2024-05-07 19:20:51
ትምህርት ሚኒስቴር ለስድስት ተጨማሪ የምርምር ጆርናሎችን እውቅና ሰጥቷል።
ሚኒስቴሩ በ2012 ዓ.ም ለሦስት ዓመት የሚቆይ እውቅና የተሰጣቸው ጆርናሎችን እንዲሁም ሌሎች ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ለማግኘት ያመለከቱ በድምሩ 35 የአገር ውስጥ ጆርናሎች ላይ ፍተሻ ሲያካሒድ መቆየቱን አስታውሷል።
በዚህም በ2012 ዓ.ም እውቅና አግኝተው ከነበሩ ጆርናሎች መካከል አስራ አንድ እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ በ2015 ዓ.ም ካመለከቱ ጆርናሎች መካከል ስድስት (ከታች ከቁጥር 12-17 የተገለፁት) በድምሩ አስራ ሰባት የምርምር ጆርናሎች መስፈርት ማሟላታቸው ተገልጿል።
ለጆርናሎቹ የተሰጠው እውቅና ከሚያዝያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ዓመት የሚቆይ ነው ተብሏል።
1. Bahir Dar Joumal of Education
2. East African Journal of Sciences
3. East African Journal of Social Sciences and Humanities
4. Ethiopian Journal of Agriculture Sciences
5. Ethiopian Journal of Education
6. Ethiopian Journal of Social Sciences and Language Studies
7. Ethiopian Journal of the Social Sciences and Humanities
8. Haramaya Law Review
9. Jimma University Law Journal
10. Journal of Ethiopian Studies
11. Oromia Law Journal
12. Ethiopian Association of Civil Engineers Journal
13. Ethiopian Journal of Business and Economics
14. Ethiopian Journal of Business Management and Economics
15. Ethiopian Journal of Development Research
16. Ethiopian Journal of Higher Education
17. Journal of Indigenous Knowledge and Development Studies
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share
ለተጨማሪ መረጃ
╔═══════════╗
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
@ethiouniversity1
╚═══════════╝
13.1K viewsedited 16:20