Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርቶን በውጭ ሀገር ሄደው ለመከታተል አስበዋል አይከን ስኮላር አካዳሚ በኢትዮጵያ ለ | 🇪🇹ኢትዮ University

ትምህርቶን በውጭ ሀገር ሄደው ለመከታተል አስበዋል


አይከን ስኮላር አካዳሚ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ International Student Festival ይዞላቹሁ መጣ

በፌስቲቫሉ ላይ ከአሜሪካ፣ ከአውሮፓ፣ ከመካከለኛው ምስራቅ እንዲሁም ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ የዩንቨርስቲ ዳይሬክተሮች( ተወካዮች) በቀጥታ አግኝተው የስኮላርሺፕ ፕሮሰሶን የሚጀምሩበት እድል ይኖሮታል



ሚያዝያ 5 እና 6
በ ጊዮን ሆቴል
ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00

ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።

፨ ያለ ምንም ቅድመ ክፋያ
፨ ያለ ምንም አይነት መግቢያ ፈተና
፨ 100%የተረጋገጠ ቅበላ
፨ በሀይ ስኩል ፣በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በማስተርስ

እኛጋ ሲመጡ ምን ያስፋልጎታል፦
ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
ትራንስክሪፕት /ቴምፖ


ይህንን እድል ለማግኘት ተማሪው መመዝገቡ ብቻ በቂ ነው ።

የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ

ይፍጠኑ ያለን ቦታ ውስን ነው፧

መግቢያ በነፃ

ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScKTVR6WoXPAivB1RUae_0qYuEjbvwBq_FvIxMzOhMp-fdWkw/viewform
#አይከን_ስኮላር_አካዳሚ
#አለም_አቀፍ_የተማሪ_ዝግጅት
#ትምህርት
#ዕድል