በጁምዓ ክልክል የሆነ ተግባር #2
ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ መናገር አይፈቀድም!!
ነብዩ (ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል ፡-
«በጁምዓ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ የተናገረ መፅሐፉን እንደተሸከመ አህያ ነው» (አህመድ 1/230 ዘግበውታል)
በሌላም ሐዲስ እንዲህ ብለዋል ፡-
«ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ለጓደኛህ ዝም በል ካልክ ከንቱ ንግግር ተናገርክ» (ቡኻሪ 394 ሙስሊም 851 ዘግበውታል)
መልዕክቱን ሼር በማድረግ ሌሎች እንዲጠቀሙበት በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ