Get Mystery Box with random crypto!

Free Education Ethiopia ✔️︎

የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎ F
የቴሌግራም ቻናል አርማ free_education_ethiopia — Free Education Ethiopia ✔️︎
የሰርጥ አድራሻ: @free_education_ethiopia
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 38.83K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopian Student’s Center
Our groups different grades
@EthioGrade6
@EthioGrade7
@EthioGrade8
@EthioGrade9
@EthioGrade10
@EthioGrade11
@EthioGrade12
Online school bot
@Education_Ethiopia_Bot
📮For paid promotion @Free_Education_Ethiopia_Bot

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 16

2022-05-14 13:43:05
#Injibara_University

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ፡፡

ዩኒቨርሲቲው ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበውለታል።

የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ከግንቦት 09 እስከ 11/2014 ዓ.ም እንደሆነ መገለጹ ይታወሳል።

ተማሪዎች እንጅባራ ከተማ መናኸሪያ ሲደርሱ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚወስዱ አውቶብሶች መዘጋጀታቸው ተገልጿል።

@Free_Education_Ethiopia 
Stay Safe!
For campus info join @fee_university
3.5K viewsRBST, edited  10:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 06:34:30 ቪዲዮውን ማየት ለማትፈልጉ

Required Qualification; - BSC Degree in Electrical /Electronics /Aeronautical /Mechanical / Civil/ Industrial/ Chemical/ Computer / Software / Electronics and Communication/ Hardware Engineering/ Physics/ Mathematics / Statistics/ Computer Science/ Information Science/ Information Technology or any Engineering or IT related fields with a minimum CGPA of 2.75 from recognized Ethiopian Higher Institutions and Colleges.

OR

BSC/BA degree in any other field of study with a minimum CGPA of 3.00 from recognized Ethiopian Higher Institutions and Colleges & a minimum of ‘B’ in 10th grade EGSEC in Mathematics, Physics and English each or 50% grade point in Ethiopian University Entrance Exam in Mathematics, Physics and English each.

N.B: Age Limit: For Trainee Pilot ≤ 25 Years’ Old

For Trainee Pilot Instructor ≤ 27 Years’ Old

Height requirement:

For Trainee Pilot Instructor
Male - Minimum 1.68 Meter Female –Minimum 1.65 Meter

For Trainee Pilot
Male - Minimum 1.70 Meter Female –Minimum 1.65 Meter



Application Date: May 23, 2022 – May 26, 2022 (online applications only)



Please Note the following points:



Make sure you fulfill all the stated qualifications

During application, please attach a scan copy of all your supporting documents & educational credentials only in PDF format including but not limited to:

8th grade ministry card and birth certificate only from city administration (If your age is not stated on 8th grade ministry card)

Grade 10 certificate

Grade 12 certificate

Temporary Graduation Certificate

Renewed kebele ID card (back and forth)


Any applications made before or after the Stated Dates & applications made physically will not be entertained.
If the attached documents appear to be touched or forged in any way, your application will be invalid.
The admission process will take some extended time. Thus, candidates who are not willing to wait until the admission process is completed can choose to prioritize and pursue their own opportunities.
Candidates will have continuous physical screening including height checks until the admission process is completed. Measurements shall be done at Ethiopian Aviation Academy and any other measurements done outside will not be accepted.
Candidates who previously failed on medical examination are not eligible for application.
If anyone is found to apply or join Ethiopian with false information, it will lead to subsequent termination from the process or employment upon discovery of the fact.


@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe
1.2K viewsAyal, edited  03:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-14 00:09:16
የኢትዮጲያ አየር መንገድ በ አውሮፕላን አብራሪነት ሞያ ዘርፍ መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች ማስታወቅያ አውጥቷል

ከ 12 ኛ ክፍል መመዝገብ ይቻላል ? የመመዝጋቢያ መስፈርቶች ; የትምህርት ደረጃ እና ሌሎችን ዝርዝር መረጃዎችን ከስር ባለው ቪዲዮ ይመልከቱ

https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa/announcement/application-announcement

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
363 viewsπ, 21:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 20:10:40
#MizanTepi_University

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 17 እና 18/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ እና የመመዝገቢያ ቦታ፦

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ፣

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ሚዛን አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ግቢ

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 3 ኮፒ
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (9)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

@Free_Education_Ethiopia 
Stay Safe!
For campus info join @fee_university
1.7K viewsRBST, edited  17:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 23:06:01
#የ8ኛ_ክፍል_ፈተና

በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተብሏል።

ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡

በአጠቃላይ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተናግረዋል።

የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡

የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል አብራርተዋል።

ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች እንደሚሰጥ መታወቁን ብስራት ኤም ሬድዮ ዘግቧል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
1.2K viewsπ, 20:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 23:02:02
#ጥቆማ

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በአውሮፕላን አብራሪነት እና በቴክኒሽያንነት ሙያ ፍላጎት ያላቸውንና የምልመላ መስፈርቱን የሚያሟሉ ወጣቶችን መልምሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡

ለዚሁ የተለያዩ መስፈርቶች የወጡ ሲሆን ከነዚህ መካከል የትምህርት መመዘኛ #ለአብራሪዎች ፦ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ሆና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና ወስዶ/ወስዳ አጠቃላይ ውጤት 350 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ የትምህርት አይነት አማካኝ ውጤት 70% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት መሆን አለበት / አለባት።

እንዲሁም የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰደበትን/የወሰደችበትን የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል/የምትችል መሆን አለበት / አለባት።

ከሌሎች መመዘኛዎች መካከል ቁመት 1.65 ሜ እና ከዛ በላይ የሆነ/የሆነች፣ ክብደት ከ50-60 ኪ.ግ የሆነ/የሆነች፣ የአየር ኃይል አካዳሚን የመግቢያ ፈተና ወስዶ/ዳ ማለፍ የሚችል/የምትችል መሆን አለበት/አለባት።

የቴክኒሽያኖች መመልመያ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሆኖ/ና በ2012 እና በ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዶ/ዳ አማካይ ውጤት 300 እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት እንዲሁም በእንግሊዘኛ፣ በሂሳብ እና በፊዚክስ ትምህርት አማካኝ ውጤት 60% እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት መሆን አለበት / አለባት።

ሌሎች መመዘኛዎች ከላይ የተገለፀው ጋር ተመሳሳይ ነው።

የምዝገባ ቦታ ከላይ በዝርዝር የተቀመጠ ሲሆን የምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 10 / 2014 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 20 / 2014 ዓ.ም ድረስ ባሉ ተከታታይ የስራ ቀናት መሆኑን ተገልጿል።

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
1.2K viewsπ, 20:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 23:26:01
ተማሪ ኢብራሒም ዓሊይ “የድሮን ቴክኖሎጂ”ን ጨምሮ በዓጠቃላይ 28 የሚደርሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማሳያ (ፕሮቶታይፕ) ውጤቶች ላይ ምርምር በማድረግ ላይ ይገኛል።


በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሁለተኛ ዓመት የፕሪ ኢንጂነሪንግ ተማሪ እንግዳችን አድርገን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ይህ ታዳጊ አራት አይነት “የድሮን ቴክኖሎጂ”ን ጨምሮ በዓጠቃላይ 28 የሚደርሱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ማሳያ (ፕሮቶታይፕ) ውጤቶች ላይ ምርምር በማድረግ ላይ ይገኛል። ለአገሩ በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ስራ ማበርከት የዘወትር ምኞቱ ነው።

አዲስ ዘመን ዘገባውን እንዲህ አጠናቅሮታል
https://www.press.et/?p=72590

የተማሪ ኢብራሒም ቴሌግራም ቻናል @ibrahim_aliy ላይ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎቹን ያስቃኛል::

#innovation #tech_news
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
4.5K viewsπ, 20:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 21:33:40
#WorabeUniversity

ወራቤ ዩኒቨርስቲ የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 15-16 /2014 ዓ/ም እንደሚከናወን አሳውቋል።

ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲያችሁን ትክክለኛ ገፅ ብቻ በመከተል ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ትችላላችሁ።

ትክክለኛ የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ገፅ https://www.facebook.com/2181225212102194/posts/3122976624593710/?app=fbl

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
For campus info join @fee_university
4.5K viewsRBST, edited  18:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 18:51:27
ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን አሳውቋል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ 108 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና 147 ካምፓሶቻቸው ላይ ሚያዚያ 10 እና 11/2014 ዓ.ም ድንገተኛ ፍተሻ ማካሄዱን ባለስልጣኑ ገልጿል።

በዚህም ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ካምፓሶች ላይ የፕሮግራም፣ የካምፓስ እና የተቋም መዝጋት እርምጃ ተወስዷል፡፡

በተጨማሪም በ82 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ ቀላል የማስጠንቀቂያ እርምጃ መስጠቱን ባለስልጣኑ ገልጿል።

ተቋማቱ በቀጣይ የተገኝባቸው ክፍተቶች በማስተካከል በአስር የሥራ ቀናት ውስጥ ለባለሥልጣኑ ሪፖርት እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጥቷቸዋል፡፡

(የፕሮግራም፣ የካምፓስ እና የተቋም መዝጋት እርምጃ የተወሰደባቸው 24 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)

#የትምህርትና_ስልጠና_ባለሥልጣን

Via Tikvah
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
4.7K viewsπ, 15:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 18:04:17
#BoranaUniversity

በ2014 ዓ.ም ወደ ቦረና ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 15 እና 16/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና
ኮፒው
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና
ኮፒው
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ
• የኮቪድ-19 መከላከያ ማስክ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ፦ https://www.bru.edu.et መጎብኘት ትችላላችሁ፡፡

@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
For campus info join @fee_university
4.1K viewsRBST, 15:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ