የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
9.99K
የሰርጥ መግለጫ
ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ 🇪🇹
Share and Support us
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
👉 @Student_Comment_bot
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
2
3 stars
0
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6
2022-10-10 10:08:10
#Update
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ድልድዩ የፈረሰው መሸከም ከሚችለው በላይ ተማሪ ወጥቶበት መሆኑን ገልጿል።
ዩንቨርስቲው ይህ የገለፀው ባወጣው መግለጫ ነው።
" ዛሬ ጥዋት የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከዋናው ግቢ ወደ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሲሸጋገሩ ሁለቱን ግቢዎች የሚያገናኘው ድልድይ ላይ ድልድዩ መሸከም ከሚችለው አቅም በላይ ተማሪዎች ሲወጡበት በመውደቁ አደጋ አጋጥሟል " ብሏል ዩኒቨርስቲው።
" በዚህ አደጋ ምክንያት ጥቂት ተማሪዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት ደርሷል " ያለው ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ገልጿል።
የዛሬውን ፈተናው መፈተን ያልቻሉ ተማሪዎች ሌላ ዕድል ከት/ት ሚኒስቴርና የፈተናዎች ድርጅት ጋር በመነጋገር እንደሚመቻችላቸውም አሳውቋል።
ፎቶ ፦ ክብሩ ግዛቸው
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
859 viewsedited 07:08
2022-10-10 09:20:40
የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ መሰጠት ይጀምራል
*****
የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከዛሬ መስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ መሰጠት ይጀምራል።
በመጀመሪያው ዙር ፈተናውን የሚወስዱት የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ ፈተናው ከመስከረም 30 እስከ ጥቅምት 2 ቀን 2015 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የሚሰጥ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ያወጣው መርሐ-ግብር አመላከቷል።
የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተፈታኞቹን ተቀብለው ፈተናውን ለመስጠት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገልጿል።
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
25 viewsedited 06:20
2022-10-09 18:52:50
ማሳሳቢያ:- ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች!
ተፈታኞቻችን ወደ መፈተኛ ማዕከላት ገብተዋል፡፡ የተከለከሉ ነገሮችን ማንም ተፈታኝ ይዞ እንዳይገባ ከወረዳ ጀምሮ ገለጻ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም አካላዊ ፍተሻ ተደረጓል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ የተለያየ የማጭበርበሪያ ዘዴዎችን በመጠቀም የተከለከሉ ነገሮችን በተለይም
ተንቀሳቃሽ ስልክን ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ይዘው የተገኙ ተፈታኞች በህግ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ፡፡ ድርጊቱ ከፍተኛ የፈተና ደንብ ጥሰት በመሆኑ ውሳኔው ከሁሉም ፈተና የሚሰረዙ ይሆናል፡፡
በተመሳሳይ ከዚህ በኃላም የተከለከሉ ነገሮችን መፈተኛ ማዕከላት (የኒቨርሲቲ) ግቢ ውስጥ ማንኛውም ተፈታኝ ይዞ ቢገኝ ከሁሉም ፈተና የሚሰረዝ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ገለጻውን ባለመቀበልና አካላዊ ፍተሻዎችን በማጭበርበር ስለፈጸመው ጉዳይ ተጨማሪ ህጋዊ ምርመራ የሚካሄድ ሲሆን እንደግኝቱም ተመጣጣኝ ህጋዊ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል፡፡
ፈተና የሁሉም ማህበረሰብ ሀብት በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ለፈተና ደህንነትና ፍትኃዊነት የበኩሉን አዎንታዊ ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
716 viewsedited 15:52
2022-10-08 10:02:33
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በዘጠኝ ካምፓሶቹ ከ38 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል።
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
966 viewsedited 07:02
2022-10-08 10:02:33
ጥንቃቄ የ 12ኛ ክፍል
ፈተናው ተሰርቋል በማለት ይሄንን የ #Social_Maths ጥያቄዎች ተሰራጭቷል።
ይህ የ አ.አ Model ጥያቄ ነው። ተማሪዎችን በማጭበርበር #ብር እያስከፈሉ ስለሆነ ጥንቃቄ እንድያደርጉ #ሼር አድርጉላቸው።
ውድ የ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች ፈተናውን ተረጋግታችሁ እንድትሰሩ ከተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎች እንድትርቁ እናሳስባለን።
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
960 viewsedited 07:02
2022-10-07 22:14:36
ተወጃጁን አደይ ድራማን በHD ጥራት ማየት ምትፈልጉ ይቀላቀሉን
https://t.me/+7WFjdj8vRGA2ZWU0
948 views19:14
2022-10-07 18:53:33
ተወጃጁን አደይ ድራማን ምዕራፍ 2 ከ ዲኤስቲቪ መልቀቅ ጀምረናል ይቀላቀሉ
https://t.me/+4rzL1Wg0GQ0zMzdk
https://t.me/+4rzL1Wg0GQ0zMzdk
165 views15:53
2022-10-06 18:51:18
ተወጃጁን አደይ ድራማን ምዕራፍ 2 ከ ዲኤስቲቪ መልቀቅ ጀምረናል ይቀላቀሉ
https://t.me/+4rzL1Wg0GQ0zMzdk
https://t.me/+4rzL1Wg0GQ0zMzdk
518 views15:51
2022-10-06 08:47:31
ፈተናው ተሰረቀ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተሰርቋል ዝርዝር መረጃውን ለማግኘት Join የሚለውን ይጫኑ
ፈተናውን ለማግኘት Exam የሚለውን ይጫኑ
151 views05:47
2022-10-06 07:15:40
የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት መስከረም 30 /2015 ከሚጀምረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ጋር በተያያዘ የዩኒቨርሲቲ እና ዩኒቨርሲቲ ካምፓሶች አድራሻ አሰራጭቷል ፤ ከላይ ይመልከቱ።
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER
376 viewsedited 04:15