Get Mystery Box with random crypto!

Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

የሰርጥ አድራሻ: @wasulife
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 202.19K
የሰርጥ መግለጫ

እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2024-04-16 08:25:12
ADVERTISMENT

ፀግሽ ፕሌት እና ጄቦልት .  
                  መማምረቻ ድርጅት


የምንሰጣቸው አገልግሌት

1 መገለጫችን የሆነው የሞደፊክ ስራዎች

2 እዲሁም ፕሌት ከ 1ሚሊም እስከ 30 ሚሊም እንቆርጣለን እበሳለን

3 በመቀጠል ጄቦልት 12ሚ እስከ 32ድረስ ጥርስ አውጥተን አጥፈን እናቀርባለን

4 የተለያዩ ቦልቶች በፈለጉት መጥን

                               መገኛችን

ቁ1በእጆት ባለ ስልክ ለናተ ቅርብ

ቁ2 በታታሪዎች መገኛ ኮርቻ ተራ

ቁ3 አየር ጤና ኪዳን ምህረት ጊቢ ማንኛውም ልሜራ እዛው በዘመናዊ ማሽን እቆርጣለን

ማሳሰብያ
       ከጊዜው አንፃር የዋጋ ንረት ካሳሰቦት እኛጋ እሚገርም መፍትሄ አለ በማያስቡት መልክ ስራዎን ይሰራሉ ይደውሉ

ስልክ ቁጥር
      0912492727
       0913061530
       0923764834

መልካም ስራ ለራስ ነው ቸር ይግጠማቹ ፀግሽ ፕሌት እና ጄቦልት
14.6K viewsW M, 05:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 21:31:53
ከአላማጣና አካባቢዋ እየወጡ ያሉት መረጃዎች ከሠላም የራቁ ናቸው።በአካባቢው የተኩስ ድምፅ ይሰማል፣ከከተማዋ ነዋሪዎች ወደ ቆቦ ከተማ ሲጓዙ መመልከታቸውን ጭምር የአይን እማኞች አስረድተዋል።የህውሃት ሃይሎች ወደ አላማጣ ከተማ የመግባት ሙከራ ሲያደርጉ ማታየታቸውም ተነግሯል።የጥይት ድምፅ መሰማት የጀመረው ባሳለፍነው ቅዳሜ እንደነበር መገለፁ ይታወሳል።በህዝበ ውሳኔ ይቋጫል የተባለው የራያ አካባቢ ጉዳይ ዛሬም ለዳግም መገዳደል መነሻ ሆኗል።
በውስጥ ከደረሱኝ ጥቆማዎች
<< ታኦ በሚባል ቦታ እንጅ ህውሃት አላማጣ አልገባም።ከተማው ሰላም ነው።ተኩሱ ከከተማ ውጭ ነው።
መከላከያ ከአካባቢው ርቋል
የህውሃት ታጣቂዎች አላማጣ ገብተው የእስከዛሬ ቂማቸውን በህዝብ ላይ እየተወጡ ነው
መብራትና ኔትወርክ መጥፈቱን ሰምተናል>>
====================
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
18.5K viewsWasu Mohammed, edited  18:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 20:26:24
ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” ከግብይትና ገንዘብ መላላክ በተጨማሪ ጽሁፍ፣ ፎቶ፣ ድምጽና የቪዲዮ ፋይሎችን መለዋወጥ የሚያስችል አገልግሎት ዛሬ አስጀምሯል።

አገልግሎቱ ያለ ኢንተርኔት ክፍያ በደንበኞች መካከል መረጃዎችን መለዋወጥ ፣ ገንዘብ ማስተላለፍ፣ ክፍያዎችን መፈጸም እና መሰል አገልግሎቶችን ማግኘት ያስችላል ተብሏል፡፡

ዛሬ በይፋ አገልግሎት የጀመረው “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” እንደ ማህበራዊ ሚዲያዎች መረጃዎችን መለዋወጥ የሚያስችል ሲሆን ተንቀሳቃሽ ምስሎችን እና ድምጾችን መላላክ እንደሚያስችልም ተጠቁሟል፡፡

ቴሌብር በአሁኑ ወቅት:—

በሦስት ዓመት ውስጥ 44.5 ሚሊዮን ደንበኞችን ማፍራት ችሏል።

በሦስት አመት ውስጥ 775 የገንዘብ ዝውውሮች የተደረጉ ሲሆን ከ2 ትሪሊየን ብር በላይ አንቀሳቅሷል።

ዛሬ ላይ በቀን 5 ቢሊዮን ትራንዛክሽን ይፈጸምበታል።

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
18.9K viewsWasu Mohammed, edited  17:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 18:03:28
ጳጳሱ በጩቤ ተወጉ
(NB ምስሉ ሊረብሽ ይችላል)
ታዋቂው  የኤሲሪያን  (አሶራውያን) ኦርቶዶክስ ቄስ ብጹዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል (ቢሾፕ ማር ማሪ) ሲድኒ ውስጥ በዘውትራዊውና የተመለደው ቀጥታ የሚሰራጭ  የስብከት መርሃ ግብራቸው ላይ ሳሉ ማንም ባልገመተው ሁኔታ አንድ ሰው በፍጥነት ተጠግቶ በጩቤ ፊትና አንገታቸው ላይ ወግቷቸዋል።

የጉባኤው አባላት ጳጳሱን ለመርዳት ሲጮሁ እና ሲጣደፉ ይሰማሉ።

አንድ ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉን የኒው ሳውዝ ዌልስ ፖሊስ አስታውቋል።

በጥቃቱ አራት ሰዎች ቆስለዋል ሲል ኒው ሳውዝ ዌልስ ዘግቧል።
በፅኑ ህሙማን መርጃ ውስጥ እንደሚገኙ ተጠቁሟል።

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
20.4K viewsWasu Mohammed, edited  15:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-15 18:00:00
ADVERTISMENT

የማርኬቲንግ ንቅናቄ በይርጋለም እና አለታ ወንዶ ከተሞች።

ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ

የሶሻል ሚዲያ ገጾችን

ቲክቶክ፡https://www.tiktok.com/@nibinternationalbank
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/nib.intbank
ቴሌግራም ቻናል፡https://bit.ly/3SBzNYd
ኢንስታግራም ፡https://www.instagram.com/nib_internationalbank/
ዩቲዩብ: www.youtube.com/@nibinternationalbank6204ps://youtube.com/
ሊንክዲን፡ https://bit.ly/3bJUhgG
ዌብ ሳይት፡ www.nibbanksc.com
19.6K viewsW M, 15:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 21:34:33
Update

በዛሬው ዕለት በሦስት ዙር በተደረገ በረራ 1 ሺህ 71 ዜጎች ከሳውዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

ዛሬ የተመለሱት ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ ዘጠኙ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው።
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
15.2K viewsWasu Mohammed, edited  18:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 20:12:05 ብልፅግና እና ህውሃት ዛሬ በአዲስ አበባ ተገናኝተው ምክክር ማድረግ መጀመራቸውን ከመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘገባ ለማወቅ ተችሏል።የምክክሩ ዝርዝር ሁኔታ በግልፅ አልተብራራም።
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
16.8K viewsWasu Mohammed, edited  17:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 18:31:35 በጋምቤላ ክልል 14 አመራሮችና አንድ ግለሰብ በህግ ቁጥጥር ስር ዋሉ።

በጋምቤላ ክልል በጆርና በኢታንግ ልዩ ወረዳ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ መደፍረስ ምክንያት እጃቸው አለባቸው የተባሉ 14 አመራሮችና አንድ ግለሰብ በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኡሞድ ኡሞድ እንዳሉት በቁጥጥር ስር የዋሉት አመራሮችና ግለሰቦች በጆር እና በኢታንግ ልዩ ወረዳ ተፈጥሮ በነበረው የፀጥታ ችግር እጃቸው አለባቸው የተባሉ ናቸው ብለዋል።

በተለይም በመጋቢት 26/2016 ዓመተ ምህረት በጆር ወረዳ ለተከሰተው የሰው ህይወት መጥፋትና ለንብረት መውደም እጃቸው አለባቸው የተባሉ ሁለት የዞን ከፍተኛ አመራሮች እና አምስት የወረዳ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ገልፀዋል።

ከዚህም በተጨማሪ በኢታንግ ልዩ ወረዳ የሚፈለጉ ተጠርጣሪዎች ለህግ እንዳይቀርቡ እንቅፋት የሆኑ ሰባት የወረዳ አመራሮች በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ተገቢው ማጣራት እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።

ኮሚሽነሩ አክለውም በተለያዩ መድረኮች በጋምቤላ ከተማ ብሔርን ከብሔር ለማጋጨት የሚሞክር አንድ ግለሰብ ከአመራሮቹ ጋር በቁጥጥር ስር መዋሉንም አስታውቀዋል።

በክልሉ ተከስቶ የነበረው የፀጥታ መደፍረስ ወደ ቀድሞ ሰላሙ እንዲመለስ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ለሰላም ቅድሚያ ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ ኮሚሽነር ኡሞድ ጥሪ አቅርበዋል።
መረጃው የጋምቤላ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ነው
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
17.7K viewsWasu Mohammed, edited  15:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 18:27:12
በዲላ ከተማ አውሎ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በዲላ ከተማ አውሎ ንፋስ ቀላቅሎ በጣለ ዝናብ እስካሁን ባለው መረጃ የሁለት ሰው ህይወት ማለፉ የተገለጸ ሲሆን በተወሰኑ ሰዎች ላይ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል።

ጉዳቱ የደረሰው ከቀኑ አስር ሰዓት ገደማ አካባቢ መሆኑን ያመለከተው የዲላ ከተማ ፖሊስ የተጎዱ ግለሰቦችን ወደ ሆስፒታል የመወሰድ እንዲሁም መንገድ ላይ የወደቁ ዛፎችንና የመብራት ፖሎችን ከመንገድ የማንሳት ተግባር እየተከናወነ ይገኛል ብሏል።

መረጃው የዲላ ከተማ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ነው።

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
16.5K viewsWasu Mohammed, edited  15:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-04-13 15:44:58
በዶዶላ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ማለፉ ተሰማ።

አደጋው የደረሰው በኦሮሚያ ክልል ከነገሌ መስማ ከተማ ተሳፋሪዎችን አሳፍሮ በአላንቱ ወረዳ ወደ ዶዶላ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ከተቃራኒ አቅጣጫ ከሚመጣ ከሲኖ ትራክ ጋር በመጋጨቱ ነው።

ጉዳት የደረሰባቸው ከ20 በላይ ሰዎች በዶዶላ እና በመዳወላቡ አጠቃላይ ሆስፒታሎች ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ታውቋል።
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
18.5K viewsWasu Mohammed, 12:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ