Get Mystery Box with random crypto!

Free Education Ethiopia ✔️︎

የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎ F
የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎
የሰርጥ አድራሻ: @free_education_ethiopia
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 39.06K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Student’s Center
Our groups different grades
@EthioGrade6
@EthioGrade7
@EthioGrade8
@EthioGrade9
@EthioGrade10
@EthioGrade11
@EthioGrade12
Online school bot
@Education_Ethiopia_Bot
📮For paid promotion @Free_Education_Ethiopia_Bot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 20

2021-02-11 14:09:35 Free Education Ethiopia ︎ pinned a photo
11:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 14:09:20 የ12ኛ ክፍል ፈተና #በወረቀት ይሰጣል።

ትምህርት ሚኒስቴር በኦንላይን ሊሰጥ የነበረውን የ2012 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥ ዛሬ አስታውቋል።

#በኦንላይን ለመስጠት የታሰበው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኮቪድ-19 ምክኒያት መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው ነው በወረቀት ለመስጠት የታሰበው ብሏል ሚኒስቴሩ።

ከየካቲት 21 እስከ የካቲት 27 ቀን 2013 ዓ/ም ፈተናው እና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ወደ ዞኖች እንደሚደርሱ ተገልጿል።

በዚህም መሰረት የ2012 ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
3.7K views11:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 13:49:39
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ፈተናውን በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ እንደሚወስዱ ተገለፀ
-----------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር የ 2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡

በመግለጫውም በኦንላይን ሊሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መፈተኛ ታብሌቶች በግዜ ወደ ሀገር ውስጥ መግባት ባለመቻላቸው ፈተናውን በወረቀት ለመስጠት መወሰኑን ሚኒስትሩ ገልፀዋል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ ( ፒ ኤች ዲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ ከ12ሺ ህ በላይ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በአካባቢው የትምህርት መሰረተ ልማቶች ሙሉ ለሙሉ በመውደማቸው ፈተናቸውን በአካባቢያቸው በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንደሚወስዱ ገልፀዋል፡፡

በዚህም መሰረት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ተፈታኞች በአካባቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ትምህርት ቢሮዎች ሪፖርት እንዲያደርጉ ተጠይቋል፡፡

በሚቀጥሉት ሳምንታትም ተፈታኞችን በክልሉ ወደሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማጓጓዝ ስራች እንደሚሰሩ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡

ተፈታኞቹ ፈተናቸውን የሚወስዱባቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም መቀሌ ፣ አክሱም ፣ አዲግራት እና ራያ የኒቨርስቲዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
3.3K views10:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-11 12:28:03
የ12ኛ ክፍል ፈተና የካቲት 29 ይሰጣል።

የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የካቲት 29 ቀን እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

ከየካቲት 22 እስከ 24 ቀን 2013 ዓ.ም የዲጂታል መታወቂያ ይሰራጫልም ብሏል።

የፈተናው ገለጻ የካቲት 26 ቀን ተካሂዶ ፈተናው ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥም ሚኒስቴሩ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡

በቀጥታ (ኦንላይን) ይሰጣል ተብሎ የነበረው ፈተና በወረቀት እንደሚሰጥም የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ገልጸዋል፡፡ (ኤፍ ቢ ሲ)

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
3.4K views09:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-09 19:44:14
calculate percentages easily part-2

Credit:- mathicallytutors

#math #tips #tricks
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.3K views16:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-09 13:47:39
ለኢፋ ቦሮ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታየመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።

በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለሚገነባው ለኢፋ ቦሮ ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን 2ኛ ዛሬ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል።

የመሰረት ድንጋዩን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ያስቀመጡ ሲሆን በመደመር መጽሀፍ ገቢ የሚገነባዉ ሁለተኛ ዙር የትምህርት ቤት ግንባታ አካል ነው። ለግንባታው 14ሚሊየን ብር ተመድቧል፡፡

በሁለተኛ ዙር የትምህርት ቤቶች ግንባታ የመጀመሪያው መሰረተ ድንጋይ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ አርሲ ዞን ሲራሮ ወረዳ ሮፒ ከተማ መቀመጡ ይታወሳል።

#news
@Free_Education_Ethiopia Stay Safe!
4.4K views10:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-09 00:30:16 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና እስካሁን የሚሰጥበት ቀን ባይታወቅም ክልሎች ፣ ዞኖች ፣ ወረዳዎች ለፈተናው ዝግጅት እያደረጉ ነው።

በተለይ ፈተናው በሚሰጥበት ወቅት እክል እንዳይፈጠር ከወዲሁ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ይሰማል።

ለአብነትም በአማራ ክልል የመቅደላ ወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት የ12ኛ ክፍል ፈተና ያለምንም ችግር ለማጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ዛሬ አሳውቋል።

ፈተናው በኦንላይን የሚሰጥ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ የወረዳው ፅ/ቤት የዲሽ ተከላ ስራ መሰራቱን፣ በመብራት መጥፋት ፈተና እንዳይቋረጥ አስተማማኝ ጄኔሬተር መዘጋጁቱን ፣ የፈተና መፈተኛ ክፍሎች መብራታቸው በትክክል መስራቱን እንዳረጋገጠ እና ለፈተናው ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።

ትምህርት ፅ/ቤቱ ፈተናው በተለያዩ ምክንያቶች ወቅቱን ጠብቆ ባለመሰጠቱ በተማሪዎች ላይ መዘናጋት እና የስነ ልቦና ጫና ማሳደሩን ገልፆ ተማሪዎች ከዚህ ስሜት ውስጥ ወጥተው ከትምህርት ቤት ሳይርቁ ዝግጅት እያደረጉ እንዲቆዩ መልዕክት አስተላልፏል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ የመፈተኛ ታብሌቶች ግዥ ተፈፅሞ ት/ቤቶች ላይ ከደረሰ በሗላ 2 ሳምንት የመለማመጃ ጊዜ እንደሚሰጥ እና ለዚህም ለተማሪዎች የICT ባለሙያዎች እገዛ እንድሚያደርጉላቸው ተገልጿል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
4.5K views21:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-08 09:55:29
Study in India in collaboration with the Indian Ministry of Education are hosting a 'Study in India' education fair on 10 and 11 February 2021 from 10:00am to 4:00pm at the Indian Embassy in Addis. The event will feature several establishments from all over India.

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
4.9K views06:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-07 08:02:03 የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የታብሌት አጠቃቀም የትኩረት ነጥቦች፡-

1ኛ= ኦንላይን (Online) ፈተና ለመውሰድ በየክፍሉ ማገኘት የሚገቡ የፈተና መሳሪያዎች በክፍል ተማሪዎች ብዛት ልክ ታብሌት ኮምፒዮተር , በየክፍሉ አንድ ላብቶኘ , ሶኬት, ቻርጀር, ዲሽ, ጀኔሬተር(መብረት) ወዘተ ናቸው፡፡

2ኛ= ተፈታኝ ተማሪዎች ለ2 ሳምንት ከ2009 ዓ,ም እስከ 2011 ዓ,ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሀገር አቀፍ የተፈተኑትን ፈተና ጥያቄዎች በየት/ቤታቸው ተገኝተው ይለማመደሉ፡፡ ግን ታብሌት ከት/ቤት ውጭ መውሰድ አይቻልም፡፡

3ኛ= ታብሌቱ በተለያዩ አሻረዎች ማለትም በ5 ጣቶች, በፊት ገፅ በምራቅ
በጆሮና በአይን ከተማሪው ጋር ትውውቅ ያደረገ ስለሆነ ተማሪው ወደ ጎን ሲዞርና ሌላ ሠው ሲደረብ ታብሌቱ ይዘጋል፡፡ ስለዚህ ጥያቄ መስራት ስለማይቻል
በፍፁም ኩረጃን አያስተነግድም፡፡

4ኛ= ታብሌቱ የሚሠራው በዋይፋይ (Wi-Fi) በየክፍሉ በተዘረገው ሆኖ ቀጥታ አገር አቀፍ ማሰረጫ ጋር መረጃ ያስተላልፋል፡፡

5ኛ= ፈተናው አራትና በላይ ኮድ ምርጫውን ጭምር ማድረግ ይቻለል፡፡

6ኛ= ዲሽ ሲተከል በነፃ ቦታ ወይም ዛፍና ተራራ የማይገርድና ሲግናሎች በቀላሉ የሚገቡበት መሆን አለበት፡፡ በተተከለው ዲሽ ብቻ ታብሌቱ ስለሚሠራ ችግር እንዳይደርስ በአጥር አጥሮ በዘበኛ ማስጠበቅ አለበት፡፡ ዲሹ በቀጣይ ዲጂታል ቤተመፃህፍት አገልግሎት ስለሚሰጥና በቀጣይ ተማሪ ምዝገባ ከ9-12ኛ ክፍል ስለሚካሄድ የተሻሉ ተማሪዎችን ለመምረጥ ስለሚሰራ በጥንቃቄ መያዝ አለበት፡፡

7ኛ= ታብሌቱን ለተማሪዎች የሚያሰለጠኑ ባለሙያዎች በየት/ቤቱ ይመደባሉ፡፡

8ኛ= ፈተና ለሚያስፈፅሙ መ/ራንና ለሌሎች አካለት ስለቴክኖሎጂ አጠቃቀም አጫጭር ስልጠናዎች ይሠጣሉ፡፡

9ኛ= ፈተናው በኦን ላይን (online) መሰጠቱ ወጭ ከመቀነስ አኳያ በወረቀት
ግዥ, በቀለም ግዥ, ፈተና በማጓጓዝ, በእርማት ወዘተ ከሚያወጠው ወጪ በአምስት እጥፍ ያነሰ ነው፡፡

10ኛ= የፈተና ውጤቱን ለተማሪዎች ሞራል ካልሆነ ፈተና እንደጨረሱ ማለፊያውን ውጤት ማወቅ ይቻላል፡፡ ግን በቀናት ልዩነት ውጤቱን እንዲያውቁ
ይደረጋል፡፡

#SHARE
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
7.7K viewsedited  05:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-06 19:27:26
calculate percentages easily part-1

Credit:- mathicallytutors

#math #tips #tricks
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.8K views16:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ