Get Mystery Box with random crypto!

Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

የሰርጥ አድራሻ: @wasulife
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 202.19K
የሰርጥ መግለጫ

እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 10

2024-03-23 20:59:56
አዲስ አበባ ገብተዋል

ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋርዱላ ዞን አስተዳደር ኒኮትካ ኮንስትራክሽን በተባለ የግል ኩባንያ ተቀጥረው ለሕዳሴ ግድብ ሐይቅ ማረፊያ ለጫካ ምንጣሮ ወደ ስፍራው ይጓዙ የነበሩ 271 ወጣቶች አማራ ክልል በታጣቂዎች ለቀናት ታግተው ትናንት ምሽት ተለቀዋል።ቁጥራቸው 273 የነበረ ሲሆን በእገታ ወቅት ታጣቂዎቹ 2 ወጣቶችን እንደገደሉም መረጃው ያመለክታል።ቀሪ 271ወጣቶች ዛሬ መጋቢት 14/2016 አዲስ አበባ መግባታቸውን ዞኑ አረጋግጧል።

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
15.2K viewsWasu Mohammed, edited  17:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 19:04:23
ዛሬ መጋቢት 14/2016 ማለዳ በእንጦጦ ጋራ ስር የመሬት መንቀጥቀጥ አጋጥሞ ነበር ተባለ።

ከጥዋቱ 1 ሰዓት ከ45 ደቂቃ 25 ሰኮንድ የቆየ የመሬት መንቀጥቀጥ በእንጦጦ ጋራ ስር ማጋጠሙን ሰምተናል።

የመሬት መንቀጥቀጡ በርዕደ መርት መለኪያ(በሬክትር ልኬት )2.0 ሆኖ መመዝገቡን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስፔስ ሳይንስ እና አስትሮኖሚ ተቋም ሀላፊ ፕሮፈሰር አታላይ አየለ ለሸገር ነግረዋል።

ይህ የመሬት መንቀጥቀጥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ እና ፉሪ ተራራ ሥር በሚገኙ መሣሪያዎች የተመዘገበ መሆኑ ተነግሯል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተፈጠረው 9.1113 ኬክሮስና 38.753 ኬንትሮስ መስመሮች በሚገናኙበት ነጥብ ላይ ያረፈ ሲሆን ይህም በእንጦጦ ጋር ስር መሆኑን ማወቅ ተችሏል ተብሏል።

በሰሜን አዲስ አበባ በተለይም ፎቅ ላይ ያሉ ነዋሪዎች ንዝረቱን መስማታቸውን አስረድተዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ ጉዳት የማድረስ አቅሙ በጣም ዝቅተኛ መሆኑንም ፕሮፈሰር አታላይ ነግረውናል ሲል ሸገር ኤፍ ኤም 102·1ዘግቧል።
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
16.3K viewsWasu Mohammed, edited  16:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 18:36:37 ረመዳን 13ኛ ቀን

አዲስ አበባ 12:36 የመግሪብ ሰላት አዛን ተብሏል።የማፍጠሪያ ሰዓት ደርሷል
15.1K viewsWasu Mohammed, 15:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 18:35:20
ADVERTISMENT

ባንካችን ስለሚሰጠው ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ምን ያህል ያውቃሉ?

ሙራበሃ

  ባንኩ ከደንበኞች በሚቀርቡለት ጥያቄ መሰረት በሸሪዓ የተፈቀዱ እቃዎችን/ንብረቶችን በመግዛት እና በግዥ ወቅት የወጡ ልዩ ልዩ ወጪዎችንና የባንኩን የትርፍ መጠን በተገዛው እቃ ወይም ንብረት ዋጋ ላይ በመጨመር በሽያጭ ለደንበኞች የማስተላለፍ አገልግሎት ነው፡፡

አገልግሎቱን በመጠቀም :—
   የሥራ ማስኬጃ
   የንብረት/ዕቃ ግዢ
    የእርሻ ሥራ ማስኬጃ
    የፕሮጀክት ፋይናንሲንግ በባንካችን ማግኘት ይችላሉ፡፡

አገልግሎቱን ለማግኘት በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ!

አገልግሎቱን ለማግኘት በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ!

በአዲስ መንፈስ ለላቀ ከፍታ

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ

የሶሻል ሚዲያ ገጾቻችንን Like, Follow እና Share ስለሚያደርጉ እናመሰግናለን!

ቲክቶክ፡https://www.tiktok.com/@nibinternationalbank
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/nib.intbank
ቴሌግራም ቻናል፡https://bit.ly/3SBzNYd
ኢንስታግራም ፡https://www.instagram.com/nib_internationalbank/
ዩቲዩብ: www.youtube.com/@nibinternationalbank6204ps://youtube.com/
ሊንክዲን፡ https://bit.ly/3bJUhgG
ዌብ ሳይት፡ www.nibbanksc.com
15.1K viewsWasu Mohammed, 15:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 17:24:13
Update

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለተጨማሪ እስረኞች ዛሬ ይቅርታ አደድርጓል።

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የኢፌዲሪ ተጨማሪ 100 እስረኞችን በዛሬው እለት ለቋል።

በትላንትናው እለት 112 እስረኞችን ጨምሮ እስካሁን ለ212 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2016 አሳውቋል።

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
14.6K viewsWasu Mohammed, edited  14:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 15:49:46 የልጁን ፍቅረኛ ለማስገደል 40 ሺህ ዶላር የከፈለው ፓስተር

ፓስተር ሳሙኤል ዳቫሎስ የዓለማችን ልዕለ ሀያል ሀገር በሆነችው አሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት የሚኖር የሀይማኖት መምህር ነበር፡፡

ይህ የጌታ አገልጋይ የሆነው ሰባኪ እና መምህር ሴት ልጁ በቅርቡ ያዘችውን አዲስ ፍቅረኛ አልወደደውም፡፡ ልጁንም እንዲህ አላት ፍቅረኛሽ ደስ አይለኝም፣ አልወደድኩትም ስለዚህ ከእሱ ራቂ ሲል ያስጠነቅቃታል፡፡

ፍቅረኛዋ በአባቷ ያልተወደደላት ይህች ወጣት እንስትም እንደተባለችው ፍቅረኛዋን አባቴ አልወደደህም እና ፍቅራችን መቀጠል አይችልም ከማለት ይልቅ አብራው መቀጠልን መረጠች፡፡

ትዕዛዙ በልጁ ያልተከበረለት ፓስተር ሳሙኤልም ይህን ያልወደዱትን የልጃቸውን ፍቅረኛ ለማስወገድ ይመርጣሉ፡፡

ለዚህ እቅዳቸው እንዲረዳቸውም ቅጥረኛ ገዳይ በ40 ሺህ ዶላር የቀጠሩ ሲሆን የልጃቸውን ፍቅረኛ አድራሻ ይሰጣሉ፡፡

ይሁንና 40 ሺህ ዶላር ተከፈለው ይህ ቅጥረኛ ግደል የተባለውን ወጣት በተሽከርካሪው ውስጥ እያለ የተኮሳቸው በርካታ ጥይቶች ኢላማቸውን ስተው የወጣቱ ነፍስ ተርፋለች ተብሏል፡፡

ወጣቱ የገጠመውን የመቁሰል አደጋ በአቅራቢያው ወዳለ ሆስፒታል ራሱ አምርቶ ታክሟል የተባለ ሲሆን ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል በመጨረሻም የወጣቱ ፍቅረኛ አባት ዋና አቀነባባሪ መሆናቸውን በምርመራው አረጋግጧል፡፡

የ47 ዓመት ጎልማሳ የሆኑት የፍቅረኛው አባት ከሌሎች ሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር በህግ ቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል ሲል አል ዓይን ዘግቧል፡፡

ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ       
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
15.5K viewsWasu Mohammed, edited  12:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 15:45:57
ADVERTISMENT

አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ ለሱኳር በሽታ
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   0927506650
                         0987133734
                          0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/+08vmUP_ntvE5NmM0
15.0K viewsWasu Mohammed, 12:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 14:24:51
በዚህ ቻናል ላይ ምርትና አገልግሎታችሁን ከምታስተዋውቁ አብዝቼ የማከብራችሁ ቤተሰቦቼ በቅድሚያ እድሉን በመስጠታችሁ ከልብ አመሰግናለሁ።ከማስታወቂያዎቹ መጨረሻ ላይ ከሰጣችሁት አስተያየት መካከል ተመሳሳይ ቢሆንም 3 እነዚህ ናቸው።ስክሪን ሻቱ ከላይ ተያይዟል።

Inbox ① <<ወሱ አመሰግናለሁ ማስታወቂያው ሰርቷል  የአሁን የተቀዛቀዘው ተነሳስቷል እግዜር ያክብርልኝ በታማኝነት በተነገረህ ሰዓት ስለጨረስክ አመሰግናለሁ>>

Inbox ② <>

Inbox ③
<<በጣም አመሰግናለሁ። እግዚአብሔር ክብረቱን ይስጥልኝ። በቀጣይ የረዥም ጊዜ ደንበኛ እንደምሆን ላረጋግጥልህ እወዳለሁ። በየቀኑ ለምትለጥፍበት ሰዓት ሳይቀር ምን ያህል ታማኝ እንደሆንህ ምስክር ነኝ።
አመሰግናለሁ።>>

እኔም ከልብ አመሰግናለሁ።ክበሩልኝ።
በዚህ አድራሻ t.me/wasumohammed ለማስታወቂያ ስትመጡ፣በቅድሚያ የሚተዋወቀውን ምርትና አገልግሎት ዝርዝር መላክን አይርሱ።
15.2K viewsWasu Mohammed, 11:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 13:56:03
"ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በኢትዮጵያ"

መጋቢት 18 በመስቀል አደባባይ ሊካሄድ እንደሆነ ተገለፀ።

"ኢፍጣራችን ለአንድነታችን" በሚል ሃሳብ መጋቢት 18ቀን 2016 ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በኢትዮጵያ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ በመስቀል አደባባይ በታላቅ ድምቀት እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሀላል ፕሮሞሽንና ከነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ በመሆን ዝግጅቱን አስመልክተው በአዲስ አበባ እስልምና ከፍተኛ ጉዳዮች ቢሮ መግለጫ ሰጥተዋል።

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፀሃፊ ሸይኽ ሁሴን በሽር እንደገለጹት ዝግጅቱ አንድነትን ማጎልበት ፣አብሮነትን ማስቀጠል፤ ህብረትን በማጉላት ለመሻገር ሚናው የጎላ ነው፡፡

ረመዷን የእዝነት ወር በመሆኑ ከመቼውም ጊዜ በላይ ለጋስ በመሆን ለተቸገሩ ዜጎች ድጋፍ ማድረግ ይገባል ብለዋል።

የዝግጅቱ መስራችና አስተባባሪ ኡስታዝ አቡበክር አህመድ በበኩላቸው በተለያዩ አከባቢዎች ተፈናቅለው በየመጠለያ ካምፕ በችግር ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ የሚሰባሰብበትና አብሮነታችንን የምናሳይበት ይሆናል ብለዋል።

የዳበረ በጎ የኢትዮጵያዊያን መልካም እሴትን አጠናክሮ በማስቀጠል ለሀገር ሰላም ፈጣሪን የምንለምንበት መድረክ እንደሚሆንም ተናግረዋል፡፡

ሁሉም የአዲስ አበባ ነዋሪ ወደ ዝግጅቱ በመምጣት ከወገኖቻችው ጋር በመቆም በድርቅና በተለያዩ ሰው ሰራሽ ምክኒያቶች ለተቸገሩ ወገኖቻችን የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ አጋርነቱን እንዲያሳይ ኡስታዝ አቡበክር መልዕክታቸውን አስላልፈዋል።
      
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
Join
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
14.9K viewsWasu Mohammed, 10:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-03-23 13:52:02
ADVERTISMENT

አስደሳች ዜና ከየሳዊ የመኖሪያ ቤት አፓርትመንት አክሲዮን ማህበር ለእናንተ

እጅግ ውብ እና ቅንጡ የመኖሪያ ቤት አፓርትመንቶችን ወደ እናንተ በማድረስ የሚታወቀው የሳዊ የመኖሪያ ቤት አፓርትመንት አክሲዮን ማህበር ዛሬም ለእርስዎ ቢሉ ለቤተሰብዎ ማረፊያ ቢያሻዎ ለልጆችዎ መቦረቂያ የሚሆን እጅግ ምቹ እና ዘመናዊ የመኖሪያ ቤት አፓርትመንት ይዞልዎት ከተፍ ብሏል

የግንባታ ቦታውን በመዲናችን አዲስ አበባ ለመኖሪያ ተመራጭ በሆነው ቤተል ሮም ሰፈር  አዲሱ ዋና 20 ሜትር ላይ ያደረገው ግዙፉ 3B+G+18 የመኖሪያ አፓርትመንታችን በውስጡ ምን ምን አካቷል?

በ 150 ካሬ ሜትር ላይ የተንጣለለ ባለ 3 መኝታ ቤት በመሆኑ ሰፊ የመኖሪያ ቦታን ያገኛሉ

ሰፊ ቦታን ከማግኘትዎም ባሻገር በአንድ ወለል ላይ 3 አባወራ ብቻ በመኖሩ ለእርስዎም ሆነ ለቤተሰብዎ ምቾትና ነፃነትን ያገኛሉ

ሁለት ዘመናዊ ሊፍቶች የተገጠሙለት ሲሆን ስታንድባይ ጄኔሬተርን ጨምሮ የከርሰምድር ውሀ አቅርቦትን አካቶ መያዙ ይበልጥ ተመራጭ ያደርገዋል

ምን ይሄ ብቻ!
ለእለት ተእለት የኑሮ እንቅስቃሴዎ ቅልጥፍና የንግድ ሱቆችን እንዲሁም ጅምናዝየምን ጨምሮ የተለያዩ አገልግሎት ሰጪዎችን የትም መሄድ ሳይጠበቅብዎ እዛው ማግኘትዎ ገደብ የለሽ ምቾትን ያጎናፅፍዎታል

ቀድመው ለመጡ ውስን ተመዝጋቢዎች ታላቅ የቅድመ ክፍያ ቅናሽም አድርገናል

በዚሁም መሰረት
ለውስን ተመዝጋቢዎች ቅድመ ክፍያ 1,600,000 ብር ብቻ ሲሆን

ከፊል ፊኒሺንግን ጨምሮ አጠቃላይ የዋጋ ክፍያ 7,500,000 ብር ብቻ

ወደ እኛ በመምጣት በአጭር ጊዜ ውስጥ የቤት ባለቤት ይሁኑ

ለበለጠ መረጃ @selman11 ይፃፉልን ወይም                              
+251911922092  ይደውሉልን
14.4K viewsWasu Mohammed, 10:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ