Get Mystery Box with random crypto!

Free Education Ethiopia ✔️︎

የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎ F
የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎
የሰርጥ አድራሻ: @free_education_ethiopia
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 39.06K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Student’s Center
Our groups different grades
@EthioGrade6
@EthioGrade7
@EthioGrade8
@EthioGrade9
@EthioGrade10
@EthioGrade11
@EthioGrade12
Online school bot
@Education_Ethiopia_Bot
📮For paid promotion @Free_Education_Ethiopia_Bot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 21

2021-02-06 13:20:06
Blog writing competition | World Bank and Financial Times

Tell us how your learning experience been affected by COVID-19? What would you tell educators and policy makers to do differently? What would make an impact on your learning experience?

Send:
1. A strong blog or essay, that is no longer than 500 words.
2. Photos, videos, visualizations that help support your story, are optional.
3. Your name, age, school, email, and country you live in.

Eligibility:
- be between 16 - 19 years old;
- be enrolled in a high school or secondary school.

Deadline: February 15, 2021

https://blogs.worldbank.org/voices/tell-us-how-we-can-help-children-everywhere-learn-take-part-world-bank-financial-times-blog-writing-competition?cid=ECR_TT_worldbank_EN_EXT

You could win a chance at being published in the Financial Times and the World Bank Blogs.

Share to school groups and English teachers to share to students in the classroom.

#Share
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
7.2K views10:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-06 11:09:41
4.6K views08:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-05 20:35:06
Remember the shape of the curves easily

Credit:- Mr.ahmadsmidi

#math #tips #tricks
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.1K views17:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-05 19:10:06
Hey everyone!

This is Birikti Tesfaye and I help Ethiopian and international students with college application. I study at Hollins University in the United States. One of the ways I help you guys is through my telegram channel and YouTube channel.

Link - https://bit.ly/3c5LV0N

On these platforms, students would tell me topics or questions to answer and I do that in a form of video. I also have a telegram group(@ethiocounselor) where we have fruitful conversations about scholarship and admission. If you have questions please reach out to me via @biruktawittesfaye.

ሰላም! ብርክቲ ተስፋዬ እባላለሁ
በአሜሪካ ውስጥ በሆሊንስ ዩኒቨርሲቲ እምማር ስሆን ኢትዮጵያውያን እና ዓለም አቀፍ ተማሪዎችን በኮሌጅ ማመልከቻ እረዳቸዋለሁ ፡፡ እኔ እናንተን ለመርዳት ከሚረዱኝ መንገዶች አንዱ በቴሌግራም ቻናሌ እና በዩቲዩብ ቻናል በኩል ነው ፡፡

Link - https://bit.ly/3c5LV0N

በእነዚህ መድረኮች ላይ ተማሪዎች የምመልሳቸው ርዕሶችን ወይም ጥያቄዎችን ሲነግሩኝ ያንን በቪዲዮ መልክ በመስራት አግዛቸዋለሁ፡፡ ደግሞ ስለ ስኮላርሺፕ እና ስለ መቀበያ ፍሬያማ ውይይቶች የምናደርግበት የቴሌግራም ቡድን አለኝ @ethiocounselor ጥያቄዎች ካሉዎት እባክዎን በዚህ ያድረሱኝ ፡፡

#Share
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.1K views16:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-04 21:14:45 #EntranceExam

መልዕክት ለ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች

★ኮቪድ + የውስጥ ችግር + ለቴክኖሎጂ አዲስ መሆን እና የትምህርት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ድክመት ታክሎበት የ#2012 የኢንትራንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ተስፋ አስቆራጭ ጊዜያትን እያሳለፋቹህ መሆኑ ግልጽ ነው ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ተስፋ ከመቁረጥና ከመዘናጋት ይታደጋቹህ ዘንድ አንድ ሁለት መረጃ ሹክ ልበላቹህ

የመጀመሪያው መረጃ ትምህርት ሚኒስቴር የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለመፈተን አስፈላጊ የሚባለውን የቅደመ ዝግጅት ስራ በማጠናቀቅ ላይ ሲሆን ምናልባት የሚቀረው ታብሌት ማከፋፈል ከዛም የፈተና ጊዜ ማሳወቅ ነው። እርግጥ ነው በተማሪው ቁጥር ልክ ታብሌቶች ወደ ሀገር ውስጥ አልገቡም ሆኖም ግን በቀጣይ ቀናት ሙሉ ለሙሉ ታብሌቶች ወደ ሀገር ቤት ይገባሉ እስካሁንም ገብተው ሊሆን ይችላል { ታብሌት ሀገር ውስጥ አልገባም በሚል መዘናጋት አያስፈልግም}

ሁለተኛው መረጃ ከተፈተናቹህ በኋላ የሚኖራቹህ ጊዜ እጅግ የተጣበበ በመሆኑና ዩንቨርሲቲዎችም የ#2013 የትምህርት ዘመንን በዚሁ ዓመት ለማገባደድ ስለሚፈልጉ የሚጠብቃቹህ ጫና ሊያዘናጋቹህ አይገባም የሚል እምነት አለኝ ።

ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ክፍተቶች የነበሩበት መስሪያ ቤት መሆኑ እሙን ነው ዘንድሮም ቢበልጥ እንጂ የሚያንስ አይደለም ፤ የመረጃ ክፍተት የዘንድሮው ትልቁ ችግሩ ሲሆን በቀጣይ ቀናት በተለይም ከፈተናው ጋር በተያያዘ የሚፈጠሩ ችግሮች ሊኖሩ ይችሉም ይሆናል ።

በተለያዩ ሶሻል ሚዲያዎች ዘመቻ በመክፈት ትምህርት ሚኒስቴር ላይ ጫና ለመፍጠር መሞከር ብልህነት ነው ሆኖም ግን ታብሌት ሀገር ውስጥ አልገባም በሚል መዘናጋት ዋጋ ያስከፍላል ነገ ትምህርት ሚኒስትር ምን ሊላቹህ እንደሚችል አታውቁም

በድጋሚ እርግጠኛ ሆኜ የምነግራቹህ ግን ለኦንላይን ፈተናው በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀውል በሰሙኑንም ታብሌቶች ሙሉ ለሙሉ ወደ ሀገር ቤት ገብተው ወዲያው የሚከፋፈሉ ይሆናል ከፈተና በኋላ ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ውጤት እና ምደባ ይፋ ተደርጎ ዩንቨርሲቲዎች የጥሪ ማስታወቂያ ያወጣሉ
ATC

በጭራሽ አትዘናጉ

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
6.3K views18:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-02-04 20:20:06
9’s trick

Credit :- “miss mango ”

#tips #tricks #math #sat
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
5.8K views17:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ