Get Mystery Box with random crypto!

Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል

የቴሌግራም ቻናል አርማ ahmedin99 — Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል
የሰርጥ አድራሻ: @ahmedin99
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 59.96K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ይፋዊ የአሕመዲን ጀበል የቴሌግራም ገፅ ነው!

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 8

2024-02-23 11:38:46
ልብህ እንዲለሰልስ ጉዳይህ እንዲሞላ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿أتحبُّ أن يلينَ قلبُك، و تُدْرِكَ حاجتَكَ؟ ارحَمِ اليتيمَ، و امسَح رأسَه، وأطْعِمْه من طَعامِك، يَلِنْ قلبُك، وتُدْرِكْ حاجتَكَ.﴾

“ልብህ እንዲለሰልስ ጉዳይህ እንዲሞላ አትወድምን? ያን ከፈለክ ለየቲሞች (አባት ለሌላቸው ልጆች) እዘን፣ እራሳቸውን ዳብስ፣ ከምትበላውም አብላቸው። የዛኔ ልብህም ይለሰልሳል ጉዳይህም ይሞላል።”

ሶሂህ አልጃሚዕ 80
13.7K views08:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-20 20:16:20
ረመዷን ሊገባ ቀናቶች ቀርተውታል፤ ያለፈው ረመዷን ቀዷእ ያለብዎ ከሆነ ከወዲሁ ፆመው ያካክሱ።


አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና አቢ ሰለማ እንዳሉት እናታችን ዓኢሻ ረዲየ አላሁ ዓንሀ “ከረመዳን ወር ፆም ቀሪ ይኖርብኝና በሻዕባን ወር ካልሆነ በስተቀር ፆሜ ማካካስ አልችልም ነበር።" ትላለች ብለዋል። (ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።)

አል-ሃፊዝ ኢብኑ ሀጀር አላህ ይዘንላቸውና በዚህ ሀዲስ ላይ ተመርኩዘው በፈትሁል-ባሪ (4/191) ላይ እንዳሰፈሩት

«እናታችን ዓኢሻ (ረዲየ አላሁ ዓንሀ) በሻዕባን ወር የረመዳንን ፆም "ቀዷእ" ለማውጣት ጥረት በማድረጓ ከዚህ የምንገነዘበው ነገር የረመዳንን ወር ፆም "ቀዷእ" ሌላኛው ረመዳን እስኪገባ ድረስ ማዘግየት የማይቻል መሆኑን ነው።» ብለዋል።

ስለዚህ እህትና ወንድሞች ከፊትለፊታችን ያሉት ጥቂት ቀናት ናቸውና ያልተፆመ እዳ ካለብዎት ፈጠን ብለው ይክፈሉና ለቀጣዩ ይዘጋጁ። አላህ ይወፍቀን።
15.9K views17:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-19 21:28:58 Impact Makers Foundation - Accountant Vacancy Announcement

Impact Makers Foundation (IMF), a non-profit organization dedicated to creating active, influential, and exemplary citizen through a state-of-art training and research-based solutions to the perplexing problems of the communities, is seeking a highly motivated and detail-oriented Accountant to join our team on a permanent basis.
Responsibilities:
• Maintain accurate and up-to-date financial records, including general ledger, accounts payable and receivable, payroll, and cash flow statements.
• Prepare financial reports, budgets, and forecasts in accordance with International Finance Reporting System (IFRS)
• Analyze financial data and provide insights to inform organizational decision-making.
• Manage accounts payable and receivable, including timely payment processing and invoice reconciliation.
• Oversee payroll processes, ensuring accurate and timely payment of staff salaries and benefits.
• Liaise with external auditors during annual audits and ensure compliance with all financial regulations.
• Implement and maintain internal control procedures to safeguard organizational assets.
• Assist with fundraising activities and grant reporting as needed.
• Perform additional works assigned by the Executive Director

Qualifications:
• Bachelor’s degree in accounting or finance, from recognized universities
• Minimum 3 years of experience in accounting within a non-profit or similar organization.
• Strong proficiency in accounting software (QuickBooks, Peachtree, etc.).
• Excellent analytical and problem-solving skills.
• Strong attention to detail and accuracy.
• Excellent communication and interpersonal skills.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Commitment to Impact Makers Foundation's mission and values.

Benefits:
• Opportunity to work in a dynamic and mission-driven environment.
• Make a real difference in the lives of underprivileged communities.
• Continuous learning and professional development opportunities.
Salary: As per the scale of the organization


To Apply:
Please submit your resume and cover letter outlining your relevant experience and qualifications to shihab@impactmakers-et.org or shihabnura99@gmail.com within the five working days beginning from the day of announcement. In addition, once you send your resume to the above e-mails, you are required to fill the questionnaire on the following link;
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfWerOlnHtW1izs5ipPvGB23UswGvwznTq2LCOqdUMMGHP56Q/viewform?usp=pp_url

Join us and be a part of Impact Makers Foundation's journey to create a lasting positive impact on our country, Ethiopia!
15.9K views18:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-11 19:07:05
ዛሬ በጅማ ከተማ በተዘጋጀው የሰላምና የምስጋና ኮንፍረንስ ፕሮግራም በፊት ሶስት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠናል:-

1)የአባ ጂፋር ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ የሚገነባበትን ሐምሳ ሺ ካ·ሜ ቦታ (50000ካ·ሜ)

2)ለጅማ ዞን እስልምና ጉዳዮች አስተዳደር ቢሮ የሚገነባበት አንድ ሺ አምስት መቶ ካ·ሜ (1200ካ·ሜ)

3)የአባጅፋር የጥናትና ምርምር ማዕከል የሚገነባበት አስር ሺ ካ·ሜ (10000ካ·ሜ) ቦታ

Guyyaa har'aa magalaaa Jimmaatti sagantaan Konfiraansii Nagaafi Galateeffannaa osoo hin gaggeeffamin dura dhakaa bu'uuraa sadii keenyeerra. Piroojektiiwwan dhakaan bu'uuraa isaanii ka'ame kunneenis;-

1. Yunivarsiitii Islaamaa Abbaa Jifaar (lafa kaare meetira kuma shantama (50000km irratti)

2. Mana maree dhimmoota Islaamummaa Godina Jimmaa (lafa kaare meetira 1500 irratti)

3. Giddugala Qorannoofi Qo'annoo Abbaa Jifaar (lafa kaare meetira 10000)
22.0K views16:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-10 12:16:43
ቅያሜ ላለበት ዘመድ የሚሰጥ ሰደቃ ደረጃው....

ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦

"ከሶደቃ ሁሉ በላጩ ጥላቻ ላረገዘ ዘመድ የሚሰጥ ሶደቃ ነው።"
[ሙስነድ አሕመድ፡ 23530]

ሐዲሡን አልባኒይ ሶሒሕ ብለውታል። [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 1110]
18.4K views09:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-08 21:42:16
በጁምዓ ክልክል የሆነ ተግባር #2

ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ መናገር አይፈቀድም!!

ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ፡-

«በጁምዓ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ የተናገረ መፅሐፉን እንደተሸከመ አህያ ነው» (አህመድ 1/230 ዘግበውታል)

በሌላም ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፡-
«ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ለጓደኛህ ዝም በል ካልክ ከንቱ ንግግር ተናገርክ» (ቡኻሪ 394 ሙስሊም 851 ዘግበውታል)

መልዕክቱን ሼር በማድረግ ሌሎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ
20.6K views18:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-07 12:54:53
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳነት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በትግራይ የሰላም ኮንፈረስ ላይ ለመገኘት ትግራይ ገብተዋል።

በዚህ የሰላም ኮንፈረስ የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ አደም አብዱር ቃድር እና የትግራይ ክልል ጊዜ ያዊ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
13.2K views09:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-03 10:15:30
የተደበቀ ወንጀልህን ግልፅ አታውጣ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿كلُّ أُمَّتي مُعافًى إلا المجاهرين﴾

“ሁሉም ህዝቦቼ ወንጀላቸው ይማርላቸዋል በግልፅ አውጥተው የሚናገሩት ሲቀሩ።”

ሶሂህ አልጃሚ: 4512
15.7K views07:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-02 09:39:01
በጁምዓ ክልክል የሆነ ተግባር 1

ሁለት ሰዎችን በመለያየት በመካከላቸው መቀመጥ አይፈቀድም

ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡-

«የጁምዓ ሰላት ገላውን ታጥቦ በጊዜ ወደ ጁምዓ የሄደ ከዚያ በኃላ በሰዎች መካከል ሳይለያይ አላህ የወሰነለትን የሰገደ በዕለቱና በሚቀጥለው ጁምዓ መካከል የሚፈፅመው ኃጢዓቶች ይሰረዝለታል» (ቡኻሪ 910 ዘግበውታል)
16.0K views06:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-02-01 16:21:30
«የአላህንም(የማመን) ገመድ ሁላችሁም ያዙ። አትለያዩም።» (ቁርኣን: ሱረቱል ኢምራን 103)
14.5K views13:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ