Update
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለተጨማሪ እስረኞች ዛሬ ይቅርታ አደድርጓል።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የኢፌዲሪ ተጨማሪ 100 እስረኞችን በዛሬው እለት ለቋል።
በትላንትናው እለት 112 እስረኞችን ጨምሮ እስካሁን ለ212 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዛሬ መጋቢት 14 ቀን 2016 አሳውቋል።
ቤተሰብ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉhttps://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያhttps://t.me/wasumohammed