Get Mystery Box with random crypto!

ATC NEWS

የሰርጥ አድራሻ: @atc_news
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 116.34K
የሰርጥ መግለጫ

#ADDIS_ABABA : ETHIOPIA
ለመልዕክት 👇🏻
@mujaabot
For Advertisement👇🏿
@atcads

Ratings & Reviews

3.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

2

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 74

2023-04-13 19:03:37
Study in USA

Enlight Consultancy

*Including 80% scholarship depending upon your transcripts.

*Includes university application
Embassy interview consulting
Appointment and all Study and travel planning to the US.

*Includes consulting what things to expect after reaching there.

*Relatively very low agent fee for the process.

*Pathways for Work permit and permanent residence in the US

*Low application fee to start the process

*Takes 3 month to process your application to Visa

Contact
@zerminto
+393895497677
3.0K viewsMuJa. M, 16:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 13:24:58
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የወንዶ ገነት የደንና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን 135 የገጠር መሬት አስተዳደር ባለሙያዎች አስመርቋል፡፡

ከሲዳማ፣ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እንዲሁም ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡት ሰልጣኞቹ ለ30 ቀናት የተሰጣቸውን ስልጠና ተከታትለው አጠናቀዋል፡፡

ሰልጣኞቹ በተለያዩ የገጠር አካባቢዎች ከሚታየው የሕዝብ ብዛት መጨመር ጋር ተያያዞ የሚከሰቱ የመሬት አስተዳደር ችግሮችን ለማቃለል የሚያስችል ስልጠና መውሰዳቸውን የኮሌጁ ዲን ሳሙኤል በቀለ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
8.7K viewsMuJa. M, 10:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 13:23:06
የትምህርት ቪዛ ወደ ካናዳ
Study in CANADA

United Travel And Educational Consultancy
With fair process price
With in 3 Month
Requirements
Educational Documents
Passport
Photograph
We will Facilitate any Sponsers
Bank Statement
Business License
Other essential
Other essential Sponsership Documents
Contact United Travel and Educational Consultancy


+251928157377
+25128970548
@RasUnited
untravelConsultancy7@gmail.com
www.Unitedtravelconsultancy.com
22, in front of Getfam Hotel,Tigat Business Center. 4th Floor
Hawassa Piyazza London Mall
@UNConsultancy
@UNConsultancy
8.6K viewsMuJa. M, 10:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 19:07:23
የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን ለግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዲስ ፍቃድ ለመስጠት ምዝገባ ማካሄድ ጀምሯል።

ባለሥልጣኑ ከህዳር 30 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ለሚከፈቱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈቃድ መስጠት ማቆሙ ይታወቃል።

ባለሥልጣኑ አዲስ ፈቃድ የሚያገኙ ተቋማት ማሟላት የሚጠበቅባቸውን መስፈርቶች የሚደነግጉ መመሪያዎች ዝግጅት ማጠናቀቁን የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡

የተሻሻሉት መመሪያዎቹ ወደ ሥራ ከመግባታቸው በፊት ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት እንደሚደረግ ጠቁመዋል።

ከዚህ ቀደም ፈቃድ የነበራቸውን ጨምሮ ሁሉም የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሙሉ እንደ አዲስ ምዝገባ መፈጸም እንደሚጠበቅባቸውም አሳስበዋል።

ምዝገባው በዘንድሮ ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን በ2016 ዓ.ም አዲስ ፍቃድና የእድሳት አገልግሎት መስጠት ሊጀመር እንደሚችል ዋና ዳይሬክተሩ አመልክተዋል፡፡

በኢትዮጵያ 360 የሚጠጉ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንደሚገኙ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን መረጃ ያሳያል።

፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
13.2K viewsMuJa. M, 16:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 19:04:44
ልዩ የበአል ቅናሽ ለተማሪዎች

የተለያዩ አዳዲስ እና ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖችን በጥራትና በቅናሽ
ከ #ሄኒ_ኮምፒውተር ያገኛሉ።

ከአንድ አመት ዋስትና ጋር

ለተማሪዎች ልዩ ቅናሽ አለን።

የቴሌግራም ቻናላችን ላይ ዋጋቸውንና የላፕቶፖችን ዝርዝር መረጃ አስቀምጠናል።
ይመልከቱን
                
                 https://t.me/henicom
                 https://t.me/henicom
                
አድራሻ: አዲስአበባ፣ መገናኛ፣

: +251911903060
    
  Home of Laptops!
10.8K viewsMuJa. M, 16:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 19:04:43
Study in USA

Enlight Consultancy

*Including 80% scholarship depending upon your transcripts.

*Includes university application
Embassy interview consulting
Appointment and all Study and travel planning to the US.

*Includes consulting what things to expect after reaching there.

*Relatively very low agent fee for the process.

*Pathways for Work permit and permanent residence in the US

*Low application fee to start the process

*Takes 3 month to process your application to Visa

Contact
@zerminto
+393895497677
10.2K viewsMuJa. M, 16:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 13:32:39
አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጠቅላላ የሰራተኞች የምክክር መድረክ አካሂዷል።

የዩኒቨርሲቲው አመራሮች እና ሠራተኞች በተቋሙ እንቅስቃሴ እና ቀጣይ ተግባራት ላይ ተወያይተዋል።

አክሱም፣ መቐለ፣ አዲግራት እና ራያ ዩኒቨርሲቲዎችን ዳግም ሥራ ለማስጀመር እንቅስቃሴ መጀመሩ ይታወቃል።

@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
12.9K viewsMuJa. M, 10:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 13:29:20
የትምህርት ቪዛ ወደ ካናዳ
Study in CANADA

United Travel And Educational Consultancy
With fair process price
With in 3 Month
Requirements
Educational Documents
Passport
Photograph
We will Facilitate any Sponsers
Bank Statement
Business License
Other essential
Other essential Sponsership Documents
Contact United Travel and Educational Consultancy


+251928157377
+25128970548
@RasUnited
untravelConsultancy7@gmail.com
www.Unitedtravelconsultancy.com
22, in front of Getfam Hotel,Tigat Business Center. 4th Floor
Hawassa Piyazza London Mall
@UNConsultancy
@UNConsultancy
12.1K viewsMuJa. M, 10:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-12 11:13:59 የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ዝግጁ እንዲሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን የመንግስት ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ገለጹ


የትምህርት ሚኒስቴር በዚህ ዓመት የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና እንደሚሰጥ ማስታወቁ ይታወሳል፡፡

መውጫ ፈተናው ተማሪዎች በሰለጠኑባቸው የሙያ ዘርፎች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው ፡፡

የመውጫ ፈተና በኦንላይን ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የሚሰጥ ሲሆን ኢዜአ ያነጋገራቸው የመንግስት ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንቶች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር መውጫ ፈተናውን ለመስጠት ተዘጋጅተዋል፡፡

የጅማ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል አባፊጣ መውጫ ፈተና ተማሪዎች በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የሚጠቀሙባቸውን እውቀት ክህሎትና አመለካከት በብቃት መያዛቸውን መለኪያ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡

ይህም ብቻ ሳይሆን ዩኒቨርስቲዎች በትምህርት አሰጣጥ ላይ ያሉበትን ሁኔታ በማሳየት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ሚናው የጎላ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡

የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ የመውጫ ፈተናውን በሚመለከት የግንዛቤ ማስጨበጫ መሰጠቱንና አስፈላጊውን ግብዓት የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ጎን ለጎንም ተፈታኞችን በእውቀትና በስነልቦና የማዘጋጀት ስራ መሰራቱንም ጠቅሰዋል፡፡

የባህርዳር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ፍሬው ተገኝ በበኩላቸው የመውጫ ፈተና ውጤት ፍትሀዊነትን የሚመልስ መሆኑን አስረድተዋል፡፡

የመውጫ ፈተናው የመጀመሪያው እንደመሆኑ መጠን ለተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫና ድጋፍ ለሚፈልጉ ተማሪዎች ድጋፍ የማድረግ ስራ እየተሰራ ስለመሆኑን ተናግረዋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥባቸውን የትኩረት መስኮች በመለየት የማጠናከሪያ ፕሮግራም እየተሰጠ ነው ያሉት ደግሞ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዳምጠው ደርዛ ናቸው፡፡

ጎን ለጎንም ለሴቶችና ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ ተኩረት ተሰጥቶ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል ፕሬዚዳንቱ፡፡

የከፍተኛ ትምህርት አገራዊ ቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የመውጫ ፈተና በአግባቡ ለመምራትና ለማስተዳደር የተዘጋጀው የፈተና ማስፈጸሚያ መመሪያ ባለፈው ዓመት ነሀሴ ወር ላይ መጽደቁ ይታወሳል፡፡ (የትምህርት ሚኒስቴር)


፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
14.3K viewsMuJa. M, 08:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-11 19:07:31
በአገር አቀፍ ደረጃ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ በቅርቡ ይጀመራል-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ


በአገር አቀፍ ደረጃ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ በቅርቡ የሚጀመር መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።

የአዲስ ወግ “የመደመር ትውልድን መቅረጽ” በሚል ርዕሰ ጉዳይ በተደረገው መድረክ የውይይት መነሻ ሃሳብ ያቀረቡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ መንግሥት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።

በሁሉም አካባቢዎች ምቹ የትምህርት ቤት ከባቢ መፍጠር፣ የትምህርት ቤት አመራር ሥልጠና፣ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ማሻሻል ከዋና ዋና ሥራዎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።

በአገር አቀፍ ደረጃ ከ47ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን የተናገሩት ሚኒስትሩ ከእነዚህም መካከል አብዛኛዎቹ ተገቢውን መስፈርት ባሟላ መልኩ የተገነቡ አለመሆኑን ገልጸዋል።

በመሆኑም በአገር አቀፍ ደረጃ ሕብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ዘመቻ ለማከናወን ዕቅድ ተዘጋጅቷል ብለዋል ሚኒስትሩ።

ዘመቻውም በቅርቡ ይፋ ተደርጎ ወደ ተግባር እንደሚገባ ጠቅሰው የትምህርት ቤት አመራሮችን ብቁ ማድረግ የሚያስችል ሥልጠና እንደሚከናወን ገልጸዋል።

፨ለጥቆማ
@atc_newsbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@atc_news @atc_news
@atc_news @atc_news
8.6K viewsMuJa. M, 16:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ