Get Mystery Box with random crypto!

#MizanTepi_University በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ | Free Education Ethiopia ✔️︎

#MizanTepi_University

በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ወደ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 17 እና 18/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ እና የመመዝገቢያ ቦታ፦

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ግቢ፣

የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ~ ሚዛን አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ግቢ

ወደ ተቋሙ ስትሄዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

• የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት
• ከ9 እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና 3 ኮፒ
• 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ (9)
• ብርድልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

@Free_Education_Ethiopia 
Stay Safe!
For campus info join @fee_university