በዶዶላ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ማለፉ ተሰማ። አደጋው የደረሰው በኦሮሚያ ክልል ከነገሌ መስማ ከተማ ተሳፋሪዎችን አሳፍሮ በአላንቱ ወረዳ ወደ ዶዶላ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ከተቃራኒ አቅጣጫ ከሚመጣ ከሲኖ ትራክ ጋር በመጋጨቱ ነው። ጉዳት የደረሰባቸው ከ20 በላይ ሰዎች በዶዶላ እና በመዳወላቡ አጠቃላይ ሆስፒታሎች ህክምና እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ታውቋል። ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ https://t.me/wasumohammed 18.5K viewsWasu Mohammed, 12:44