Get Mystery Box with random crypto!

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

የሰርጥ አድራሻ: @zemedkunbekelez
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 398.62K
የሰርጥ መግለጫ

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 260

2022-10-02 14:08:12
"…ዐማራ…!!

"…የሚገርመኝ ገዳዮቹ፣ አራጆቹ ለማንም አለመራራታቸው ነው። ለህፃናት፣ ለሴቶች፣ ለወንዶች፣ ለአረጋውያን፣ ለነፍሰጡር፣ ለአራስ ለማንም አለመራራታቸው ነው። ምን አይነት ሥልጠና ቢሰጧቸው ነው ግን? ይሄንንም ለታሪክ አስቀምጡት። ቢቻላችሁ አሁን መከራ ለማያገኛቸው ለብአዴን ባለሥልጣናት ሚስቶች፣ ልጆች፣ ዘመዶች አሷዩዋቸው። በእነሱ ዝምታ ምክንያት የዐማራ ዘሩ በዚህ መልኩ እየተጨፈጨፈ መሆኑን አሳዩዋቸው። የፍጻሜው ቀን ማዕበል ሲነሳ ማንም እንደማይተርፍም ንገሯቸው። ጊዜ ዳኛ፣ ጊዜ ሚዛኑ፣ ጊዜ ፈራጁ፣ ጊዜ አለቃው በጊዜው አኬር ይገለብጣል።

"…በተጨማሪም ለሰሊጥ ብር አክቲቪስቶቹ ለወያኔ የፊትና የኋላ ደጀኑ ( ) ለኦቦ ቶማስ ጃጀው፣ ለብሩክ አበጋዝ (ዘ ስኳድ) ለኢንጂነር ተስፋዬ (ገመድ አፍ) ለባለ ዛሩ መንግሥቱ ዘገየ እና በአጠቃላይ በጎጃም ፋኖ ጥላቻ ለታወሩት ለወሎ ኅብረቶችም አሳዩዋቸው።

"…የሚገርመኝ ይሄን ዘግናኝ ግፍ እያየ ለምን ብሎ የሚጠይቅ ፓስተር፣ ሼክና ጳጳስ የለም። ጋዜጠኛም የለም። የፖለቲካ መሪም የለም። አንድ ሰው ኧረ በዛ የሚል የለም። ሁሉም መጠጥ ላይ ነው። ሁሉም ጭፈራ ላይ ነው። ጉድ እኮ ነው እንዲህ ኢሬቻውን እያበሉት ኢሬቻ ካላከበርኩ ብሎ ከዋቄፈናዎቹ ብሶ ቁጭ የሚለው ዐማራው፣ ኦርቶዶክሱ መሆኑ ነው።

"…ያው እንደተለመደው ሁላችንም ነፍስ ይማር እንበል።
68.6K viewsedited  11:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-02 13:25:44
ለዐማራ ሲኦሏ ኦሮሚያ

"…ወንድነት እኮ አይደለም። ጀግንነትም አይደለም። ገና ለገና ከኋላ አቢይ አሕመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ብርሃኑ ጁላ፣ ይልማ መርዳሳ ወዘተረፈ አሉልን፣ ጠያቂ፣ ተሟጋች፣ ተከራካሪም የለብንም ተብሎ በማሳው ውስጥ ሃገር ለመመገብ ከአፈር ጋር የሚታገል ምስኪን ገበሬ ገድሎ፣ አርዶ ሰልፊ እየተነሡ ፎቶ መልቀቅ የወንድ ሥራም አይደለም።

"…በኦሮሚያ በንፁሐን፣ በምስኪን ዐማሮች ላይ የሚፈጸመው ግፍ የግፍ ፅዋም ሞልቶ ፈሷል። ትናንት እና ዛሬ ኦሮሞ ላፈሰሰው ደም ምስጋና ለዋቀ ጉራቻ ሲያቀርብ ውሏል። ጭፈራው፣ ዳንሱ፣ መጠጡ፣ ስካሩ፣ ዝሙቱ ለጉድ ነበር። የአሸናፊነት ስሜታቸው በንፍጥ መልኩ ራሱ ሞልቶ ሲፈስ ታይቷል። የቢራ ዋጋ፣ የሥጋ በኪሎ 1500 ብር መግባት፣ ውስኪው አያስጨንቃቸውም። ብር በተለየ መልኩ ለኦሮሞ ቀሬና ቄሮ እንዴት እንደፈሰሰ ፈጣሪ ይወቅ። መንግሥቱ ትራንስፖርት በነፃ ሲያቀርብ ከየትኛው በጀት እንደሆነ ግን አልተናገረም። ከሁሉ የሚገርመው የሃበሻ የሃገር ባህል ልብሱ በነፃ ለቀበሌ ጽዳት ሳይቀር መታደሉ ነው። ነገርየው በዋጋ ደረጃ ውድ ይመስለኛል። ከህወሓት ብልጠትን ያልተማረውና ዝርፊያ ብቻ የተማረው ኦሮሙማ ሃገሪቷን በአፍጢሟ ልክ እንደወለጋው ምስኪን ገበሬ ሊደፋት ተቃርቧል።

"…ህጻናት ለደብተር መግዣ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች መለመን ጀምረዋል። ነዳጅ 16% ፐርሰንት ጨምሯል። አምራች ገበሬ እንደምታዩት እየታረደ ነው። ኑሮ ተወዷል። የቤት ኪራይ ዋጋ ንሯል። መከራው፣ ስቃዩ በሁሉም ቤት እየገባ ነው። እንዲህም ሆኖ በኦሮሚያ ንፁሐን መታረዳቸውን ቀጥለዋል።

"…የናፈቀኝ የዚህ ግፍ መጨረሻው ነው። ነፍስ ይማር ምስኪኑ ገበሬ።
67.5K views10:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-02 11:49:17 በሰንበት መርዶ ውሎአችንን እንጀምራለን…!!

"…በዐማራ መታረጃ ቄራ በሆነው በዚያው በተለመደው በወለጋ በጄርዴጋ ጃርቴ በኦርሚያ ብልፅግና እና በኦሮሚያ ብልጽግና ፕላን B የዐማራ ማጽጃ ማሽን በሆነው በዳቦ ስሙ ኦነግ ሸኔ፤ በተፈጥሮ ስሙ፣ በመዝገብ ስሙ የኦሮሞ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር (ኦነግ) ሠራዊት የተረሸኑ ናቸው። የሚገርመው ደግሞ የኦነግ ፕሬዘዳንት ሁለቱም መቀመጫቸው አዲስ አበባ ነው። ዳውድ ኢብሳ በቁም እስር ሰበብ ይጦራሉ። ቀጀላ መርዳሳ ደግሞ የኢትዮጵያ ባህልና ስፖርት ሚኒስትር ናቸው። አይገርምላችሁም…?

"…የሆነው ሆኖ ከዚህ በታች አስከሬናቸው ተገኝቶ የተቀበሩ ዐማሮችን ስም ዝርዝር እንደሚከተለው አቀርባለሁ። በጎንደር አንድ ሙስሊም ዐማራ እና አንድ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ዕለታዊ ግጭት ሲያደርግ ሃገሪቷን በአፍጢሟ ካልደፋናት የሚሉት እስላማዊ ሚዲያዎች፣ እነ ሙጂብ አሚኖና አህመዲን ጀበል ሁላ በወለጋ ለሚያልቀው የዐማራ እስላም ትንፍሽ አይሉም። አሁን ኦሮሞው ሼክ የሚመሩት የእስልምና መጅሊስም ትንፍሽ አይልም። አብዛኛው በወለጋ የሚያልቁት፣ የሚጸዱትም የወሎ እስላሞች ሲሆኑ በጎንደር በቤተሰብ መካከል ለሚፈጠር ግጭት ትኩረት ሰጥተው እንደሚጮሁት በወለጋ ለሚያልቀው ወሎዬ እስላም ጆሮም አይሰጡት። የዐማራ እስላም ሞት በጎንደርና በወለጋ ይለያያል ወይስ በኦሮሚያ የሚሞት የዐማራ እስላም በቁርዓኑ የተፈቀደ ነው? …ለነገሩ እኔ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነኝ። በዚያ ላይ ምርጥ ኢትዮጵያዊ። መርጬ አላለቅስም። እንደ ኦሮሞ እስላምና ኡስታዝ ዐማራ ሲሞት እሰይ አልልም። ለማንኛውም የብሩክ አበጋዝ (ዘ ስኳድ) የተስፋዬና የቃልቻው የመንግሥቱ ዘገየ ዘመዶች የሆኑትና ለዘንድሮው ኢሬቻ  ግብር የተሰዉ የታራጆቹን የወሎ ዐማራ እስላሞችንና ጥቂት ኦርቶዶክሶችን ስም ዝርዝር እነሆ። እርማችሁንም አውጦ።

1. ዓለም ይብሬ                 19 ሙሄ ሙሳ
2 ሱፊያን ዩሱፍ                 20 አህሚ ሙሀመድ
3 አሊ አባተ                      21 ያምሬ እሴቱ
4 ሰሚራ ከቤ                    22 መሀመድ ኢብራሂም
5 አህመዲን ወሰን              23 መሀመድ ከዶ
6 አህሜው                        24 ሙሄ ሙሳ
7 በየነ መሀመድ                25 የሱፍ አህመድ
8 ኢብራሂም ሙህዬ            26 ዩሱፍ አመድ
9 ወርቁ ወሰን                    27 ኢብራሂም ሀምዛ
10 ሱፊያን ሽመልስ            28 ኢብራሂም ገደፋው
11 ሀሰን ይመር                 39 ቃሲም ይብሬ
12 ብሬ ምስጋናው              30 ሰዒድ ያህያ
13 ከድጃ ኡመር                31 ኑሬ አህመድ
14 አሊያ ኡመር                 32 ሙህዬ ወርቁ
15 ከስየ ባየ                     33 ወርቁ ሁሴን
16 አህመድ ዑመር            34 ክንዱ ይብሬ
17 ሙሳ ደርሶ                   35 ይብሬ
18 ይማም መንገሻ             36 ሞሚና ስንግል ከአንድ ዓመት ህፃን ልጇ ጋር።

"…በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰው ዓለም ይብሬን እና በተራ ቁጥር 39 ላይ የሚገኘውን ቃሲም ይብሬን ከገደሏቸው በኋላ በእሳት አቃጥለዋቸዋል። በተራ ቁጥር 15 ላይ የተጠቀሰውን ካስየ ባየን ከ5 ቤተሰቦቹ ጋር ነው ያረዱት። "…በተራ ቁጥር 22 ላይ ያለው ይማም መንገሻንም ጭራሽ አንተማ ትግሬ ነህ ተብሎ ነው በአካባቢው የመንግሥት ካድሬዎች እና ሸኔ ተብዬዎቹ በ4 ልጆቹ እና በሚስቱ ፊት የተገደለው።

"…በተራ ቁጥር 32 ሰኢድ ያህ፣ 33 ኑሬ አህመድ እና
ተራ ቁጥር 34 ሙህየ ወርቁ እነዚህ ሦስቱ ደግሞ በጃርቴ የወረዳው የመንግሥት እስረኛ ነበሩ። ከዚያ ከእስር ቤት አስወጥተው ነው የረሸኗቸው። ሲያስሯቸው እናንተ ፋኖ ናችሁ ብለው ነበር። ሰኢድ ያህያ ግን ማንንም የማይፈራ፣ የወረዳ አመራሮች በሚጠሩት ስብሰባ ላይ ሁሉ በግልፅ የሚናገር፣ ለጃርዴጋ ጃርቴ ዐማራዎችም በድምፁ የሚታገል፣ በስብሰባ ላይ በግልፅ ልክልካቸውን የሚነግራቸው፣ እንዲሁም የራሱ የወራዳው ጠንካራ የመንግሥት ሚኒሻ ነበር።

"…ሰኢድ ማለት ከሚኒሻነቱ ባሻገር "እኔ እያለሁ ምንም አትሆኑም በማለት ተስፋ ለቆረጡት ለጃርቴ ዐማራዎች የመኖር ተስፋን ይሰጣቸው የነበረም ጀግና ታጋያቸው ነበር። 4 ግዜ የመግደል ሙከራ የተደረገበት፣ 3 ግዜ በቤቱ እያለ ተከቦ ምንም ሳይነኩት ያመለጣቸውና ሁሉም የሚፈሩት ጀግና ነበር። ነገር ግን በመጨረሻ በሸኔ ስም መግደል ሲያቅታቸው ሕግ በማስከበር ሰበብ ራሱ መንግሥት ትፈለጋለህ ብሎ ጠርቶት፣ መሳሪያህን አውርድ ብለው አስወርደውት፣ እስርቤት ካስገቡት በኋላ ከእስር ቤት አውጥተው ከሁለት የዐማራ እስረኞች ጋር ረሽነዋቸዋል።

"…ጃርቲ ወረዳው ወስጥ ሦስቱንም ከገደሉ በኋላ    የሰይድ ያህያን አስከሬን ግን ለይተው በማውሰድ በሰንደቅ ዓላማ መስቀያው ብረት ላይ ሰቅለው ክቡር በሆነው አስከሬኑ ስር እንደ ጉድ ሲዘፍኑ፣ ሲሳለቁ ውለዋል።

"…ቆይቼ እመለሳለሁ…!! እስከዚያው እንደተለመደው ነፍስ ይማር እንበል።
69.4K viewsedited  08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-02 11:48:15
"…የዛሬ የሰንበት ውሎአችንን እንደተለመደው በዐማራ መርዶ እንጀምራለን። ቆይቼም የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። ከታች ያለውን ሊንክ ከፍታችሁ ዕርማችሁን አውጡ።



http://t.me/ZemedkunBekeleZ
68.4K viewsedited  08:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 23:34:00
"…የአዲስ አበባው በአል በዚህ መልኩ አልቋል። ነገ በቢሾፍቱ በዋናው ቤቱ መከበሩ ይቀጥላል። እዚያም ላይ እነ ቀውሲ በላይንና እሱን መሳይ ኦርቶዶክስን የሚያሰድብ ዘገምተኛ ቄስና መነኩሴ ካየሁ እኔም ልክ አይደለም ብዬ መንበጫበጬን እቀጥላለሁ። እኔ ከኢሬቻ ጉዳይም ጠብም የለኝም። መብቴም አይደለም። የእኔ ዋናው መልእክት ኢሬቻና ኦርቶዶክስ አባ ገዳና ቄስ በምንም አይገናኙም። እሱን ነው የምመሰክረው። እንጂ ለምን እሺ ካለህ ዲያብሎስን ከገሀነም አምጥተህ አታመልከውም። መብትህ ነው። እኔ ምን አገባኝ። ከኦርቶዶክስ ጋር፣ ከመስቀል ጋር አታነካካ፣ አታዳብል፣ ራስህን ቻል ነው እያልኩህ ያለሁት። ራስህን ችለህ ለምን ጣራ ላይ አትደንስም። መብትህ ነው። ስንት እልል የተባለለት ጠንቋይ በነፃነት በሚዘርፍበት ሃገር ላይ አይደለም ኢሬቻ ለምን የኢሬቻ አጎት አያሽቋልጥም። ጉዳዬ አይደለም።

አንዳንድ እወደድ ባዮች ልክ ኢሬቻን እንደነቀፍን፣ ኦሮሞ ለምን አከበረ እንዳልን፣ እንደቀናን አድርገው እሽኮሎሌ ሲሉ አያቸዋለሁ። ማን አታክብሩ አለ? ስታከብሩ አታነካኩን ነው ያልነው። በኢሬቻ ላይ የሚገኝ ኦርቶዶክሳዊ ምዕመንም ቄስም የተወገዘ ነው ያልነው። ለዋቃ ጉራቻና ለኢየሱስ ክርስቶስ መገዛት፣ እግዚአብሔርንና ጠቋርን ማምለክ አይቻልም ነው እኛ። ነገር አታዳቅሉ እንጂ? ሃይ። ፍቼ ጨምበላላ፣ ወዘተረፈ በሚከበርበት ሃገር መንግሥታዊውን ኢሬቻ አታክብሩ ያለ የለም። እንከባበር። እንደ ቀሲስ በላይ ያለ ቅዳሴ ቀድሶ ማቁረብ የማይችል የክብር ቄስ በየጣኦት አምልኮው ወንዝ እየተገኘ አያሰድበን ነው ያልነው። በየወንዙ ደም በተቀባበት እጁ መስቀል አያሳልመን ነው ያልነው። ይሄን ነው የጠየቅነው። ወይ ድራሽ አባቱ ይጥፋ ነው ያልነው። ይሄ ደግሞ መብታችን ነው።

ለማንኛውም እስከ ነገ… ደኅና እደሩ…
79.9K views20:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 19:51:11
የምሽት መርዶ ነው…!!

"…ሃይ ባይና የሚያስቆም። ምንድነው ነገሩ? ምን እስክንሆን ነው የምንጠብቀው የሚል ልብ ያለው፣ ምራቁን የዋጠ፣ ለትውልድ የሚያስብ አንድ ሰው ስለጠፋ እንደተለመደው ትናንት እንደነገርኳችሁ ሸገር አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ምስራቅ ሸዋ በመተሃራ አባድር 2ተኛ ካምፕ ኦነግ ሸኔ ተብሎ ዐማራን ለማጽዳት በዐቢይ ሽመልስ በተፈጠረው አረመኔ ገዳይ የአባ ገዳ ሠራዊት የተገደሉ 12 ወጣቶች ዛሬ ከረፋዱ 5-6 ሰዓት የ11ዱ በሀሮ አዲ ከተማ በደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የቀብር ሥርዓታቸው በጅምላ ተፈፅሟል።

"…የተረሸኑት ወጣቶች 12 ሲሆኑ 11 ክርስቲያኖች 1ኛው ወጣት ደግሞ እስላም መሆኑም ተነግሯል። ሟቾቹምን ከዚህ እንደሚከተለው አቀርባለሁ።

1 ረታ ስምኦን
2 ፍስሀ ደብልቀው
3 አጥናፉ ዮሐንስ
4 ሻምባል መኮንን
5 አብርሃም አዲሴ
6 ተመስገን እንየው
7 ከበደ ደሳለኝ
8 ተሾማ ሴፓ
9 ፈንታሁን
10 አለማየሁ
11 ሰሙ አልተወቀም። ማንጎ መብላት አምሮት ጓደኛው ጋር አግኝተው የገደሉት የመርቲ ነዋሪ ነው። 12ኛው ሙስሊም ወጣት ነው።

ከሞት ተርፈው ናዝሬት ሪፈር ተብለው የሄዱት ደግሞ በመርፌ ካልፈጇቸው ስም ዝርዝራቸውን እነሆ።

1 ፈንታሁን መኮንን
2 ጋሸው መለስ
3 መስረሻ ዐወቀ
4 በላይ በቡሬ
5 ነጋሽ አበራ

አጅሬ የኦሮሚያ ኦህዴድኦነጉ መንግሥት በወያኔ እያሳበበ በሸኔ ስም ያለማቋረጥ 4 ዓመት ሙሉ ዐማራው በጅምላ እየረሸነ ሬሳውን ለአፈሩ ማዳበሪያ ይከምረዋል። ጠያቂ የለም። ሁሉም የመታረጃ ቀኑን ብቻ ከመጠባበቅ በቀር ሌላ ነገር የለም። ኢህአዴግን ግን ምን አደረገ ተብሎ ነበር ተቃውሞው? ረሳሁት።

"…ወዳጄ አዲስ አበባ አላስገቡኝም ብለህ አትማረር እንዲህ በጅምላ መጨፍጨፍም አለና።

•ማነህ ባለ ሳምንት ቀጥል ተረኛው ሟች?

•እንደተለመደው ነፍስ ይማር…! እንበል…!
84.1K views16:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 19:16:50
ቀጥሎ የመርዶ ሰዓት ነው። መርዶ ለመስማት ተዘጋጁ። በመተሀራ አባድር በኦሮሞ ነፃአውጪዎቹ በጅምላ ስለተጨፈጨፉት ዐማሮች ላረዳችሁ ነውና ተዘጋጁ። ከምር ዐማራ ግን አላልቅ አላቸውሳ? …በጣም ብዙ ነው ማለት ነው? ስለ እውነት ለምን ትገድሉታላችሁ ብሎ የሚጠይቃቸው የለ፣ ለምን ትገድሉኛላችሁ ብሎ እሱም አይንፈራገጥ፣ ቢያንስ ዶሮ እንኳ ስትታረድ አስቸግራ ነው። ዐማራ ግን በኦሮሞ ሲታረድ የዶሮ ያህል የማይንፈራገጠው ነገር ይገርመኛል።

"…ደመቀ መኮንን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ዳግማዊት ሞገስ እንዲያድኑት ይጠብቃል። ኡኡቴ አልቀረብህም። ደመቀም ምክትልነቱን፣ አገኘሁም ኡዞ አረቄውን፣ ዳግማዊትም እንትን እስካላጡ ድረስ የዐማራ ሞት ምንተዳቸው? ለምን ፍግም አትልም። ለማንኛውም ጠብቁኝ ከመተኛታችሁ በፊት አረዳችኋለሁ።
80.2K views16:16
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 18:25:01
እንቀጥል…?
79.9K views15:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 17:12:11
"…ነገረ ጋላ

"…አንዳንድ ሰዎች ጋላ የሚለውን የነገድ ስም ከስድብ ጋር ሲያያዝት ይታያል። ነገር ግን ጋላ ማለት ስድብ አይደለም። ጋላ የአንድ ጥንታዊ ነገድ መጠሪያ ስም ነው። የጋላ ነገድ በምሥራቅ አፍሪካ በኢትዮጵያና በኬኒያ የሚኖርም ሰፊ ሕዝብ ነው።

"…እስከ 18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀርመናዊው ሚሽነሪ ኦሮሞ ብሎ አዲስ ስም እስከያወጣለት ድረስ ነገዱ ጋላ ተብሎ ነበር የሚጠራው። ልክ እንደ ጉራጌ፣ ሲዳማ፣ ትግሬ፣ አፋር ማለት ነው። ጀርመናዊው ፈረንጅ ባወጣለት አዲሱ ስም ኦሮሞ ተብሎ መጠራትን እንጂ ጋላ ተብሎ መጠራትን እንደ ስድብ የቆጠረውም ቆይቶ ነው። አሁን ፌስቡክ እንኳ ጋላ ብለህ ከጻፍክ 30 ቀን ነው የሚቀጣህ። ትግሬም ሰሞኑን ትግሬ መባል ደብሮኛል ተጋሩ በሉኝ እያለ ነው። ጉድ እኮ ነው። የምን ተጋሩ ባትጋሩኝ ነው። በቃ ትግሬነህ ትግሬነህ አከተመ።

"…ባህላችን ጠፍቷል እያሉ ዘወትር እሪሪ የሚሉት የዚህ ነገድ አባላት አዲስ አበባን ፊንፊኔ ለማለት የሚላላጡትን ያህል ጋላ የሚለውን የቀደመ የጥንት አባቶቻቸውን የክብር ስም ለማስመለስ ግን ጥረት ሲያደርጉ አይታይም። ይሄ ነውር ነው። ይታሰብበት።

"…በኬኒያ የነገድ ዝርዝር ውስጥ እስከአሁን ጋላ በክብር እንደተቀመጠ ነው። ጋላ መባልን በኬኒያ የሚያፍርበት ሰው የለም። ኢትዮጵያ ያሉቱ ናቸው ሲሸማቀቁ የሚታዩት። ብዙ ሰዎች ቤተሰብ ያወጣላቸው ስም ሲደብራቸው ይታያል። በጋዜጣ ጭምር አሳውጀው የሚያስቀይሩ አሉ። እናንተም የምታውቁት ይኖራል። ከቤተሰብ ስም ወደ ፈረንጅ ስም ቲቲ፣ ቢቲ፣ ቦቢ የቀየሩም ብዙዎች ናቸው። ይሄም መብታቸው ነው። ነገር ግን በስምህ ማፈር፣ መሽኮርመም፣ መደበቅ የለብህም። እና ምን ለማለት ፈልጌ ነው ጋላ የነገድ ስም እንጂ ስድብ አይደለም።

• የተከበሩ አቶ ጋሻየለህ ጋላ… ይቀጥሉ።
81.9K views14:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-01 15:46:43
"…አራጆቹ ዛሬ እረፍት ላይ ለዋቃም ምሥጋና በማቅረብ ላይ ናቸው። ለዋቃ ጉራቻ።

• እዚህ ደግሞ ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር፣ የወንድማማችነት በአል ነው እያለ ይደሰኩርብኛል። አራጅ ሁላ…!!

"…ይሄም የቀን ጉዳይ ነው። የጊዜም ጉዳይ። ደግሞስ ከነአባባሉስ "የጊዜ እንጂ የሰው ጀግና የለውም አይደል" የሚባለው? እንደዚያ ነው። ጊዜ ጊዜ ደጉ፣ ጊዜ ፋራጅ ነው። ደግሞ ጌዜ ቂጣ ነው ይገለባበጣል።

"…ትናንት በትግሬ ስም ሲፋንን የነበረው ህወሓት እንኳ ዛሬ የለም። ይሄኛውም ነገ አይኖርም። እውነቴ ነው እንዲህ ሰልፊ እየተነሣ በሰው ደም እየታጠበ ያለልክ የሚያስካካውም ነገ አይኖርም። ጊዜም፣ ዘመን ይመጣል። አኬርም ይገለበጣል። ሁሌ ቁማር መብላት አይቻልም። በልተህ በልተህ የጠቅላይ የሚባል አለ። የጠቅላይ…!!
79.6K views12:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ