።
ነዋሪነቱን በደቡብ ምዕራብ ሸዋ አመያ ወረዳ ያደረገዉ ይህ ታካሚ በፊት በአዕምሮ ህመም ምክንያት ሲከታተል የነበረዉን ህክምናና መድሃኒት አቋርጧል።
ታካሚዉ ክትትሉን ከማቋረጡም በላይ አሁን በቀዶ ህክምና ከሆዱ የወጣዉ ባዕድ ነገር ይኖራል ብሎ ያሰበም ሆነ ተገቢዉን ምርመራ ያደረ አካል አለመኖሩን ነዉ የገለጹት።
እንደ ኦቢኤን ዘገባ፤ ዶ/ር ኤሊያስ ሰኝ እንደተናገሩት መሠል ክስተቶች ሊፈጠሩ ስለሚችሉ ማህበረሰቡ የአእምሮ ህመም ያለባቸዉን ግለሰቦች ከተለመደዉ ክትትል በዘለለ በጤና ተቋማትና በሰለጠነ ባለሙያ ድጋፍ ሊያደርጉላቸዉ እንደሚገባ መክረዋል።
ምንጭ - ኦቢኤን
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚══════════
18.2K views11:09
2024-03-30 14:08:59
ከቤት ሆነው የትም መሄድ ሳይጠበቅቦት የሚሰሩበት እና በዶላር ተከፋይ የሚሆኑበት ምርጥ የስራ እድል።
ይህ ዕድል እንዳያመልጦ፤
በሚከተለው "www.CDIWork.com" ድህረገፃችን በመግባት ስራዎትን አሁኑኑ ይጀምሩ።
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ግሩፓችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/CDIHub
17.6K views11:08
2024-03-28 12:25:44
ዜጎች የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ በኦንላይን ተመዝግበው ባሉበት እንዲመጣላቸው የሚያስችል አገልግሎት ተጀመረብሔራዊ መታወቂያ ካርድን በኦንላይን ተመዝግቦ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ካርዱን ካሉበት ሆነው በማዘዝ ባሉበት የማድረስ ሥራ መጀመሩን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።
የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ የሕትመት ሥራ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ሲከናወን የቆየ ሲሆን የብሔራዊ መታወቂያ ካርዱን ማግኘት የሚፈልጉ ዜጎችም አገልግሎቱን ለማግኘት በአካል መገኘት ይኖርባቸው ነበር። አሁን ግን ዜጎች አገልግሎቱን በቀላሉ ማግኘት እንዲችሉ የኦንላይን ምዝገባ የተጀመረ ሲሆን የክፍያ ሥርዓቱም በቴሌ ብር እና በባንክ መክፈል እንደሚቻል ተጠቁሟል።
የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ ማግኘት የሚፈልጉ ዜጎች card-order.fayda.et ድረ ገጽ ላይ በኦንላይን መመዝገብ እንደሚችሉ ሲገለፅ ፥ በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ካርዱን ባሉበት ቦታ እንዲመጣላቸው ማዘዝ ይችላሉ ተብሏል። ዜጎች ምዝገባ ከማድረጋቸው በፊት የፋይዳ ቁጥራቸውን የሚገልጽ የጽሑፍ መልዕክት በስልካቸው ስለመላኩ ማረጋገጥ እንደሚኖርባቸውም ነው የተገለፀው።
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
17.8K views09:25